ከ219 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የማማከር ውል ስምምነት ተፈረመ።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በ4 ክልሎች ማለትም በደቡብ ኢትዮጵያ ፣ በሶማሊ ክልል ፣ በቤንሻንጉል ጉምዝ እንዲሁም በደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ ክልሎች ለሚያስገነባቸው 10 የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ከ219 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ ከ ታርን አማካሪ፣ አዋሽ አማካሪ፤ ሚልኪ አማካሪና አሀዱ አማካሪዎች ጋር የውል ስምምነቶች