የዉሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ እንደገለጹት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር፣በመጠጥ ዉሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ እንዲሁም በኢነርጂ ልማት ዘርፍ የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በምርምርና ቴክኖሎጂ ልማትና ሽግግር፤በአቅም ግንባታና ተያያዥ ጉዳዮች ጋር ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር በቅንጅት የመስራትን አስፈላጊ