Mar 2026

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የአፍሪካ ልማት ባንክ ልኡክን በቢሯቸው ተቀብለው አነጋገሩ።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የአፍሪካ ልማት ባንክ ሉኡካኑን ባነጋገሩበት ወቅት ሚኒስቴር መ/ቤቱ አጋር ድርጅቶች ጋር እየተሰሩ ባሉ ፕሮግራሞች እና ፕሮጀክቶች ላይ ዝርዝር ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡

ለተቋሙ ሰራተኞች "ስነምግባራዊ ውሳኔና የጥቅም ግጭትን መከላከል እና ማስተዳደር" በሚል መሪ ሃሳብ ስልጠና ተሰጠ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን ትልልቅ ፕሮጀክቶችን የሚያስተዳድር በመሆኑ ከሰው ሀብት፣ ከፋይናንስና ከሎጀስቲክ አንፃር ስነምግባርን ተከትለን አገልግሎት መስጠት እንድንችል ስነምግባራዊ ውሳኔ እና የጥቅም ግጭት ምንነትን በአግባቡ ተረድተን እንዴት መከላከልና ማስተዳደር ይቻላል የሚለውን ግንዛ

ከ120 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ጥናት፣ዲዛይንና ግንባታ ክትትል ውል ስምምነት ተፈረመ።

የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የህብረተሰቡን የመጠጥ ውሃ ችግር ለመቅረፍ በተገባው የውል ስምምነት መሰረት በሚፈለገው የጥራት ደረጃና በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ፕሮጀክቱን በማጠናቀቅ የህብረተሰቡ የመጠጥ ውሃ ችግር እንዲፈታ አሳስበዋል።

የብሔራዊ ዋን ዋሽ ፕሮግራም የሁለተኛው ምእራፍ የ6 ወራት አፈጻጸም እየተገመገመ ነው።

የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የብሔራዊ ዋን ዋሽ ፕሮግራም የሁለተኛው ምእራፍ ማጠናቀቂያ ላይ እንደመሆናችን የተጀመሩትን ፕሮጀክቶች በውጤታማነት በመፈጸም የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ትልቁ ትኩረት ሰጥተን የምንተገብረው ነው ብለዋል።

በኢነርጂ ልማት ዘርፍ በአግባቡ ያልተሰራ ዕቅድ ለሃይል እጥረት መከሰት ምክንያት ስለሚሆን ጥንቃቄ እንደሚሻ ተገለፀ።

ክቡር ዶ/ር ኢንጅነር ሱልጣን ወሊ በከፍተኛ ሁኔታ እያደገ ከመጣው የሃገሪቱ የህዝብ ብዛትና የኢኮኖሚ ፍላጎት ጋር በተገናኘ በቂ የሆነ የኤሌክትሪክ አቅርቦት ተደራሽ ለማድረግ በሚከናወኑ ተግባራት ጥራት ያለው ዕቅድ ሁነኛ ሚና ስለሚጫወት በዘርፉ ለሚሰሩ ተግባራት በጥንቃቄ አቅዶ መመራት ያስፈልጋልም ብለዋል።

የጎርፍ ክስተትን በመከላከል ከተጋላጭነት ይልቅ ለዘላቂ ልማት ማዋል ይገባል ተባለ።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የውይይት መድረክ የማጠቃለያ መርሃ ግብር ላይ የጎርፍ ክስተትን በመከላከል ከተጋላጭነት ይልቅ ለዘላቂ ልማት ማዋል እንደሚገባ ገለፁ።

"በአድዋ ድል ሉአላዊነታችንን እንዳስከበርን የምግብ ሉአላዊነታችንን ለማረጋገጥም መረባረብ ይጠበቅብናል!"_ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሃብታሙ ኢተፋ

በኢትዮጵያ ሉአላዊነት ጉዳይ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አርበኛ ነው ያሉት ክቡር ሚኒስትሩ የውሃ ሃብታችንና የኢነርጂ ልማታችን የሃገሪቱን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ ሁነኛ ሚና ስለሚጫወት በዘርፉ ተግተን ልንሰራ ይገባናል ብለዋል።

በጣሪያ የፀሐይ ኃይል ልማት ብሔራዊ መመሪያ ላይ ውይይት ተደረገ።

የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ውይይቱ በኢትዮጵያ የመጀመሪያውና ከፍተኛ ጠቀሜታ ባለው የጣሪያ የፀሐይ ኃይል ልማት እና አጠቃቀም ብሔራዊ ሰነድ ላይ ለመወያየት እና ለማጥራት ታሳቢ ያደረገ መሆኑን ገልጸዋል፡፡

የስምጥ ሸለቆ ሀይቆች እና የኦሞ ጊቤ ቤዚን የጎርፍ ተጋላጭነት ቅነሳ የቅድመ ጥናት ሪፖርት ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ከዚህ ቀደም የአዋሽ ቤዚን የጎርፍ ተጋላጭነት ቅነሳ ቅድመ ጥናት ሪፖርት ላይ ውይይት መደረጉን አስታውሰው፤ ጥናቱ የህብረተሰቡን የጎርፍ ተጋላጭነት ለመቀነስ በማን፣ ምንና መቼ ይተገበራል የሚለውንም የሚመልስና በሙያዊ ስነምግባር ሊተገበር የሚገባ መሆን እንዳለበት ጠቁመዋል።

ከ571 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የሚገነባው የአለታ ጩኮ ወረዳ የባለብዙ መንደር የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት አፈፃፀሙ ከ80 በመቶ በላይ ነው ተባለ።

ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅ ከ80 ሺህ በላይ ህዝብ ተጠቃሚ ያደርጋል ያሉት የአለታ ጩኮ ከተማ ከንቲባ አቶ ቶርባ ቶሼ በኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውሃ፣ መስኖ፣ ቆላማ አካባቢዎችና አካባቢ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የክልሉን የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች የመስክ ምልከታ ላይ ተገኝተው የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተ

ፕሮጀክቶችን በተያዘላቸው ጊዜ፣ ጥራትና በጀት ጀምሮ የመጨረስ አቅም የታየበት መሆኑን ቋሚ ኮሚቴው ገለፀ።

የውሃ፣ መስኖ፣ ቆላማ አካባቢዎችና አካባቢ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከለጋሽ ድርጅቶች ጋር በጋራ በሲዳማ ክልል ዙሪያ የተሰሩ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችን ያሉበትን ደረጃ የመስክ ምልከታ ግብረመልስ በሰጡበት ወቅት ከክልሉ ጋር በጋራ የተሰሩት የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ፣ ጥራትና በጀ

"የከፍተኛ አመራሩ አርአያነት ለጸረ ሙስና ትግል" በሚል መሪ ቃል ለውሃና ኢነርጂ ዘርፍ አመራሮች ስልጠና ተሰጠ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የዛሬው የስልጠና መድረክ ዋና ዓላማ የስራ ሀላፊዎችና ሰራተኞች ለዜጎች አገልግሎት በሚሰጡበት ወቅት ከሀላፊነታቸው ጋር በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ የጥቅም ግጭት ውስጥ ሊከታቸው የሚችሉ ሁኔታዎች ሲያጋጥሟቸው ግጭቱን መከላከል ወይንም በአግባቡ ማስተዳደር እንዲችሉና ሙስናን መከላከ

የአለታ ወንዶ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት በቀጣይ ሁለት ወራት አገልግሎት መስጠት ይጀምራል ተባለ።

የውሃ፣ መስኖ፣ ቆላማ አካባቢዎችና አካባቢ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በሲዳማ ክልል የአለታ ወንዶ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት አፈፃፀሙን በጎበኙበት ወቅት ፕሮጀክቱ በቀጣይ ከሁለት ወራት በኋላ አገልግሎት መስጠት ይጀምራል ተብሏል።

ተፋሰስን ማልማት ለኢነርጂና ለመጠጥ ውሀ መሰረት በመሆኑ በአግባቡ ሊሰራበት ይገባል ፡፡ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ

በሚኒስቴር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስቴሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ያለንን የገፀ ምድርና የከርሰ ምድር የውሃ መጠንና ጥራት በጥናት ማረጋገጥ ተገቢ መሆኑንና በዚህ ዙሪያም በርካታ ስራዎች እየተሰሩ ቢሆንም የሚቀሩ ስራዎችም አሉ ብለዋል።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያዩ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ኢትዮጵያ ከለውጡ ወድህ በተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ ተፋሰሶችን በማስተዳደር ፣ታለቁን የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ጨምሮ በርከታ ግድቦችን በመገንባትና በማጠናቀቅ በዘርፉ ውጤታማ መሆን እነደቻለች ገልጸዋል ።

የ2018 በጀት ዓመት የቤዚን አስተዳደር ጽህፈት ቤቶች የስድስት ወራት አፈጻጸም የግምገማ ሪፖርት ቀረበ፡፡

ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ የሚቀርበው ሪፖርት መነሻ በማድረግ በግማሽ ዓመቱ በአፈጻጸም ደረጃቸው የታዩ ጠንካራ ጎኖችን በማስቀጠል፣በክፍተት የተለዩትን ደግሞ በቀሪ ስድስት ወራት ትኩረት ተሰጥቶባቸው የተቀናጀ የስራ መርሃ ግብር በማዘጋጀትና በመተግበር ዓመታዊ ግቡን ማሳካት ስለሚያስችል መድረኩ አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል

ናይል ቀጣናዊ ትብብርን የማጠናከር ግዙፍ አቅም አለው – ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)

ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) በመድረኩ ባስተላለፉት መልዕክት፥ ለናይል ተፋሰስ ዘላቂ ዋስትና የማህበረሰቡን በተለይም የወጣቶችን እና የሴቶችን አቅም በማጎልበት አሳታፊ እና ዘላቂ የውሃ ሀብት አስተዳደር ያስፈልጋል ብለዋል።

በኢትዮጵያ 98 የሶላር የኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች እየተገነቡ መሆኑ ተገለጸ።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች ከዋናው የሀይል መስመር ርቀው የሚገኙ አካባቢዎችን የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ ለማድረግ 98 የሶላር የኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጫ ፕሮጀክቶችን እያስገነባ መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም የአዴሌ (የብርሃን ተደራሽነት ለሁሉም) ፕሮጀክ

Feb 2026

የ24 ሰዓት የመብራት አገልግሎት ተጠቃሚ መሆናቸው በርካታ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ትሩፋቶችን እንዳስገኘላቸው ተጠቃሚዎች ተናገሩ።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነትና የኮሙኒኬሽን ባለሙያዎችም በክልሉ ተገንብተው አገልግሎት መስጠት በጀመሩት የሶላር ሃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ዙሪያ ከተጠቃሚዎቹ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ የማህበረሰቡ ክፍሎች በከፍተኛ ሁኔታ መደስታቸውን አረጋግጠውላቸዋል።

ለፕሮጀክቶች ውጤታማነት የባለድርሻ አካላት ቅንጅታዊ አሰራርና የህብረተሰቡ ቁርጠኛ ተሳትፎ ወሳኝ መሆኑ ተገለጸ።

በኢብሮ ሰዴን ተራራ ላይ የእርከን ቁፋሮ ስራ የተጀመረው የባዜርኔት /BaSRINET/ፕሮጀክት አስተባባሪ፣የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱና የፕሮጀክቱ የዘርፉ ባለሙያዎች ፣ ከግብርና ሚኒስቴር በየደረጃው ያሉ የተፈጥሮ ሀብትና የመስኖ ባለሙያዎች፣ ስራውን በባለቤትነት የሚያስቀጥሉ የወረዳውና የቀበሌው ባለድርሻ አካላት ከማህበረሰ

ኢትዮጵያ ከፀሃይ ሃይል ኤሌክትሪክ የማመንጨት አቅሟን ለማሳደግ በርካታ ተግባራት እያከናወነች መሆኑ ተገለፀ።

በሃገሪቱ ከዋናው መስመር በከፍተኛ ርቀት ላይ የሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎችን ኤሌክትሪክ ሃይል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለማገዝ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከዓለም ባንክ በተገኘ የብድር ድጋፍ በሚኒግሪድ መስመር ዝርጋታና በሶላር ሆም ሲስተም ለማዳረስ በስፋት እየተሰራ መሆኑን ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ 

1000ኪሎ ዋት ሀይል የሚያመነጨው የሶላር ሀይል ፕሮጀክት አገልግሎት መስጠት ጀመረ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የፕሮጀክቱን ስራ መጀመር አስመልክቶ በተዘጋጀው መርሃ ግብር ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር የጋሻሞ የሶላር ሀይል ማመንጫ ከ400 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጭ የተገነባና ከ6ሺ በላይ አባውራዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው ብለዋል።

ክቡር ሚኒስትሩ የድሬዳዋ ከተማ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጠራቀሚያ፣ ማጣሪያና ማስወገጃ ፕሮጀክት ግንባታን አስጀመሩ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በድሬዳዋ ከተማ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጠራቀሚያ፣ ማጣሪያና ማስወገጃ የፕሮጀክት ግንባታን አስጀመሩ፡፡ በመርሀግብሩ ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት ከተሞቻችን እያደጉ ቢሆንም በከተማ ስታንዳርድ ልክ ማሟላት የሚገባቸውን የከተማ ጥራትና ውበት ሳያገኙ ቆይተው፤ ዜጎችን ለተለያዩ በሽ

በባዘርኔት /BaSRINET/ ፕሮጀክት የሚተገበር የኢብሮ ሰዴን ማህበረሰብ ንዑስ ተፋሰስ ልማት ማስጀመሪያ መርሃግብር ተካሄደ።

በማስጀመሪያ መርሃግብር ላይ የባቢሌ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ኑሪ መሃመድ የለውጡ መንግስት እንደ ሀገር ትልልቅ ፕሮጀክቶችን እያቀደ በመተግበር ውጤታማ ስራ መስራቱን ጠቅሰው የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ይህን ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያለውን ፕሮጀክ በወረዳችን እንድተገበር ዕድሉን ስለሰጠን በወረዳው ህዝብና በራሴ ስም አመሰግናለ

የአንድ ቋት ብሄራዊ ዋሽ ፕሮግራም የሁለተኛው ፌዝ የመስክ ሱፐርቪዥን በሁሉም ክልሎች እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡

የሱፐርቪዥን ስምሪት ቅድመ ዝግጅቱን አስመልክቶ በተካሄደ መድረክ የተገኙት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሚኒስትር ዲኤታ ማእረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ ሞቱማ መቃሳ (ተወካይ) የአንድ ቋት ብሄራዊ ዋሽ ፕሮግራም የሁለተኛው ፌዝ የስራ የመስክ ግምገማ እንደሚሄድ ገልጸዋል፡፡

የከተሞችን ንፁህና ለእይታ ማራኪ ለማድረግ በትኩረት እንሰራለን፡፡ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በድሬዳዋ ከተማ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጠራቀሚያ፣ ማጣሪያና ማስወገጃ የኦፕሬሽንና ጥገና ፕሮጀክት ግንባታ የመሰረት ድንጋይ ባስቀመጡበት ወቅት ከተሞችን ንፁህና ለእይታ ማራኪ ለማድረግ በትኩረት እንሰራለን ብለዋል፡፡

የዓለም ባንክ ከአፍሪካ ህብረት የልማት ኤጀንሲ (AUDA–NEPAD) ጋር በመሆን በምስራቅ እና ደቡብ አፍሪካ ሀገራት ለሚገኙ የውኃ እና ፋይናንስ ሚንስትሮች ጋር ተወያዩ።

የውሃና ኢነርጂ ሚንስቴር ሚንስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በመደረኩ ላይ ተገኝተው ኢትዮጵያ በቀጣይ ዓመታት በዘርፉ ልታከናውናቸው በያዘቻቸው ፕሮግራሞች ዙሪያ ጽሑፍ አቅርበዋል፡፡

የዲግ ከተማ የ24 ሰዓት የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆነች።

የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በዲግ ከተማ ተገኝተው እንደሚኒስቴር መስሪያ ቤት ከዋናው የሀይል መስመር ርቀው የሚገኙ አካባቢዎችን በሶላር ሀይል ተጠቃሚ ለማድረግ በርካታ ተግባራት እየተከናወኑ ነው ብለዋል።

ኢትዮጵያ የአረንጓዴ ኢነርጂ አቅሟን በስፋት ለማልማት ከግሉ ዘርፍ ጋር ለመስራት ከፍተኛ ፍላጎት አላትበኢነርጂ ዘርፍ ልማትና አቅርቦት ከተሰማራው KP Group ከተሰኘው የህንድ ኩባንያ ልዑካን ቡድን ጋር ፍሬያማ ውይይት አድርገዋል፡፡

የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በኢነርጂ ዘርፍ ልማትና አቅርቦት ከተሰማራው KP Group ከተሰኘው የህንድ ኩባንያ ልዑካን ቡድን ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡

የውኃ እና ኢነርጂ ሚንስቴር ሚንስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በዓለም ባንክ የዓለም አቀፍ ኦፕሬሽን ዋና ዳይሬክተር አና በጀርዴን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋገሩ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ሉኡካኑን ባነጋገሩበት ወቅት ሚኒስቴር መ/ቤቱ ከሌሎች የፌደራል ተቋማት እና አጋር ድርጅቶች ጋር እየተሰሩ ባሉ ፕሮግራሞች እና ፕሮጀክቶች ላይ ዝርዝር ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡

በተለያዩ አምዶች ተከፋፍሎ በተዘገጀው የውሃና ኢነርጂ ዘርፍ የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎረም ስልጠና ተሰጠ።

የስልጠናውን መርሃግብር የማስጀመሪያ ንግግር ያደረጉት የውሃና ኢነርጂ ዘርፍ አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም የአብይ ኮሚቴ ፀሐፊ አቶ ኦልቀባ ባሼ የሪፎርሙ ትልቁ አላማ ብቃትን ከሪፎረም ተግባራት ጋር በማገናኘት በተቋሙ የሚጠበቀውን ውጤት ለማምጣት ነው ብለዋል።

ክቡር ሚኒስትሩ ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ልኡክ ጋር በትብብር ለመስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መከሩ።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ልኡክ ጋር በትብብር ለመስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል። በነበራቸው ቆይታ ልኡካኑ ላነሷቸው ጥያቄዎችም ማብራሪያ ሰጥተዋል።

በምእራብ ሃረርጌ ዞን ቡርቃ ዲምቱ ወረዳ የሃሮ ጉራቲ እና የቡርቃ ኦዳ ሶላር ሚኒ ግሪድ ፕሮጀክት ታሪክ የቀየረ በጨለማ የተገኘ ብርሀን መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎች ገለጹ።

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ኤሌክትሪፍኬሽን ዘርፍ የአደሌ ፕሮጀክት እና የአፍሪካ ልማት ባንክ አስተባባሪ አቶ አዲስ ዓለም መብራቱ የኤሌክትሪ ፍኬሽን የተያዘውን እቅድ ለማሳካት በርካታ ስራዎች መሰራታቸውን ገልጸው በአፍሪካ ልማት ባንክ የገንዘብ ድጋፍ 25 ሚኒ ግሪድ ፕሮጀክቶችን በመገንባት በጣም ገጠራማ አካባቢ ያሉ የ

የአፍሪካ የኢኮሶክ ምክር ቤት /ECOSOCC-Economic Social & Cultural Council/ዓመታዊ ስብሰባ እየተካሄደ ነው።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በመድረኩ ተገኝተው በመወያያ አጀንደ ዙሪያና በአጠቃላይ እንደሀገር ኢትዮጵያ በዘርፉ ያሳካችውን ስኬቶች ፣በመጡ ለውጦችና በአፍሪካ ደረጃ እንዴት ተቀናጅተን በህብረትና በትብብር መስራት አለብን በሚሉ ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ንግግር አድርገዋል።

የአካባቢውን ማህበረሰብ የመብራት ጥያቄ የሚመልሰው ፕሮጀክት አገልግሎት መስጠት ጀመረ።

በዓለም ባንክና በኢትዮጵያ መንግስት ወጪ የተገነባውን ፕሮጀክት በይፋ ያስጀመሩት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በሃሮ ጉራቲ 210 ኪሎ ዋት እና በቡርቃ ኦዳ 132 ኪሎ ዋት የሚያመነጨው የፀኃይ ሀይል ፕሮጀክት የአካባቢውን ማህበረሰብ የዘመናት የመብራት

ፕሮጀክቱ ለዘመናት የቆዬ ችግራቸውን እንደሚፈታላቸው ገለጹ።

የውሀና ኢነርጅ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጋር በመተባበር በኦሮሚያ ክልል የምእራብ አርሲ ዞን ናንሰቦ ወረዳ የተገነባው የጸሀይ ሃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ለዘመናት የቆዬ ችግራቸውን እንደፈታላቸው የአካባቢው ነዋሪዎች ገልጸዋል።

በፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች የገጠር ከተሞችንና መንደሮችን የኃይል ተጠቃሚ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው።ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ

በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን የነንሰቦ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት /Solar Mini-grid Project/ ለአገልግሎት ክፍት መሆኑን ያበሰሩት ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው በተቋሙ ከዋናው የኤሌክትሪክ መስመር ርቀው የሚኖሩ የገጠር ማህበረሰብ ክፍሎችን የኃይል ተጠቃሚ ለማድረግ ከአጋር አካላት ጋር በቅንጅት እየተ

የነጻና ገለልተኛና የብዝሃነትና አካታችነት ሲቪል ሰርቪስ ግንባታ አምድ ላይ ስልጠና ተሰጠ።

የስራ አመራር ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ኦልቀባ ባሼ በለፉት ስድስት ወራት የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርምን ውጤታማ ለማድረግ በርካታ የቅድመ ዝግጅት ሰራዎች መሠራታቸውን ገልጸው በሀገራችን የሲቪል ሰርቪስ ታሪክ ውስጥ አዲስ ምእራፍ ለመጀመር በታለመው መጠነ ሰፊ የሪፎርም ጉዞ ላይ በመወያየት ግንዛቤ ለመያዝ

የኢትዮጵያ ጀርመን ኢነርጂ ትብብር አውደ ጥናት መድረክ ተካሄደ፡፡

የኢነርጂ ሃብት ጥናት መሪ ስራ አስፈጻሚ የመርሃግብሩን ይዘት በተመለከተ እንዳስገነዘቡት ኢትዮጵያ ሃገራችን ታዳሽ ኢነርጂን አስመልክቶ እምቅ ሃብት እንዳላትና ይህንን እምቅ ሃብት ለልማቱ በሚያመች ሁኔታ ተግባራዊ ለማድረግ የአረንጓዴ ሃይድሮጂ ቴክኖሎጂን ጥቅም ላይ በማዋል ኢንቨስትመንትን ለማሳለጥ የሚያስችል አውደ ጥ

የፍሳሽ ማጣሪያ ፕሮጀክቶች( Faecal Sludge Treatment Plant) ተገንብተው ዘላቂ አገልግሎት እንዲሰጡ የሚያስችል የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ ነው።

የሳኒቴሽን መሠረተ ልማት መሪ ሰራ አስፈጻሚ አቶ ኑረዲን ሙሃመድ በሁለተኛው የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት በርካታ ሰራዎች መከናወናቸውን ገልጸው በተለይም ለሳኒቴሽን መሠረተ ልማት በተሰጠው ትኩረት በርካታ መዋለ ንዋይ ፈሶባቸው የተገነቡ ፕሮጀክቶች ዘላቂ አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ ወሳኝ ነው ብለዋል።

የፕሮጀክቱ ተጠቃሚ በመሆናችን ደስተኛ ነን። ===የሉኮ አባያ ዙሪያ የመሬራ ቀበሌ ነዋሪዎች

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጋር በጋራ ያስገነባውን የመሬራ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ለአገልግሎት ይፋ ባደረገበት መርሃግብር ላይ ያነጋገርናቸው የአካባቢው ነዋሪዎች በፕሮጀክቱ ተጠቃሚ መሆናቸው እንዳስደሰታቸው ገለፁ።

ከ400 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተገነባው የመረራ ሶላር ሚኒ ግሪድ ፕሮጀክት ተጠናቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን በፍትኃዊነት ለሁሉም ማህብረሰብ እንዲዳረስ የመከታተልና የመተግበር ኃላፊነት ያለው መሆኑን ጠቅሰው፤ በዚህ ፕሮጀክትም ከሚገኙት ኮምፖነንቶች ማለትም በሶላር ሚኒ ግሪድ ፕሮጀክቶች በትምህርትና እና የጤና ተቋማት የቤተሰብ የሶላር

ኢትዮጵያ ለታላቁ የህዳሴ ግድብ አንድም ብር ብድርና ዕርዳታ አልወሰደችም፡፡ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር)

የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ ታላቁ የሕዳሴ ግድባችን በጀግኖች ኢትዮጵያውያን ቁርጠኛ አቋም ተገንብቶ የተጠናቀቀ ነውም ብለዋል፡፡

የአዋሽ ተፋሰስ አስተዳደር ፅህፈት ቤት በውሃ ምደባ ማህበራዊ አካታችነት ላይ ትኩረት ያደረገ የጥናት ሰነድ ግኝት የግምገማ መድረክ ተካሄደ፡፡

የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር ስራ አስፈፃሚ አቶ ደበበ ደፈርሶ በመክፈቻ ንግግራቸው እንደገለጹት በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በሚገኙ ዋና ዋና ዘርፎች መካከል የተፋሰስ አስተዳደር ዘርፍ በሃገራችን ያለው ውሃ ዘላቂ በሆነ መንገድ ጥቅም ላይ የሚውልበትን አግባብ የሚወስን ዘርፍ በመሆኑ ትልቅ ትኩረት የሚሻ ነው ያሉ ሲሆን

የተቀናጀ የሲቪል ሰርቪስ አስተዳደር መረጃ አያያዝ ስርዓት /ICSMIS/ አጠቃቀምና አተገባበር ላይ ስልጠና ተሰጠ፡፡

የሰው ሀብት ልማት አስተዳደር ስራ አስፈፃሚ አቶ መለሰ መንግስቱ የICSMIS ስልጠና ከዚህ በፊት ለባለሞያዎች በየደረጃው መሰጠቱን አስታውሰው፤ አመራሩ የግሉን መረጃ ለማየት፣ ከሰው ሃብት የሚፈለጉ አገልግሎቶችን ለማግኘትና በስራቸው ያሉትን የባለሞያዎችን ፍቃድ እንዴት ማፅደቅ ይቻላል የሚለውን የሚያስረዳ በመሆኑ ግል

Jan 2026

ባለፋት አመታት ዘርፉ ባከናወናቸው ተግባራት ውጤታማ ስራ መስራቱ ተገለጸ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሃብታሙ ኢተፋ ሀገራችን ያላትን ሃብት በአግባቡ መጠቀምና መጠበቅ የሚያስችል በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን ገልጸው በውሃ ሃብት አስተዳደር ዘርፍ የውሃ ሀብት እንዳይበከል የውሃ አካላት ዳርቻ ጥበቃ አዋጅ አጸድቀናል፣ በአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር እንደሀገር ከ48ቢሊየን በላይ ችግኝ ተክለናል፣