የ88 የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች የግንባታና የቧንቧ ዝርጋታ የግዥ ሂደት ቅድመ ሁኔታ ላይ ከዘርፉ የግል ድርጅቶች ጋር ውይይት ተደረገ።
ክቡር ዶ/ር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በውሃ ሀብት አስተዳደር፣በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍና በኢነርጂው ዘርፍ ባለፉት 5 ዓመታት ሰፊ ስራ ተሰርቶ ፣በሶስቱም ዘርፍ በርካታ ፕሮጀክቶች ተገንብተው ለአገልግሎት በማብቃት ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል ብለዋል።