Jul 2026

ለአዋሽ ተፋሰስ የውሃ መረጃ አንባቢዎች የ3 ቀናት የአቅም ግንባታ ስልጠና ተጀመረ።

በቤዚን አቀፍ የዘላቂነት ማረጋገጫ ፕሮጀክት የገንዘብ ድጋፍ የሚካሄድ ሲሆን፣ ፕሮጀክቱ ከሚተገብራቸው አምስት ቁልፍ ተግባራት መካከል በተፋሰስ የሚሰበሰቡ የውሃ ሀብት መረጃዎችን በሥርዓት ማስቀመጥ፣ በዘመናዊ መንገድ ማደራጀት እና የተቋማትን እንዲሁም የባለሙያዎችን አቅም ማጎልበትን የሚመለከተውን ቁልፍ ተግባር ለማሳካ

የኢትዮጵያን የገጠር ኤሌክትሪክ ተዳራሽነት እና አነስተኛ የፀሐይ ብርሃን የኤሌክትሪክ መረቦች ልማት ለማፋጠን የሚያስችሉ ስትራቴጂካዊ ሰነዶች ላይ የማረጋገጫ (Validation) ውይይት ተካሄደ።`

ኢትዮጵያ የብሔራዊ ኤሌክትሪፊኬሽን ግቦቿን እያሳካች በመሄድ ላይ ሳለች በታዳሽ ኃይል የተመሠረቱ ሚኒ-ግሪዶች ከብሔራዊ ግሪድ ውጭ ለሚገኙ ማህበረሰቦች ተመጣጣኝ ተዓማኒ እና ንጹህ የኤሌክትሪክ አገልግሎት ለማቅረብ ወሳኝ መፍትሄ መሆኑን ክቡር ሚኒስትር ዲኤታው ገልጸዋል ።

የኢትዮጵያ የጎርፍ መከላከል ፕሮጀክት ስትሪንግ ኮሚቴ 6ኛ መደበኛ ስብሰባ ተካሄደ

በመድረኩ የ2018 ዓ.ም. አፈጻጸም እና የ2019 ዕቅድ ቀርቦ በስትሪም ኮሚቴ አባላት ሰፊ ውይይት ተደርጎበታል። የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ ፕሮጀክቱ የጎርፍ አደጋን በመቀነስ፣ የእርሻ መሬቶችን ወደ ምርት በመመለስ እና የሥራ ዕድል በመፍጠር ጉልህ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑን ገልጸዋል።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት በአንድ ጀምበር 800 ሚሊዮን ችግኝ ተከላ ንቅናቄ አሻራቸውን ለማኖር ተዘጋጅተዋል

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር አንድ አካል በሆነው በአንድ ጀምበር 800 ሚሊዮን ችግኝ ተከላ ንቅናቄ አሻራቸውን ለማኖር ዝግጅታቸውን አጠናቅቀዋል።  

የቤዚን አቀፍ የዘላቂነት ማረጋገጫ ፕሮጀክት የ2018 ዓ.ም አፈጻጸም ገመገመ።

በግምገማው የ2018 በጀት ዓመት ከዕቅድ አንጻር የተከናወኑ ተግባራትን የሚያሳይ የአፈጻጸም ሪፖርት የቀረበ ሲሆን፣ ፕሮጀክቱ በዋናነት ትኩረት በሚያደርግባቸው የዋቢ ሸበሌና የአዋሽ ቤዚኖች የተመዘገበው አፈጻጸምም ውይይት ተካሂዶበታል።

የትምህርትና የጤና ተቋማት የሶላር ኤሌክትርፍኬሽን ሲስተሞችን በጥራትና በዝቅተኛ ወጪ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት (EEU) በባለቤትነት እንዲያስተዳድር የሚያስችል ጥናት ይፋ ሆነ።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የአደሌ ፕሮጀክት ስትሪንግ ኮሚቴ አባላት ስብሰባ ላይ ተገኝተው ስብሰባውን የመሩት የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ጥናቱ ሶስት የአሰራር አማራጮችን ያነጻጸረ ሲሆን EEU በባለቤትነት ይዞ በ'Energy-as-a-Service (EaaS)' ሞዴል የሚያስተዳድርበት ሞ

በተፋሰስ ምክር ቤት ረቂቅ ደንብ ዙሪያ የተካሄደው የባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ ገንቢ ሀሳቦችን አስገኘ።

የረቂቅ ደንቡ የተለያዩ አንቀጾች ላይ ዝርዝር ሀሳቦች የቀረቡ ሲሆን፣ የሴክተሮች ቅንጅትና ትስስር በበለጠ ግልጽነት እንዲቀመጥ፣ የቤዚን ጽሕፈት ቤቶች ሚናና ኃላፊነት በግልጽ እንዲገለጽ፣ የውሃ ሀብት ጥበቃና ልማትን የሚደግፉ ድንጋጌዎች እንዲጠናከሩ እንዲሁም በተፋሰሶች ውስጥ ሊፈጠሩ የሚችሉ አለመግባባቶችን በህጋዊ ማ

የተፋሰስ ምክር ቤት ረቂቅ ደንብ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር ተካሄደ።

ክቡር ዶ/ር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ እንደገለጹት፣ በክቡር ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ተመስገን ጥሩነህ የሚመራው የተፋሰሶች ከፍተኛ ምክር ቤት አዋጅ ከጸደቀ በኋላ የአዋጁን ድንጋጌዎች በተግባር ለማዋል የተፋሰሶች ምክር ቤቶች አደረጃጀት፣ ስልጣንና ተግባርን በዝርዝር የሚያስቀምጠው ረቂቅ ደንብ በባለድርሻ አካላት ሰ

በውሃና ኢነርጂ ዘርፍ ባለፉት አምስት ዓመታት ጉልህ ውጤቶች ተመዝግበዋል

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በተካሄደው የአምስት ዓመት የዘርፉ የአፈጻጸም ማጠቃለያና የእውቅና መርሃ ግብር ላይ እንደገለጹት፣ የንጹህ መጠጥ ውሃ ተደራሽነት 75.59 በመቶ ደርሶ ከ84.4 ሚሊዮን በላይ ዜጎች የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ሆነዋል። በተጨማሪም በከርሰ ምድር ውሃ ልማት 87.5 በመቶ አፈጻጸም መመዝገ

በ2019 በጀት ዓመት የተሻለ ውጤት ለማስመዝገብ የተገኙ ስኬቶችን እናጠናክራለን፤ ያሉ ክፍተቶችንም እንሞላለን" ሲሉ ክቡር ዶ/ር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ ገለጹ።

ክቡር ሚኒስትሩ እንደገለጹት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማት፣ ከክልል የውሃና ኢነርጂ ቢሮዎች እና ከሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር ያዘጋጀውን የ2018 በጀት ዓመት የዘርፉ አፈጻጸም ግምገማና ለ2019 በጀት ዓመት የትኩረት አቅጣጫዎችን ለማስቀመጥ በተዘጋጀ አገራዊ የውይይት መድረክ የመክፈቻ ንግግር

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸምን ከባለድርሻ አካላት ጋር ገምግሞ መድረኩን አጠናቋል።

በግምገማው ወቅት በተቋማዊ ሪፎርም፣ በአገልግሎት ጥራት፣ በሰው ኃይል ልማት፣ በገንዘብ አጠቃቀም፣ በውሃ አገልግሎት ፍትሃዊነት፣ በቴክኖሎጂ ሽግግር፣ በንብረት አያያዝና አጠቃቀም፣ በአሰራር ስርዓት ማዘመን፣ የልምድ ልውውጥ ባህልን ማጠናከር እና የቅሬታ አቀራረብ ስርዓትን ማሻሻል ላይ የተለያዩ የማሻሻያ ሐሳቦች ቀርበው

የውሃና ኢነርጅ ሚኒስቴር የ2018 በጀት አመት አፈጻጸምን ገመገመ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የበጀት ዓመቱን አፈጻጸም በፕሮጀክት ደረጃ እና በስራ ክፍል ደረጃ በጥልቀት በመገምግም ለቀጣይ በጀት አመት አቅጣጫ እንደሚቀመጥ ገልጸዋል፡፡በግምገማ መመደረኩ የሚኒስቴር መ/ቤቱ የስትራቴጂክ ጉዳዮች ሥራ አስፈጻሚ አቶ ዓለሙ መንገሻ የሚኒስቴር መ/ቤቱን የ2018 በጀት ዓመት የሥራ እና

የኢትዮጵያ ብሔራዊ የጎርፍ መከላከል ፕሮጀክት ዓመታዊ የአፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ነው።

የኢትዮጵያ ጎርፍ መከላከል ፕሮጀክት (flood management project) ሲቀረጽ በዋናነት ዓላማ አድርጎ የተነሳው በሃገሪቱ ጎርፍ በተደጋጋሚ የሚያጠቃቸውን አካባቢዎች የሚደቀንባቸውን የአደጋ ስጋት ለመቀነስና ከችግሩ ለማላቀቅ እንዲቻል በአዋሽ፣በኦሞ ጊቤና ስምጥ ሸለቆ ሃይቆች ዙሪያ የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳ

የብሔራዊ አንድ ቋት ፕሮግራም (One WASH national program ) የ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ነው።

በግምገማው በበጀት ዓመቱ የተከናወኑ ሥራዎች፣ የተገኙ ውጤቶች፣ ያጋጠሙ ችግሮችና የቀጣይ የሥራ አቅጣጫዎች በስፋት ተዳሰዋል። ፕሮግራሙ የተቋቋመበት ዋና ዓላማ ንጹህ የመጠጥ ውሃ፣ የንጽህና እና የጤና አጠባበቅ አገልግሎቶችን በተቀናጀና በዘላቂ መንገድ ለማዳረስ መሆኑ ተጠቅሷል።

የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሠ ምድር ውሃ የአየር ንብረት መቋቋም ፕሮጀክት የ2018 ዓ.ም. የአፈጻጸም ሪፖርት መድረክ ተጠናቀቀ።

ፕሮጀክቱ በኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ሶማሊያና ጅቡቲ የሚተገበር በመሆኑ በአንድ ሀገር የሚከሰቱ ችግሮች በሌሎች አገራትም ተጽእኖ ሊያሳድሩ እንደሚችሉ ተጠቁሟል። በመሆኑም የውሃ ችግር ተጎጂ የሆኑ ማኅበረሰቦች በወቅቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ኮንትራክተሮች ፕሮጀክቱን በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ ለማጠናቀቅ ከፍተኛ ጥረት እንዲያደርጉ ሚኒ

የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሠ ምድር ውሃ የአየር ንብረት መቋቋም ፕሮጀክት (Horn of Africa Groundwater for Resilience Project) የ2018 ዓ.ም. የአፈጻጸም ሪፖርት ቀረበ።

የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሠ ምድር ውሃ የአየር ንብረት መቋቋም ፕሮጀክት (Horn of Africa Groundwater for Resilience Project ) በዓለም ባንክ የሚደገፍና ክልላዊ መሆኑ የተገለጸ መሆን ይህ የሆነበት ዋና ምክንያትም ከአንድ በላይ አገሮች በጋራ የሚሳተፉበትና የከርሠ ምድር ውሃ ብዙ ጊዜ በ

በብሔራዊ ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም የኃይል አቅርቦትን በዘላቂነት ተደራሽ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የውይይት መድረኩን በመሩበት ወቅት በብሔራዊ ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም የኃይል አቅርቦትን በዘላቂነት ተደራሽ ለማድረግ ከሶላርጋ ተያይዞ እንደየአካባቢው ተጨባጭ ሁኔታ ያለውን የተፈጥሮ ፀጋዎችን በመጠቀም የኃይል ተደራሽነት ችግሮችን መፍታት ይቻላል፤ በቀጣይም የሚኒስቴር መስሪያቤቱ የትኩረ

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አመታዊ የፕሮጀክቶች አፈጻጸም ግምገማ እያካሄደ ነው።

የፕሮጀክት አስተባባሪዎች ፣መካከለኛ አመራሮች፣ ኮንትራክተሮች አማካሪዎች አና ባለሙያዎች በተገኙበት እየተካሄደ ሲሆን፣ በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ፣ በኢነርጂ ልማት ዘርፍ እና በውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ የተመዘገበውን አፈጻጸም በዝርዝር በመገምገም የተገኙ ውጤቶችን እና ያሉ ተግዳሮቶችን በመለየት የመፍትሔ አቅጣ

የገጠርና በጣም ገጠራማ ቦታዎችን በፍትሃዊነት የኃይል ተጠቃሚ ለማድረግ የክልሎች ድርሻ የላቀ ነው።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፣ ከዞንና ከወረዳ የአደሌ ፕሮጀክት ተወካዮች እና የሶላር አከፋፋዮች ጋር በሚካሄደው የውይይት መድረክ ላይ ባደረጉት ንግግር ገጠርማ እና በጣም ገጠራማ ቦታዎችን በፍትሃዊነት የኃይል ተጠቃሚ ለማድረግ የክልሎች ድርሻ የላቀ ነው ብለዋል።

በአዋሽ ተፋሰስ ዘላቂ ልማት ላይ ያተኮረ የቅድመ-ስራ ማስጀመሪያ ስልጠና እየተሰጠ ነው።

የአዋሽ ቤዚን አስተዳደር ፅህፈት ቤት ኃላፊ ኢንጂነር አደን አብዶ እንደገለጹት የአዋሽ ተፋሰስ እጅግ በርካታ ህዝብና መሠረተ-ልማቶች የሚገኙበት አካባቢ በመሆኑ ተፋሰሱን በዘላቂነት ለማስተዳደርና ለማልማት የሚያስችል ሁለንተናዊ እቅድ ማዘጋጀት የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ከፍተኛ ትጋትና ቅንጅት ይጠይቃል ብለዋል።

ለችግር የማይበገር የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሰራተኛ ለመፍጠር በስራ ፈጠራ ላይ ያተኮረ ስልጠና የጎላ ሚና ይጫወታል!

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች በተሰማሩበት ሙያዊ ዘርፍ ራሳቸውንና ተቋሙን ለመለወጥ እንዲችሉና ለችግር አይበገሬ አስተሳሰብን እንዲያጎለብቱ የሚያስችል በስራ ፈጠራና በሰራተኛ ማህበር ምስረታ ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ።

ለኤረር CR-WASH ፕሮጀክት 48.7 ሚሊዮን ብር የአዋጭነት ጥናት፣ ዝርዝር ዲዛይንና የተግባር ስልጠና ውል ተፈረመ፡፡

በሱማሌ ክልል ለሚተገበረው የኤረር የአየር ንብረትን የሚቋቋም (Climate Resilient) የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን (CR-WASH) ፕሮጀክት ለማሳካት የሚያግዝ 48.7 ሚሊዮን ብር የአማካሪ አገልግሎት ውል በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ የውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት መካከል ተፈርሟል።

የሀዋሳ ሀይቅን ደህንነት ለመጠበቅ የጋራ የባለድርሻ አካላት የስትሪንግ ኮሚቴ ውይይት እየተካሄደ ነው።

ሀይቁ ካለው ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ መስተጋብር አንጻር ሁሉም ባለድርሻ አካላት በጋራና በተናበበ መንገድ ለሀይቁ ዘላቂ ጠቀሜታ መስራት እንደሚገባ የስምጥ ሸለቆ ሀይቆች ቤዚን አስተዳደር ጽ/ቤት ሀላፊ/ተወካይ ዶ/ር ወንድሙ ታዲዎስ እንግዶችን እንኳን ደህና መጣቹ ባሉበት ወቅት ገልጸዋል።

በ319,728,520.00 ብር የውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ ለማልማትና ስራ ላይ ለማዋል የሚያስችል የውል ስምምነት ተፈረመ፡፡

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በጋምቤላ እና በደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች በ319,728,520.00 (ሦስት መቶ አስራ ዘጠኝ ሚሊዮን ሰባት መቶ ሃያ ስምንት ሺህ አምስት መቶ ሃያ ብር) የውሃ ጉድጓድ ቁፋሮ ለማልማትና ስራ ላይ ለማዋል ከሁለት ኮንትራክተሮች ጋር ውል ተፈራረመ።

22ኛው የምስራቅ አፍሪካ የኃይል ትስስር የሚኒስትሮች ምክር ቤት ጉባኤ ተጠናቀቀ።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዶ/ር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ በጉባኤው መጠናቀቂያ ለመገናኛ ብዙኃን በሰጡት መግለጫ፣ ኢትዮጵያ የምስራቅ አፍሪካ የኃይል ትስስር (EAPP) የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሊቀመንበርነትን ከግብፅ በይፋ መረከቧን ገልጸዋል።

በ312.2 ሚሊዮን ብር የጉራድሃሞሌ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የቧንቧና መገጣጠሚያ አቅርቦት ውል ተፈረመ፡፡

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ፣ ፕሮጀክቱ በአካባቢው የመጠጥ ውሃ አቅርቦትን በማሻሻል የሕብረተሰቡን የኑሮ ደረጃ ከፍ ከማድረጉም ባሻገር፣ የአየር ንብረት ለውጥን የሚቋቋም የውሃ አቅርቦት ሥርዓት በመገንባት ዘላቂ ልማትን እንደሚያግዝ ገል

በአርባ ምንጭ ኩልፎ ወንዝ የሚከናወነው የአስቸኳይ ጊዜ የወንዝ ደለል ማስወገጃ ሥራ በተፋጠነ ሁኔታ እንዲጠናቀቅ አቅጣጫ ተሰጠ።

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ የተመራ ቡድን፣ የኢትዮጵያ ጎርፍ መከላከል ፕሮጀክት አስተባባሪና የአርባ ምንጭ ከተማ ከፍተኛ አመራሮች በአርባ ምንጭ ከተማ በኩልፎ ወንዝ እየተከናወነ ያለውን የአስቸኳይ ጊዜ የወንዝ ደለል ክምችት ማስወገጃ ሥራ የመስክ ምል

የምስራቅ አፍሪካ የቀጠናዊ የኃይል ትስስር የአባል ሀገራቱን ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት የሚያጠናክር ነው! (ዶ/ር ኢንጂነር ሡልጣን ወሊ)

የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ኢንጂነር ሡልጣን ወሊ በመርሐ ግብሩ ላይ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ እንዳመለከቱት የምስራቅ አፍሪካ የቀጠናዊ የኃይል ትስስር የአባል ሀገራትን የኤሌክትሪክ ሀይል ትስስር ከማጠናከር ባለፈ የዲፕሎማሲ ግንኙነታቸውንም በእጅጉ ያጠናክራል ሲሉ ተናግረዋል።

የምስራቅ አፍሪካ የሀይል ትስስር 22ኛው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ በይፋ ተጀምሯል።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚንስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የምስራቅ አፍሪካ የኃይል ትስስር (Eastern Africa Power Pool) የተመሰረተው ሰፊ ዓላማን አንግቦ ሲሆን የቀጣናውና የጎረቤት ሀገራት ትብብር ስኬታማ የሚሆነው ሀገራት በፈቃዳቸው በጋራ ህጎች በመመራት ሲስማሙ ነው በሚለው መርህ መመራት ሲ

የጎርፍ ቀድሞ ማስጠንቀቂያ ሥርዓትን ለማጠናከር ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጋር በትብብር የአቅም ግንባታ ሥልጠና ተካሄደ።

የአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ዶ/ር አብደላ ከማል ሲሆኑ፣ በመክፈቻ ንግግራቸው ዩኒቨርሲቲው በውሃ ዘርፍ በርካታ ምርምሮችንና የማህበረሰብ አገልግሎቶችን እያከናወነ መሆኑን ገልጸው፣ በተለይም ከውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ጋር በውሃ ሀብት አስተዳደርና በጎርፍ አደጋ ቅነሳ ላይ ያለው ትብብር ወደፊትም በበለጠ ሊጠናከር

ኢትዮጵያ በEAPP ስብሰባ የቀጠናዊ የኤሌክትሪክ ገበያ (Day-Ahead Market) በአስቸኳይ እንዲጀመር ጥሪ አቀረበች፡፡

መንግሥት የቀጠናዊ የኤሌክትሪክ ገበያው መዘግየት አባል ሀገራት ከድንበር ተሻጋሪ የኤሌክትሪክ ንግድ የሚገኙ ኢኮኖሚያዊና ልማታዊ ጥቅሞችን እንዳይጠቀሙ እያደረገ መሆኑን ገልጾ፣ ተጨማሪ መዘግየት የቀጠናውን የኃይል ትስስር ግቦች እንደሚያስተጓጉል በመግለጽ፣ ገበያው በአስቸኳይ ወደ ሥራ እንዲገባ ጥሪ አቅርቧል።

በ6ኛው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል።

የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በኢትዮጵያ ግዙፍ የልማት ፕሮጀክቶችን በመገንባት የህዝብ ጥያቄን ለመፍታት እና የሀገሪቱን ብልፅግና ለማረጋገጥ የሚሰራው ስራ የሚደነቅ ነው፤ 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁም ለኢትዮጵያ ትልቅ ትርጉም ያለው መሆኑንም ከቀረቡ አስተያየቶች መካከል

በአዋሽ ተፋሰስ ለሚገኙ ሴቶች በንግድና ሥራ ፈጠራ ላይ ያተኮረ ሥልጠና እየተሰጠ ነው።

በውኃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የሴቶችና ማኅበራዊ አካቶ ትግበራ ሥራ አስፈጻሚ ወይዘሮ የውብዳር አሚኖ በሀገሪቱ የሴቶችን ተሳትፎና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እንዲሁም ያላቸውን ሀብትና ንብረት እንዴት ማስተዳደር እንዳለባቸው ለማስገንዘብ በርካታ ሥራዎች ሲከናወኑ መቆየታቸውን ገልጸዋል።

በ6.2 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነባው የአዳማ ከተማ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት በይፋ ተመረቀ።

የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ማኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ፕሮጀክቱ ከንድፍ ዝግጅት ጀምሮ እስከ ፍጻሜው ድረስ በርካታ የምህንድስና፣ የፋይናንስ፣ የአስተዳደርና የዓለም አቀፍ ፈተናዎችን በማለፍ የተጠናቀቀ ሀገራዊ ስኬት መሆኑን ገልጸዋል።

ኢትዮጵያን የሚመጥን የአገልግሎት አሰጣጥ ጥራት ለማምጣት ታሳቢ ያደረገ የምዘና ስርዓት ያስፈልጋል። ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ

ክቡር ሚኒስትሩ በውይይቱ ወቅት በተቋም አገልግሎት ለማግኘትና ጉዳይ ለማስፈፀም ተገቢ ያልሆነና መጉላላትን በመቀነስ የዜጎችን የመገልገል መብት ለማክበር ሪፎር ወሳኝ ነው ብለዋል። ሰውም ሆነ ተቋም የሚቀረፀው በሚሰራው ስራ ልክ ነው ያሉት ክቡር ሚኒስትሩ ካልንበት የአሰራር ስርዓት በመሻገር የዜጎችን የመገልገል መብት

የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች የተፋሰሱን ስነ ምህዳር በመጠበቅ የሴቶችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ያግዛል ተባለ።

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በቤዚን አቅፍ የዘላቂነት ማረጋገጫ ፕሮጀክት /BaSRINET/ በኦሮሚያ ክልል ከምስራቅ ሀረርጌ ዞን ባቢሌ ወረዳ ኢብሮ ሳዴን ቀበሌ ለተውጣጡ ሴቶች የሚሰጠው የአቅም ግንባታ ስልጠናዎች የተፋሰሱን ስነ ምህዳር በመጠበቅ የሴትችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ያግዛል ተባለ።

የአረንጓዴ ዐሻራ ትሩፋት …

ዓለማችንን በአሁኑ ወቅት እየፈተኑ ከሚገኙ ጉዳዮች መካከል የአየር ንብረት ለውጥ ያስከተላቸው ጫናዎች በቀዳሚነት ይጠቀሳሉ። ኢትዮጵያ ውሃን ጨምሮ ለተፈጥሮ ሃብት የአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭነት ምላሽ ለመስጠት ተግባራዊ ርምጃ በመውሰድ የተለያዩ ተግባራትን እያከናወነች ትገኛለች።

የባዘርኔት ፕሮጀክት በዋቢ-ሸበሌ ተፋሰስ የህዝብ ንቅናቄን በመፍጠር የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራዎችን በስኬት እያከናወነ ነው።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የባዘርኔት (BaSERINET) የዋቢ-ሸበሌ ተፋሰስ ፕሮጀክት ከአቅም ግንባታ እና ስልጠናዎች ጎን ለጎን፣ በኢብሮ-ሰዴን ንዑስ ተፋሰስ (catchment) ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር እያከናወነ ያለው የአፈርና የውሃ ጥበቃ ሥራ ከፍተኛ ስኬት እያስመዘገበ መሆኑ ተገለጸ።

በታችኘው አዋሽ አፈርን በመጠበቅ ብልጽግናችንን እናረጋግጣለን በሚል መሪ ቃል የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ተጀመረ።

"አፈርን በመጠበቅ ብልጽግናችንን እናረጋግጣለን" በሚል መሪ ቃል በአዋሽ ተፋሰስ በያንጉዲ ከችመንት በባዘርኔት (Basernet) ፕሮጀክት የተጀመረው የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ በይፋ ተጀምሮ በተሳካ ሁኔታ በመከናወን ላይ ይገኛል።

በቤዚን አቀፍ የዘላቂነት ማረጋገጫ ፕሮጀክት በማይክሮሶፍት ዘመናዊ የአሰራር ስርዓት በመታገዝ የሚገነባው አቅም ለተቀናጀ የውሃ ሃብት አስተዳደር ውጤታማነት!

በውሃና ኢነርጅ ሚኒስቴር የሚተገበረው የቤዚን አቀፍ የዘላቂነት ማረጋገጫ ፕሮጀክት (BaSRINET) በማይክሮሶፍት የተቃኘ ዘመናዊ አሰራርን በዘርፉ ለመተግበርና ውጤታማ ለማድረግ የሚያስችል የአቅም ግንባታ ስልጠና በአዳማ ከተማ ሂል ሳይድ ሆቴል አዘጋጅቷል።

በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ለሚገነቡ 14 የውሃ ጉድጓዶች ቁፋሮ ከ370 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የስራ ውል ስምምነቶችን ተፈራረመ።

ስምምነቱን የተፈራረሙት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የህብረተሰቡን የመጠጥ ውሃ ችግር ለመቅረፍ በተገባው የውል ስምምነት መሰረት በሚፈለገው የጥራት ደረጃና በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ፕሮጀክቱን በማጠናቀቅ የህብረተሰቡ የመጠጥ ውሃ ችግር እ

የብሔራዊ ዋን ዋሽ ፕሮግራም የስቲሪንግ ኮሚቴ የ2018 ዓ.ም. አፈጻጸምን በመገምገም የ2019 ዓ.ም. ዕቅድን አጸደቀ።

የብሔራዊ ዋን ዋሽ (One WASH National Program–OWNP) የስቲሪንግ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን በራዲሰን ብሉ ሆቴል በማካሄድ የ2018 ዓ.ም. አጠቃላይ የፕሮግራሙን አፈጻጸም በመገምገም የ2019 ዓ.ም ዕቅድን አጽድቋል።

በባዘርኔት ፕሮጀክት የዋቢሸበሌ ቤዚንን ውጤታማ ለማድረግ የሚያስችል የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ ነው።

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የውሃ ሀብት አስተዳደርን ተግባራዊ ለማድረግ ከሚያግዙ ፕሮጀክቶች መካከል አንዱ የሆነው የባዘርኔት ፕሮጀክት/Basin Scale Resilience Initiative for Ethiopia/ የዋቢሸበሌ ቤዚንን ውጤታማ ለማድረግ በንግድና በስራ ፈጠራ ላይ ለተሰማሩ ሴቶች የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተ

በቀጣዮቹ አራት ዓመታት 100 በመቶ የንጹህ መጠጥ ውሃ ተደራሽነትን ለማሳካት አዲስ የውሃና ሳኒቴሽን አስተዳደር ሞዴል ለውይይት ቀረበ።

መንግሥት በቀጣዮቹ አራት ዓመታት 100 በመቶ የኢትዮጵያን ህዝብ የንጹህ መጠጥ ውሃ ተደራሽ ለማድረግ አቅዶ እየሰራ መሆኑን የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ገለጹ።

የኢትዮጵያና የተባበሩት አረብ ኤምሬቶች በመጠጥ ውኃ ጥራትና በአደጋ ስጋት ቅነሳ ዘርፍ ትብብር ሊጠናከር ነው።

የተከበሩ ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ፣ በተባበሩት አረብ ኤምሬቶች የብሔራዊ አስቸኳይ ጊዜ፣ አደጋና ቀውስ አስተዳደር ባለሥልጣን (NCEMA) ሰብሳቢ የሆኑትን የተከበሩ አሊ ሳኢድ አል ነያዲን (H.E. Ali Saeed Al Neyadi) በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው በሁለትዮሽ ትብብር ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።

Jun 2026

የኢትዮጵያ የከርሰ ምድር ውሃ ጥናት እና የውሃ ጉዶጓድ ቁፋሮና ግንባታ መመሪያዎች ለባለድርሻ አካላት ቀርበው ግምገማ ተካሄደባቸው።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ አስቀድመው በከርሰ ምድር የውሃ ሃብት ዘርፍ በስራ ላይ የቆዩ፣ሲሰሩ የነበሩና አሁንም ስራውን በመምራት ላይ የሚገኙት ሙያተኞች እስከአሁን ላበረከቱት አስተዋፅኦ አመስግነው ይህ ተግባርም አበረታች ውጤት እያስመዘገበ ያለ በመሆኑ ተጠናክሮ ሊቀጥል እንደሚገባ በአጽንኦት አሳስበዋል።

ብሔራዊ የኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም (NEP 3.0) ፍኖተ ካርታ ላይ ውይይት ተካሄደ።

የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ የብሔራዊ ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም (NEP 3.0) እ.ኤ.አ በ2035 ሁለንተናዊ አስተማማኝ፣ ተመጣጣኝ እና ዘላቂ የኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽነትን ለማስፈን የኢትዮጵያ ስትራቴጂካዊ ግብ ነው ብለዋል።

የብቃት ምዘናው የሪፎርሙን ስኬት የሚያረጋግጥ ወሳኝ መሳሪያ ነው። ዶ/ር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ

በስልጠናው ማጠቃለያ ላይ የተገኙት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ፣ የውሃና ኢነርጂ ዘርፍ ሰራተኞች ጠንካሮችና ብቁ በመሆናቸው የብቃት ምዘናውን በውጤታማነት እንደሚያጠናቅቁ ያላቸውን እምነት በመግለጽ ሰራተኞቹን አበረታተዋል።