ጥራት ያለው መሠረተ ልማት ለኢትዮጵያ ማንሠራራት
የጅጅጋ ከተማ ኮሪደር ልማት የከተማዋን ውበት፣ የነዋሪዎችን የኑሮ ምቾትና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ለማሳደግ የሚያግዝ ዘመናዊ የከተማ ልማት አቅጣጫ ነው። የተሻለ የእግረኛ መንገድ፣ የአረንጓዴ ልማት ስፍራና ሌሎች የከተማ መሠረተ ልማቶች በተቀናጀ መልኩ መልማታቸው ጅጅጋን ለነዋሪዎቿና ለጎብኚዎቿ የተሻለች ከተማ ለማድረግ
የጅጅጋ ከተማ ኮሪደር ልማት የከተማዋን ውበት፣ የነዋሪዎችን የኑሮ ምቾትና የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ለማሳደግ የሚያግዝ ዘመናዊ የከተማ ልማት አቅጣጫ ነው። የተሻለ የእግረኛ መንገድ፣ የአረንጓዴ ልማት ስፍራና ሌሎች የከተማ መሠረተ ልማቶች በተቀናጀ መልኩ መልማታቸው ጅጅጋን ለነዋሪዎቿና ለጎብኚዎቿ የተሻለች ከተማ ለማድረግ
በመክፈቻው ሥነ-ሥርዓት ከፍተኛ የመንግሥት አመራሮች፣ የተለያዩ ዘርፎች ተወካዮችና ተፅዕኖ ፈጣሪዎች ተገኝተዋል። ተሳታፊዎቹም አውደ ርዕዩ የሀገሪቱን የልማት ለውጥ በተጨባጭ ለማየት የሚያስችልና ቀልብ የሚስብ መሆኑን ገልጸዋል።
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ አካባቢዎቹ ውሃ አጠር በመሆናቸው በውሉ መሰረት የማማከርና የግንባታ ቁጥጥር ስራው ቢቻል ከተያዘለት ጊዜ ቀደም ብለው ሰርተው እንዲያስረክቡ አሳስበው፤ ለህብረተሰቡ ዘላቂ ጥቅም በሚያስገኝ አግባብ እንዲተገበርም አደራ ብለዋል።
አምባሳደር ዶክተር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ ባደረጉት ንግግር የፕሮግራሙን ዋና ዓላማ አጠቃላይ ንድፍ የበለጠ ለማሻሻል እና ለማጠናከር መሆኑን ገልጸው በተለይም በፕሮግራሙ ወሰንና ሽፋን፣ የውጤት መስኮች፣ የፋይናንስ ክፍያ አመልካቾች ፣የክትትልና ግምገማ ስርዓቶች እንዲሁም አፈፃፀም ላይ የጋራ ስምምነት ላይ ለመድረስ
በመድረኩ ላይ የስ/ሸ/ሀ/ቤ/አስ/ጽ/ቤት ኃላፊ ዶ/ር ወንድሙ ታዲዮስ እንደገለጹት፣ የቤዚን ፕላን ለመከለስ የዴስክ ስተዲ ስራው ወሳኝ መሆኑን ጠቁመው፣ የተለያዩ ሙያዎችንና የትምህርት ደረጃዎችን ያካተቱ ባለሙያዎች በጋራ በመስራታቸው ልዩ ልዩ ልምድና እውቀት ለመለዋወጥ እንዳስቻለ ገልጸዋል።
የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ እና የውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ፕሮጀክቱ ውጤታማ እንዲሆን ከቢሮ አደረጃጀት ጀምሮ እስከ ባለሙያ ምደባ ተደርጎ በበጀት አመቱ በርካታ ስራዎች ሲሰሩ እንደነበረ አስታውሰዋል።
የመደመር መንግሥት በኢነርጂ ልማት ባከናወናቸው በርካታ ተግባራት አመርቂ ውጤት አስመዝግቧል። የኢነርጂ አማራጭ ምንጮችን በአግባቡ በመለየት እና በጠንካራ የፕሮጀክት አፈጻጸም በዘርፉ የላቀ ስኬት መጥቷል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እየተተገበረ የሚገኘው የባዘርኔት ፕሮጀክት የአፈጻጸም ማንዋል (BaSRINET Project implementation manual) አተገባበርን አስመልክቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተደረገ።
የተፋሰስ እንክብካቤ እና የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃ ላይም የተፋሰስ እና ወሰን ክልል እንክብካቤ ማዕቀፍ እንዲሁም የመሬት አጠቃቀም ምዘና 100%የተጠናቀቀ መሆኑን በመግለጽ የአቅም ግንባታ እና ማህበረሰብ ሰፊ እንቅስቃሴ መደረጉንም በሪፖርታቸው ቀርቧል፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ፣ መቀመጫውን በእንግሊዝ ያደረገው የChildren’s Investment Fund Foundation (CIFF) መስራችና የቦርድ ሰብሳቢ sir Chris Horn እና የልዑካን ቡድናቸውን በሀያት ሪጀንሲ ሆቴል ተቀብለው በሁለትዮሽ ትብብር ጉዳዮች ላይ በስፋት ተወያይተዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት የአገሪቱን የውሃ ሃብት ጥራትና ዘላቂነት ለማረጋገጥ የሚያስችል ዘመናዊ የውሃ ጥራት ላብራቶሪ የምረቃ ስነስርዓት ላይ የአገሪቱን የውሃ ሃብት ጥራትና ዘላቂነት ለማረጋገጥ ወሳኝ ምዕራፍ ነው ተባለ።
የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ እንደገለጹት፤ማዕከሉ በኢትዮጵያ መንግስት እና በዩኔስኮ መካከል በተደረገ ስምምነት ከተቋቋመ ወዲህ በምርምር፣ በአቅም ግንባታ፣ በዕውቀት ሽግግር እና በቴክኒክ ትብብር ዘርፍ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ሲያደርግ መቆየቱን ገልጸዋል።
የአገልግሎት ልየታው ዋና ዓላማ የውሃና ኢነርጂ ዘርፍ ለዜጎችና ለተገልጋዮች የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች በግልፅ መለየት፣ የአገልግሎት አሰጣጥ ሂደቶችን መፈተሽ፣ የሚያስፈልጉ ማሻሻያዎችን መለየትና ቀልጣፋ፣ ተደራሽና ጥራት ያለው አገልግሎት ለዜጎች ማቅረብን ማረጋገጥ ነው።
ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ስትሪንግ ኮሚቴው በየጊዜው ፕሮጀክቱ ያለበትን ሁኔታ የሚገመግም በመሆኑ ፕሮጀክቱ ሊጠናቀቅ በቀረው አንድ አመት ቀሪ ስራዎች ላይ በርካታ ስራዎች መሰራት እንዳለበት ጠቁመው፤ በተጠናቀቀው በጀት አመት የተነሱ ተግዳሮቶችን በመፍታት በውይይቱ የቀረቡ አስተያየቶችን እንደግብአት መጠቀም ይገባልም ብለ
ክቡር ዶ/ር ኢንጂነር ሱልጣን ወሊ የዓለም ባንክ በኢነርጂ ዘርፍ እያደረገ ያለው ድጋፍ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠይቀው፤ ባለፉት አምስት ዓመታት በመንግሥትና በልማት አጋር አካላት የተደረገ የገንዘብ ድጋፍ በርካታ የኢነርጂ ልማት ሥራዎችን ለማከናወን እንዳስቻለና ህብረተሰቡን የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ ለማድረግ የተጫወተው ሚና
ከአርሶ አደሩ እስከ አርብቶ አደሩ፣ ከሀይማኖት አባቶች እስከ ምሁራን፣ ከወጣቶችና ሴቶች እስከ ተወካዮች የተለያዩ የማህበረሰብ ክፍሎች በሂደቱ ተሳትፈዋል። የተለያዩ አመለካከቶች፣ ልምዶችና ስጋቶች በአንድ የምክክር መድረክ ተደምጠዋል።
በስምጥ ሸለቆ ሐይቆችና በኦሞጊቤ ወንዝ ተፋሰሶች የሚከሰቱ የጎርፍ አደጋዎችን በዘላቂነት ለመቀነስ በጥናት የተለዩ ተጋላጭና የቅድሚያ ቅድሚያ ቦታዎችን በመለየት ለመተግበር ትኩረት ተሰጥቷል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ጎርፍ መከላከል ፕሮጀክት አዘጋጅነት በስምጥ ሸለቆ ሐይቆችና በኦሞ–ጊቤ ወንዝ ተፋሰሶች የጎርፍ አደጋን ለመቀነስ የታቀዱ የኢንቨስትመንት ሥራዎች የአዋጭነት ጥናት፣ ዝርዝር ዲዛይንና የጨረታ ሰነድ ዝግጅት የግምገማ ወርክሾፕ በአርባምንጭ ሀይሌ ሪዞርት ተካሄደ።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢትዮጵያ ጎርፍ መከላከል ፕሮጀክት አዘጋጅነት፣ ከጣሊያኑ SWS Consulting Engineering እና ከሀገር ውስጥ ሬድዋን ሃይድሮሎጂ ሶሊውሽን ጋር በመተባበር የተዘጋጀ የአራት ቀናት የአቅም ማጎልበቻ ሥልጠና በአርባምንጭ ሀይሌ ሪዞርት ሆቴል እየተካሄደ ነው።
በኦሮሚያ ክልል በምዕራብና ምስራቅ ሐረርጌ ዙሪያ የተገነቡ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች የዘመናት የመብራት ጥያቄያቸውን የመለሱላቸው መሆኑን ነዋሪዎች ገለፁ።
በኢትዮጵያ የውሃ አቅርቦት ቧንቧዎች የጥራት ደረጃን ማሻሻል፣ የተቀመጡ ስታንዳርዶችን ማስፈጸም እና ዘላቂ የውሃ መሠረተ ልማት ለመገንባት የሚያግዙ አቅጣጫዎች ላይ ያተኮረ ወርክሾፕ ተካሄደ።
በምክክር መድረኩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የሚኒስትር ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ማሙሻ ሀይሉ በጣሊያን መንግሥት የሚደገፈው የባዘርኔት (BaSRINET) ፕሮግራም ከተጀመረ ጊዜ ጀምሮ በክልሎች የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር ሥራዎችን እየሠራ እንደሚገኝ አውስተዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ ከአውሮፓ ኢንቨስትመንት ባንክ የኢትዮጵያና የአፍሪካ ህብረት ተወካይ ክብርት ኢንጅነር ለይላ ትራውሬ ጋር በውሃና ኢነርጂ ዘርፎች በሚከናወኑ የልማት ሥራዎች ዙሪያ ተወያዩ።
የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ህብረተሰቡ የፀሃይ ኃይል ማመንጫዎችን እንደግል ንብረቱ እንዲጠብቅና የአገልግሎት ፍክያውን በወቅቱ መክፈል እንዳለበት አሳስበዋል፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ በስልጠናው መክፈቻ መርሃ ግብር ላይ ባደረጉት ንግግር፣ የመንግስት አስተዳደር አገልግሎት ሪፎርም የዝግጅት ምዕራፍ አፈፃፀም በሲቪል ሰርቪስ ሱፐርቪዥን ቡድን ግምገማ ጥሩ ደረጃ ላይ መገኘቱን ገልጸው; በዚህ ሂደት ውስጥ ለተሳተፉ፣ ሥራውን ላስተባበሩና በትጋት ላከናወኑ የዘርፍ አመራ
ውይይቱን የመሩት የዋቢሸበሌ ቤዚን የባዘር ኔት ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ኤሊያስ ሁሴን ፕሮጀክቱ ለቤት ውስጥ እና ለግብርና ፍላጎቶች በቂ የውሃ አቅርቦት ለማረጋገጥ እንዲሁም የጎርፍ አደጋ የሚያስከትላቸውን አሉታዊ ተጽዕኖዎች ለመቀነስ እየሰራ መሆኑም ጠቁመዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጋር በጋራ ምስራቅ ሀረርጌ ዞን ቁንቢ ወረዳ ሀሪሮ ቀበሌ 600 ኪሎ ዋት የማመንጨት አቅም ያለው የፀሃይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት የምርቃት ስነስርዓት ላይ በመብራት እጦት ምክንያት ይደርስ የነበረውን እንግልት እንደቀነሰላቸው ነዋሪዎች ገለፁ።
ቀደም ሲል የተዘጋጀውን የ15 ዓመት የቤዚን ፕላን ከአሁኑ ነባራዊና ወቅታዊ ሁኔታ ጋር ለማጣጣም እየተካሄደ ያለው የተፋሰስ ዕቅድ ክለሳ ሥራ ሂደት በአምስት የትኩረት መስኮች፤ የውሃ ሥርዓትና አየር ንብረት፣ ባዮፊዚካል፣ የውሃ አጠቃቀምና መሠረተ ልማት፣ ማህበራዊ-ኢኮኖሚያዊና የጋራ ጉዳዮች፣ ተቋማዊና አስተዳደ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጋር በጋራ በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ሀረርጌ ዞን ቁንቢ ወረዳ ያስገነባው በሰዓት 850 ኪሎ ዋት የሚየመነጩ የፀሃይ ኃይል ፕሮጀክቶች (Solar Mini-grid) አገልግሎት መስጠት ጀመሩ።
በግምገማ መድረኩ ላይ የተገኙት በሐዋሳ ዩኒቨርሲቲ የሳይንቲፊክ ዳይሬክተር ፕሮፌሰር ምህረት ደናንቱ እንደገለጹት ሚኒስቴር መሥሪያ ቤቱ የጎርፍ አደጋን ቀድሞ ከመተንበይና ከመከላከል አኳያ ያበለጸጋቸው አብዛኞቹ ሞዴሎች ሥራቸው ያለቀና ለሀገሪቱ የልማት እንቅስቃሴዎች ከፍተኛ ፋይዳ ያላቸው መሆናቸውን ገልጸዋል።
የውሃና ኢነርጂ ዘርፍ የአገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም የዝግጅት ምዕራፍ አፈጻጸም ማጠቃለያ ሪፖርት በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ቡድን ቀርቧል። በአቀራረቡም በሪፓርት የቀረቡ የሪፎርም ሥራዎችን በቦታው ተገኝተው በማረጋገጥ ቡድኑ በያዘው ቼክ ሊስት መሠረት ግብረመልስ ተሰጥቷል።
ስፖርት የአካል ብቃትን ከማሻሻል ባለፈ የሠራተኞችን ጤና፣ አብሮነት፣ ትብብርና የሥራ ውጤታማነት ለማጠናከር ወሳኝ ሚና አለው። ይህንን በመገንዘብ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አመራሮችና ሠራተኞች ከ2017 ዓ.ም. ህዳር ወር ጀምሮ ከአንድ ዓመት በላይ በቆየው የአካል ብቃት ሥልጠና በመሳተፍ ጤናቸውንና የሥራ ብቃታቸውን እ
መርሀ ግብሩን በንግግር የከፈቱት የውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ዶ/ር ሚካኤል መሀሪ እንደገለጹት የአፍሪካ ቀንድ ቀጠና በተለይም ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት ለሚከሰቱ ድርቆችና ድንገተኛ የጎርፍ አደጋዎች በከፍተኛ ሁኔታ ተጋላጭ መሆኗን ጠቁመዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ እና የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ሱልጣን ወሌ፣ ከአርሴማ ድልድይ እስከ ኮዬ ፈጪ ባለው አካባቢ እየተከናወነ ያለውን የችግኝ ልማትና የአረንጓዴ ልማት ሥራ ዕለት በዕለት በመስክ በመገኘት እየተከታተሉ ይገኛሉ።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ በኢትዮጵያ የኒውዚላንድ አምባሳደር ክብርት ኦሊቪያ ኦውን በጽህፈት ቤታቸው ተቀብለው የሁለቱን ሀገራት የውሃ፣ የኢነርጂና የዘርፉን አቅም ግንባታ የልማት ትብብርን ለማጠናከር ያለመ ነበር።
ክቡር ዶ/ር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ በመድረኩ ሚኒስቴሩ በውሃና ኢነርጂ ዘርፍ የተሻለ አገልግሎትና ተቋማዊ አቅም ለማረጋገጥ እያከናወናቸው ስላሉ የሪፎርም ሥራዎች ገለጻ ሰጥተዋል። በተለይም በሚኒስቴሩና በተጠሪ ተቋማት የተጀመሩ ቁልፍ የለውጥ ሥራዎችን አብራርተዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ከቢጌታ ቢዝነስ ኃ.የተ.የግ.ማህበር ጋር የ933,609,566.54 ብር የውሃ ጉድጓድ ቁፋሮና ግንባታ ሥራ የውል ስምምነት ፈርመዋል።
የውሃና መሬት ሀብት ማዕከል ዋና ማናጀር ዶክተር ጌቴ ዘለቀ የመክፈቻ ንግግር አድርገው፣ ሰነዶቹን በማዘጋጀት ሚኒስቴሩና ማዕከሉ በጋራ ያከናወኗቸውን ሥራዎች አስመልክተው ለተሳታፊዎች ገለጻ አድርገው፤ የውሃና መሬት ሀብት ማዕከል የብራይት ፕሮጀክት ማናጀር ዶክተር ማማሩ አያሌው በበኩላቸው የተዘጋጁትን ስታንዳር
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የባዘርኔት ፕሮጀክት የቤዚን ሀይድሮሎጂ ኢንፎሮሜሽን የግል አማካሪ ዶ/ር ሄርጶ ጉደታ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደርን ለመተግበር ከቀረፃቸው ፕሮጀክቶች አንዱ ባዘርኔት መህኑን ገልጸው ፕሮጀክቱ ከሚተገብራቸው ተግባሮች የሀይድሮሎጂ ኢንፎርሜሽን ሲስተም ቀዳሚው መሆኑን
በዚህ መርሃ ግብር እየተከናወነ ያለውን ሥራ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ እና የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር ሱልጣን ወሌ በቦታው ተገኝተው የሥራውን አፈጻጸምና የደረሰበትን ደረጃ ገምግመዋል።
በስልጠናው የሀይድሮሎጂ መሠረታዊ ጽንሰ ሐሳቦች፣ የውሃ መረጃ አንባቢዎች ሚናና ኃላፊነት፣ የውሃ ደረጃና የዝናብ መጠን አነባበብ፣ የመረጃ ምዝገባና ሪፖርት አቀራረብ፣ የመረጃ ጥራት ቁጥጥር፣ እንዲሁም የመለኪያ ጣቢያዎችና መሣሪያዎች አያያዝና ጥገና በንድፈ ሐሳብና በተግባር ተሰጠ።
በኦሮሚያ ክልል ቄሌም ወለጋ ዞን ጊዳሚ ወረዳ፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሳዳሌ ወረዳ፣ እንዲሁም በኦሮሚያ ክልል ሊበን እና ገላን ወረዳዎች የሚገኙ በአጠቃላይ ሰባት የውሃ ፕሮጀክቶችን ለማስፈጸም የተደረገ ሲሆን፣ ፕሮጀክቶቹ የውሃ አገልግሎትን በማስፋፋት የኅብረተሰቡን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተደራሽነት በማሻሻል ረገድ ከፍ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሲዳማ ክልል ሰሜናዊ ሲዳማ ዞን ሸበዲኖ ወረዳ ዲላ አፍራራ ቀበሌ ባካሄደው የክረምት በጎ ተግባር መርሃ ግብር ለአካባቢው ማህበረሰብ ተጨባጭ ጥቅም የሚያስገኙ የተለያዩ ሥራዎችን በማከናወኑ ከአካባቢው ነዋሪዎች ከፍተኛ አድናቆትና ምስጋና ተችሮታል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የክረምት ወቅት የበጎ አድራጎት መርሃ ግብርን በሲዳማ ክልል፣ በሸበዲኖ ወረዳ በማካሄድ ለማህበረሰቡ ተጨባጭ ድጋፍ አድርጓል።
የውሀና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት አመራሮች የአረንጓዴ አሻራና የበጎ አድራጎት መርሀ ግብርን በሲዳማ ብሄራዊ ክልል ሰሜናዊ ሲዳማ ዞን በሸበዲኖ ወረዳ በአንፈራራ ቀበሌ ባካሄደበት ወቅት እየተከልን ያለነው ችግኝ ብቻ ሳይሆን የምግብ ሉዓላዊነታችንን ጭምር መሆኑ ተገለጸ።
መርሃ ግብሩ የአረንጓዴ አሻራ ተነሳሽነትን ከማጠናከር ባሻገር የተፈጥሮ ሀብት ጥበቃን፣ የውሃ ምንጮችን ማስጠበቅን፣ የአፈር መሸርሸርን መከላከልን፣ የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋምን እና የአካባቢ አረንጓዴነትን ለማሳደግ የሚያስችል ወሳኝ ተግባር መሆኑ ተገልጿል። በተጨማሪም የበጎ አድራጎት ተግባራትን በማጣመር የማህበረ
የስምጥ ሸለቆ ሀይቆች ተፋሰስ የሁኔታ ዳሰሳ፣ የቤዚን ፕላን ዝግጅትና ክለሳ ላይ ያተኮረ የባለሙያዎች ስልጠና በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና በWLRC BRIGHT Project በጋራ በተዘጋጀ የበጀት ድጋፍ በሀዋሳ ተካሂዷል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ በኢትዮጵያ የእስራኤል አምባሳደር ክቡር ዶ/ር አቨራሃም ንጉሴን ተቀብለው በውሃ፣ በኢነርጂና በቴክኖሎጂ ሽግግር ላይ ውይይት አካሂደዋል።
በምስራቅ ሸዋ ዞን አደአ ወረዳ በመገኘት በአንድ ጀምበር 800 ሚሊዮንች ግኞች ተስፋን እንትከል በሚል መሪ ቃል አሻራቸውን አስቀምጠዋል። በመርሀ ግብሩ የተገኙት ሚኒስትሩ እንዳሉት፥ ባለፉት ዓመታት በአረንጓዴ ዐሻራ የተተከሉ ችግኞች ተጨባጭ ለውጦችን እያመጡ ነው ብለዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ በምስራቅ ሸዋ ዞን አደአ ወረዳ ጎዲኖ ቀበሌ በ"ጎዋ ወርኮ" በተባለ ስፍራ "ተስፋን እንትከል" በሚል መሪ ቃል የአንድ ጀምበር የአረንጓዴ ዐሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር እያከናወኑ ሲሆን፣ 11,000 ችግኞች ከአካባቢው ማኅበረሰብ፣ ከአመራሮች፣ ከሠራተኞችና ከተለያዩ አጋር አ