በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ግቢ ውስጥ 100 ኪሎ ዋት የሚያመነጭ የሶላር ፕሮጀክት አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ተቋሙ በሶስት ዘርፎች ላይ በርካታ ስራዎችን እየሰራ መሆኑን ጠቅሰው በኢነርጂው ዘርፍ እንደሀገር 6.8 ጊ.ዋ ተደራሽ ማድረግናል ከሶላር ኢነርጂ 10 ሺ የሚጠጉ የማህበረሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ መደረጋቸውን የጠቀሱት ክቡር ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ የኢንተርናሽና