ብሔራዊ የንፁህ ምግብ ማብሰያ ቴክኖሎጂ ፍኖተ ካርታ ትግበራ የአንድ አካል ኃላፊነት ብቻ አይደለም። ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ከ80% በላይ የሚሆነው የአገራችን ህዝብ የማገዶ እንጨት ተጠቃሚ በመሆኑ ለአካባቢ መራቆት፣ ለአፈር መሸርሸርና ለደን መጨፍጨፍ ትልቅ አስተዋፅኦ እያደረገ ከመሆኑም በላይ በተለይ ለህፃናትና ለሴቶች የቤት ውስጥ በካይ ጋዝ ተጋላጭነት እንዲኖር እያደረገና የታዳሽ ሀይል ልማትን ለሁሉም የማ