ኢትዮጵያ ለጋምቢያ በታለቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ ልምድ አካፈለች፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ተሞክሮ ላይ ትኩረት አድርጎ በተካሄደው ውይይት ኢትዮጵያ ሀይል ከውሃ የማመንጨት የዳበረ ተሞክሮ እንዳላት አንስተው፤ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በአፍሪካ በትልቅነቱም ሆነ፤ በፋይናንስ ምንጭና ከህዝባዊ ተሳትፎ
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, The Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ተሞክሮ ላይ ትኩረት አድርጎ በተካሄደው ውይይት ኢትዮጵያ ሀይል ከውሃ የማመንጨት የዳበረ ተሞክሮ እንዳላት አንስተው፤ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በአፍሪካ በትልቅነቱም ሆነ፤ በፋይናንስ ምንጭና ከህዝባዊ ተሳትፎ
የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ደበበ ደፈርሶ ስልጠናውን አስመልክቶ በሰጡት ማብራሪያ የግድብ ባለቤት ሆነው ግድብ አስተዳደር ላይ የሚሰሩ፣ ግድብ ኦፕሬት የሚያደርጉና የግድብ ደህነንትን ለሚጠብቁ ሶስቱ አካላት በተዘጋጀው የግድብ ደህንነት ጋይድላይንና አ
ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ በሃገር የውሃ ሀብት አስተዳደር ስርዓትን ለማስፈን የሚያስችሉ የህግ ማእቀፎች መዘጋጀታቸው ኢትዮጵያ እንደ ሀገር በቂ የዝናብ መጠን፤ በርካታ ወንዞችና ሀይቆች እዲሁም ሌሎች የውሃ አካላት ቢኖሯትም የዝናብ መጠኑ በቦታና በጊዜ ያለው ስርጭት የተዛባ በመ
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የሚኒስትር ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ማሙሻ ሀይሉ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ተግባርና ሃላፊነት ዙሪያ ገለጻ ለተማሪዎቹ ያደረጉ ሲሆን፤ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በተለይ ከ2014 ዓ.ም. ጀምሮ እንደ አዲስ ሲደራጅ በሶስት መሰረታዊ ዘርፎች፤ ማለትም የውሃ ሀብት አስተ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በበኩላቸው የውሃ ሽፋን ከክልል ክልል፤ ከአካባቢ አካባቢ ወጥነት እንደሌለው አንስተው፤ በተለይ ውሃ አጠርና ድርቅ የሚያጠቃቸው አካባቢዎችን ታሳቢ በማድረግ የባለብዙ መንደር ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ፕሮጀክት መተግበር መጀመሩንና የአዩን
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ኢ/ር ዶክተር ሀብታሙ ኢተፋ፣ የውሀና ኢነርጂ ሚኒስትር የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ድኤታ ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ፣ የሶማሌ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ሀላፊ ኢ/ር መሀመድ ሻሌን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ አመራሮች ዛሬ የግንባታውን ሂደትና
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በለውጡ ማግስት መንግስት ትኩረት ሰጥቶ ከሚሰራባቸው ጉዳዮች መካከል የአረብቶ አደር አካባቢዎች የልማት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ ዋነኛው ሲሆን መንግስት የጉራዳሞሌ አካባቢ ነዋሪዎ ችን የውሃ ችግር ከግንዛቤ በማስገባት ከአገር አካላት ጋር
በውሀና ኢነርጂ ሚኒስቴር የስነምግባርና ጸረ ሙስና ስራ አስፈጻሚ አቶ ጌትነት ስሜ የበአሉ ዋና አላማ የስርአተጾታ እኩልነትን በአለም አቀፍ ደረጃ ማረጋገጥ መሆኑን ገልጸው በአሉን ስናከብር ሴትነት እናትነት፣እህትነት ሚስትነት እና ልጅነት ጭምር በመሆኑ በአሉን ስናከብር በዚህ ል