ለውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር፣ ለተጠሪ ተቋማት እና ለፅ/ቤት አመራሮች ስልጠና እየተሰጠ ነው።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ስልጠናው ለቀጣይ ስራችን እንደስንቅ የምንጠቀምበትና ለአቅም ግንባታ መሰረት የሆነውን ዲሲፕሊንን የምንገነባበት ነው ብለዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ስልጠናው ለቀጣይ ስራችን እንደስንቅ የምንጠቀምበትና ለአቅም ግንባታ መሰረት የሆነውን ዲሲፕሊንን የምንገነባበት ነው ብለዋል።
Press Release on Egyptian Accusation—October 2025
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የከርሰምድር ውሃ ሀብት የወንዝ ፍሰትና ጥራት በሙሉ የሚከናወኑት መሬት ላይ ነው:: በክልል፣ በዞንና ወረዳ ደረጃ ዝቅ ሲልም ቀበሌ ላይ የምንተገብራቸው ስራዎች ተደምረው ለሀገር በረከት ስለሚያመጡ ለፕሮጀክቱ ተግባራዊነት ቅንጅታዊ አሰራራ
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከአለም ባንክ ባገኘው የ10 ሚሊየን ዶላር የብድር ድጋፍ በብርሃን ተደራሽነት ለሁሉም (ADELE) ፕሮጀክት ተግባራዊ ሲደረግ የግሉን ዘርፍ ተሳትፎ በማጠናከር ቀጣይነት ያለው የሶላር ስርጭት በአገሪቱ ገጠራማ አካባቢ ተደራሽ እንዲሆን ታሳቢ ተደርጎ መሆኑንም
በፕሮጄክቱ የቴክኒካል ስራዎች፣ አከባቢያዊና ማህበራዊ ተጽዕኖን ከማረጋገጥ አንጻር የተከናወኑ ተግባራት እንዲሁም ከዕቅዱ አንጻር የተሰሩ ስራዎችን አስመልክቶ የዓለም ባንክ ልዑክ ቡድን መሪ ሱራብ ዳኒ (Surab Dani) የማሻሻያ ሀሳቦችን አንስተዋል። አክለዉም የኢትዮጵያ ጎርፍ
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ከአለም ባንክ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰምድር ውሃ ፕሮጀክት ድርቅ በሚያጠቃቸው አካባቢዎች አስቸኳይ መፍትሄ ለመስጠት 110 የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችን ለመገንባት በታቀደው መሰረት የ22 ፕሮጀክቶች ግንባታ በመጠናቀ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የኢትዮጵያ የኢነርጂ ዘርፍ የተሻለና የበለጠ ውጤታማ እንዲሆን ለማስቻል ሪፎርም እንደሚያስፈልገው ገልጸዋል፡፡ ኢትዮጵያ ሪፎርሙን ተከትሎ ባለፉት 4 አመታት በኢነርጂው ዘርፍ ብዙ ስራዎች ተሰርተው ከፍተኛ ውጤት እያስመዘገበችና ለጎረቤት ሀገራት ጭም
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የውሃ ጥራትና መጠን ልኬት ጉዳይ በተለይም በአውሮፓ ሀገራት ውስጥ በትኩረት የሚሰራበት መሆኑን ጠቅሰው ወደ ወንዝ የሚገባውም ሆነ የሚወጣው እያንዳንዱ ሊትር ውሃ ክትትል ሊደረግበት እንደሚገባና እስካሁን እንደሀገር በዚህ ደረጃ አለመሆናች