የመረጃ አያያዝንና ልውውጥን ለማዘመንና ለማሳለጥ የሚያስችሉ የተለያዩ የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ መ
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ በርካታ ውጤታማ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን ገልጸው የቴክኖሎጂ መሳሪያዎቹ ዋና ዓላማቸው በተመረጡ 22 ከተሞች የውሃ አገልሎቶችን የመረጃ አያያዝ ስርዓትን ለማዝመንና ለማሳለጥ በመሆኑ ተጠቃሚዎች ይህን ተገንዝበው
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, The Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ በርካታ ውጤታማ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን ገልጸው የቴክኖሎጂ መሳሪያዎቹ ዋና ዓላማቸው በተመረጡ 22 ከተሞች የውሃ አገልሎቶችን የመረጃ አያያዝ ስርዓትን ለማዝመንና ለማሳለጥ በመሆኑ ተጠቃሚዎች ይህን ተገንዝበው
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ አመራሮች የ2018ዓ.ም ዘመን መለወጫ በዓልን በመቄዶኔያ ከአረጋውያኑ እና አዕምሮ ህሙማን ጋር በማሳለፋቸው በእጅጉ መደሰታቸውን ገልጸዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ዶ/ር የተመራው ልዑክ በምስራቅ ጉራጌ ዞን ሶዶ ወረዳ ገሬኖ እንሰት ተክል ላይ Children Investement Fund Foundation(CIFF) እያስገነባው ያለውን የንፁህ መጠጥ ውሃን ምልከታ አደረጉ።
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የማይቻለው ተችሎ በብዙ ውጣ ውረድና ፈተናዎች ስትፈተን የቆየችውን የኢትዮጵያችን ማንሰራራት ጅማሮ በእጅጉ ያበሰርንበት ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድባችን ምርቃት ማግስት ይህንን ማዕድ ስናጋራ በእኔና በተቋሙ አመራሮች ስም የተሰማንን ደስታ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ለሰባት ተከታታይ ቀናት ሲካሄድ በነበረው በሁለተኛው የአፍሪካ የአየር ንብረት ጉባኤ ላይ በተዘጋጀው ሳይድ ኤቨንት ላይ ባደረጉት ንግግር ሀገራችን ከሀይል አቅርቦትም ሆነ ተደራሽነትን ከማሳደግ አንጻር አመርቂና አበረታች ውጤቶችን ማስመዝገቧን በመግ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ እለቱ ለኢትዮጵያውያን የአይቻልምን መንፈስ ሰብረን በራሳችን አቅም ዳግም አድዋ የሆነውን ታላቁ የህዳሴ ግድብን ያጠናቀቅንበት ድላችን በመሆኑ ኢትዮጵያውያንንና የኢትዮጵያ ወዳጆችን እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል።
በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከተሠጠው ሀላፊነት አንዱና ትኩረት የተደረገበት የውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፉ መሆኑን ጠቅሰው በዘርፉም ሀገራችን ያላትን የውሃ ሀብት በዘላቂነት ለመጠቀም የውሃ አካላትን በተቀናጀ መ
ፕሮጀክቱ በሀገር ደረጃ በድርቅ በሚጠቁ ወረዳዎች እየተተገበሩ የሚገኙ የአየር ንብረት ለውጥ መቋቋም ፕሮጀክቶች አካል ሲሆን፤ ግንባታው በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና በክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ ትብብር የሚከናወን ነው።