ወደ ሪፎርም መግባት ጊዜው የሚጠይቀው ተግባር መሆኑ ተገለጸ።
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እንደ ሀገር በሁለተኛው ዙር ወደ ሪፎርም ከገቡ ተቋማት አንዱ መሆኑን የገለጹት አቶ ማሙሻ ሪፎርሙን በውጤታማነት ለመፈጸም በየደረጃው አብይ ፣ ቴክኒካል እና ንኡሳን ኮሚቴዎች ተዋቅረው ወደ ተግባር ተገብቶ በርካታ ስራዎች መከናወናቸውን ገልጸዋል።
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, the Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ እንደ ሀገር በሁለተኛው ዙር ወደ ሪፎርም ከገቡ ተቋማት አንዱ መሆኑን የገለጹት አቶ ማሙሻ ሪፎርሙን በውጤታማነት ለመፈጸም በየደረጃው አብይ ፣ ቴክኒካል እና ንኡሳን ኮሚቴዎች ተዋቅረው ወደ ተግባር ተገብቶ በርካታ ስራዎች መከናወናቸውን ገልጸዋል።
ባለሞያዎቹ ከሚኒስቴር መ/ቤቱ ጋር የልምድ ልውውጥ ለማድረግ የመጡ ሲሆን በነበረው ውይይት በውሃ ሀብት አስተዳደር፣ በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን እና በኢነርጂ ልማት ዘርፍ የሚከናወኑ ስራዎች ዙሪያ ገለፃ ተደርጎላቸዋል።
ክቡር አምባሳደር በውይይቱ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦትና የሳኒቴሽን መሰረተ ልማት ግንባታ እና ዘለቄታዊ አገልግሎትን አስመልክቶ ከጤና፣ ከትምህርትና ከገንዘብ ሚኒስቴር መ/ቤቶች ጋር በጋራ እየሰሩ እንደሆነ ገልፀው፤ በአሀዳዊ ዋሽ ብሔራዊ ፕሮግራም ንፁህ
ከዓለም የውሃ ማኔጅመንት ኢንስቲትዩት /Internationale water management institute/፣ከጤና ሚኒስቴር እና ከሌሎችም ባለድርሻ ተቋማት ጋር በትብብር በተዘጋጀው መድረክ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የተቀናጀ ውሃ ሀብት አስተዳደር ዋና ስራአስፈፃሚ አቶ ደበበ ደፈ
የተቀናጀ የውሃ ሃብት አስተዳደር መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ደበበ ደፈርሶ እንደገለጹት ስልጠናው በጂኦሎጂካል ኢንፎርሜሽን መረጃ ትንተናና በመሬት ቅኝት ዙሪያ የሃገራችንን ወሳኝ የሆነ ቴክኖሎጂ ለማስተዋወቅ የሚጀመርበት መርሃ ግብር መሆኑን ገልጸዋል ፡፡
ክቡር ዶ/ር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ ኢትዮጵያ ዘመናዊ አሰራርንና መረጃ አያያዝን ተግባራዊ እያደረገች ባለበት በዚህ ወቅት ከአሜሪካው አጎጊ ድርጅት ጋር የስራ ውል መግባቱ ጥሩ አጋጣሚ መሆኑን ገልፀው እድሉን ስላገኙ እንኳን ደስ አላችሁ ብለዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ በውይይታቸው ኢትዮጵያና ሱዳን የቆየ የሁለትዮሽ የግንኙነት ታሪክ እንዳላቸው ገልፀው፤ በሱዳን መንግስት በኩል በኢነርጂው ዘርፍ ከኃይል አቅርቦት ጋር ስላለው ግንኙነት አብራርተዋል፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በክቡር ኮሚሽነር ዶ/ር መኩሪያ ሀይሌ ሪፎርሙን አስመልክተው ለተቋሙ ሰራተኞች ሰፊ ገለፃ እንደተሰጠ አስታውሰው፤ የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም በተቋማችን እንዴት መተግበር እንዳለበት የምናይበት ሰነድ ነው ብለዋል።