የከተማ የውሃ አቅርቦትና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ያደረገ ውጤት እያስመዘገበ መሆ
ክቡር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ (ዶ/ር) በወቅቱ እንዳሉት፥ በኢትዮጵያ፣ ፈጣን የከተማ እድገት በነባሩ የሳኒቴሽን መሠረተ ልማት ላይ ከፍተኛ ጫና አሳድሯል፤ የከተሞች በፍጥነት መስፋፋት ለሚሊዮኖች የተገቢ የፍሳሽ ቆሻሻ አያያዝ አገልግሎት አለመኖር ከፍተኛ ተግዳሮት እንደሆነ ጠ
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, the Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
ክቡር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ (ዶ/ር) በወቅቱ እንዳሉት፥ በኢትዮጵያ፣ ፈጣን የከተማ እድገት በነባሩ የሳኒቴሽን መሠረተ ልማት ላይ ከፍተኛ ጫና አሳድሯል፤ የከተሞች በፍጥነት መስፋፋት ለሚሊዮኖች የተገቢ የፍሳሽ ቆሻሻ አያያዝ አገልግሎት አለመኖር ከፍተኛ ተግዳሮት እንደሆነ ጠ
ክቡር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ (ዶ/ር) በወቅቱ እንዳሉት፥ በኢትዮጵያ፣ ፈጣን የከተማ እድገት በነባሩ የሳኒቴሽን መሠረተ ልማት ላይ ከፍተኛ ጫና አሳድሯል፤ የከተሞች በፍጥነት መስፋፋት ለሚሊዮኖች የተገቢ የፍሳሽ ቆሻሻ አያያዝ አገልግሎት አለመኖር ከፍተኛ ተግዳሮት እንደሆነ ጠ
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የሳኒቴሽን መሠረተ ልማት ዋና ስራ አሰሰፈጻሚ አቶ ኑረዲን መሀመድ ወርክሾፑ በዘርፉ እስካሁን የተሰሩ ስራዎችን ለመገምገምና ቀሪ ስራዎችን በተያዘላቸው ጊዜና በጀት ለማጠናቀቅ ወሳኝ መድረክ ነው ብለዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚንስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ፕሮጀክቱ የዳዬ ከተማ ሕዝብ የረጅም ጊዜ የንፁህ መጠጥ ውሃ ጥያቄ የመለሰ መሆኑን ገልጸው ንፁህ ውሃ ማቅረብ ጤናማና አምራች ዜጋ ለመፍጠር ወሳኝ በመሆኑ ህብረተሰቡ ተ
የኢትዮጵያ የወደፊት እድገት ከታዳሽ ሀይል ልማት ጋር በቅርብ የተሳሰረ በመሆኑ ሀገሪቱ የሀገር ውስጥ የሀይል ፍላጎትን ለማሟላት፣ የኢንዱስትሪ እድገትን ለማፋጠንና የአፍሪካ የሀይል ማዕከል ለመሆን እያደረገች ያለው ጥረት ተስፋ ሰጪ ነው። ለዚህ ስኬት መንግስት ለዘርፉ የሰጠው ት
አሁን ባለው ተፈላጊነት የሚመረተው ታዳሽ ኃይል በዚህ ዓመት 23 በመቶ ላደገው የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪዎች የኃይል ፍላጎት ምላሽ ሰጥቷል። ክቡር የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ክቡር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) በታዳሽ ኃይል ዘርፍ ኢትዮጵያ ከምን ጊዜውም በተሻለ ሁኔታ በርካታ
የተቀናጀ የውሃ ሃብት አስተዳደር ዕቅድ ትግበራን ለማሳካት በስራ ሃላፊነታችን የተሰጠንን ተልዕኮ ለማሳካት በርካታ ግብዓቶች ያገኘንበት በመሆኑ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ሲሉ ተሳታፊዎች ገልጸዋል።
ኢትዮጵያ 12 ተፋሰሶች ያሏት ሃገር እንደመሆኗ መጠን እነዚህ ተፋሰሶች የውሃ ሃብታቸው የውሃ ፍሰት ወሰንን የተከተለ በመሆኑ ይህንን መሠረት በማድረግ በክልሎችና በሴክተሮች ማዕከል ያሉትን የተለያዩ ስትራቴጂክ ዕቅዶች በማሰባሰብ የዕቅድ አሃድ አድርጎ በመውሰድ ዋናው የተፋሰስ ዕ