የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሠ ምድር ውሃ የአየር ንብረት መቋቋም ፕሮጀክት የ2018 ዓ.ም. የአ
ፕሮጀክቱ በኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ሶማሊያና ጅቡቲ የሚተገበር በመሆኑ በአንድ ሀገር የሚከሰቱ ችግሮች በሌሎች አገራትም ተጽእኖ ሊያሳድሩ እንደሚችሉ ተጠቁሟል። በመሆኑም የውሃ ችግር ተጎጂ የሆኑ ማኅበረሰቦች በወቅቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ኮንትራክተሮች ፕሮጀክቱን በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ ለ
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, the Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
ፕሮጀክቱ በኢትዮጵያ፣ ኬንያ፣ ሶማሊያና ጅቡቲ የሚተገበር በመሆኑ በአንድ ሀገር የሚከሰቱ ችግሮች በሌሎች አገራትም ተጽእኖ ሊያሳድሩ እንደሚችሉ ተጠቁሟል። በመሆኑም የውሃ ችግር ተጎጂ የሆኑ ማኅበረሰቦች በወቅቱ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ኮንትራክተሮች ፕሮጀክቱን በተያዘለት የጊዜ ሰሌዳ ለ
የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሠ ምድር ውሃ የአየር ንብረት መቋቋም ፕሮጀክት (Horn of Africa Groundwater for Resilience Project ) በዓለም ባንክ የሚደገፍና ክልላዊ መሆኑ የተገለጸ መሆን ይህ የሆነበት ዋና ምክንያትም ከአንድ በላይ አገሮች በጋራ የሚሳ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የውይይት መድረኩን በመሩበት ወቅት በብሔራዊ ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም የኃይል አቅርቦትን በዘላቂነት ተደራሽ ለማድረግ ከሶላርጋ ተያይዞ እንደየአካባቢው ተጨባጭ ሁኔታ ያለውን የተፈጥሮ ፀጋዎችን በመጠቀም የኃይል ተደራሽነት ችግሮችን መፍታት ይቻላል፤
የፕሮጀክት አስተባባሪዎች ፣መካከለኛ አመራሮች፣ ኮንትራክተሮች አማካሪዎች አና ባለሙያዎች በተገኙበት እየተካሄደ ሲሆን፣ በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ፣ በኢነርጂ ልማት ዘርፍ እና በውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ የተመዘገበውን አፈጻጸም በዝርዝር በመገምገም የተገኙ ውጤቶችን እና ያ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት፣ ከዞንና ከወረዳ የአደሌ ፕሮጀክት ተወካዮች እና የሶላር አከፋፋዮች ጋር በሚካሄደው የውይይት መድረክ ላይ ባደረጉት ንግግር ገጠርማ እና በጣም ገጠራማ ቦታዎችን በፍትሃዊነት የኃይል ተጠቃሚ ለማድረግ የክልሎች ድርሻ
የአዋሽ ቤዚን አስተዳደር ፅህፈት ቤት ኃላፊ ኢንጂነር አደን አብዶ እንደገለጹት የአዋሽ ተፋሰስ እጅግ በርካታ ህዝብና መሠረተ-ልማቶች የሚገኙበት አካባቢ በመሆኑ ተፋሰሱን በዘላቂነት ለማስተዳደርና ለማልማት የሚያስችል ሁለንተናዊ እቅድ ማዘጋጀት የሁሉንም ባለድርሻ አካላት ከፍተኛ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አመራሮችና ሰራተኞች በተሰማሩበት ሙያዊ ዘርፍ ራሳቸውንና ተቋሙን ለመለወጥ እንዲችሉና ለችግር አይበገሬ አስተሳሰብን እንዲያጎለብቱ የሚያስችል በስራ ፈጠራና በሰራተኛ ማህበር ምስረታ ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ።
በሱማሌ ክልል ለሚተገበረው የኤረር የአየር ንብረትን የሚቋቋም (Climate Resilient) የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን (CR-WASH) ፕሮጀክት ለማሳካት የሚያግዝ 48.7 ሚሊዮን ብር የአማካሪ አገልግሎት ውል በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና በኢትዮጵያ የውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት