አገርአቀፍ የውሃና ኢነርጂ ኤግዚቢሽን መስከረም 10/2016 ዓ.ም ተጠናቋል።
በኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ እና በአረብ ኤምሬትስ ፕሬዚዳንት ክቡር ሸህ መሀመድ ቢን ዛይድ ነሐሴ 12/2015 ዓ.ም. በይፋ የተከፈተው አገርአቀፍ የውሃና ኢነርጂ ኤግዚቢሽን መስከረም 10/2016 ዓ.ም ተጠናቋል።
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, The Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
በኢፌድሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ እና በአረብ ኤምሬትስ ፕሬዚዳንት ክቡር ሸህ መሀመድ ቢን ዛይድ ነሐሴ 12/2015 ዓ.ም. በይፋ የተከፈተው አገርአቀፍ የውሃና ኢነርጂ ኤግዚቢሽን መስከረም 10/2016 ዓ.ም ተጠናቋል።
የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ የስራ እድል ፈጠራ ኢንተርፕራይዝና ኢንዱስትሪ ልማት ፅ/ቤት አመራሮች፣ ሠራተኞች እና በክፍለ ከተማው በተለያዩ ዘርፎች የተደራጁ በርካታ ማህበራት ኤግዚብሽን ሳይንስ በመገኘት ጎበኙ።
የሰራዊቱ አባላት እንዳሉት የሀገራችን የውሃ ሀብት ያለበትን ደረጃ እንድናውቅ የተደረገበት መንገድ ወደፊትም በሌሎች ተቋማት ተጠናክሮ ቢቀጥል ሲሉ አስተያየት ሰጥተዋል።
የመድሐኒዓለም 2ኛ ደረጃ የኬሚስትሪ መምህር ብሩክ ገመቹ እንዳሉት ተማሪዎቻችን በትምህርት ቤታችን ቤተሙከራ ያላዩትን እና በንድፈሀሳብ ደረጃ ብቻ የሚያውቁትን በዚህ አውደርዕይ
ከየክፍለ ከተማው የተወጣጡ የ1ኛና የ2ተኛ ጀረጃ ተማሪዎች በሳይንስ ሙዚየም በመገኘት "የውሃ ሀብታችን ለብልፅግናችን!" በሚል መርህ የተዘጋጀውን ኤግዚቢሽን ጎበኙ።
የጤና ቢሮ ምክትል ኃላፊው ዶ/ር ሙሉጌታ እንዳለ የውሀና ኢነርጂ ሚኒስቴር በየዘርፉ እየሰራቸው ያሉትን ስራዎች ለወጣቶች፣ለተማሪዎች እንዲሁም ለሁሉም የህብረተሰብ ክፍል አስተማሪ በሆነ መንገድ ተዘጋጅቶ የቀረበ አውደርዕይ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ትምህርት ቢሮ ኃላፊዋ ተማሪዎች ይህንን አውደርዕይ መጎብኘታቸው ክፍል ውስጥ በቲዎሪ የተማሩትን በተግባር ካዩት ጋር በማስተሳሰር ጥሩ ግንዛቤ እንዲይዙ
የቅድስት ስላሴ 2ኛ ደረጃ ት/ት ቤት፣ የዳግማዊ ሚኒሊክ 2ኛ ደረጃና የጆን ኦፍ ኬኔዲ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ት ቤት ተማሪዎች ጎበኙ።