የኢትዮጵያ የከርሰ ምድር ውሃ ጥናት እና የውሃ ጉዶጓድቁፋሮና ግንባታ መመሪያዎች ለባለድርሻ አካ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ አስቀድመው በከርሰ ምድር የውሃ ሃብት ዘርፍ በስራ ላይ የቆዩ፣ሲሰሩ የነበሩና አሁንም ስራውን በመምራት ላይ የሚገኙት ሙያተኞች እስከአሁን ላበረከቱት አስተዋፅኦ አመስግነው ይህ ተግባርም አበረታች ውጤት እያስመዘገበ ያለ በመሆኑ ተጠናክሮ ሊቀጥል
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, the Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ አስቀድመው በከርሰ ምድር የውሃ ሃብት ዘርፍ በስራ ላይ የቆዩ፣ሲሰሩ የነበሩና አሁንም ስራውን በመምራት ላይ የሚገኙት ሙያተኞች እስከአሁን ላበረከቱት አስተዋፅኦ አመስግነው ይህ ተግባርም አበረታች ውጤት እያስመዘገበ ያለ በመሆኑ ተጠናክሮ ሊቀጥል
የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ የብሔራዊ ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም (NEP 3.0) እ.ኤ.አ በ2035 ሁለንተናዊ አስተማማኝ፣ ተመጣጣኝ እና ዘላቂ የኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽነትን ለማስፈን የኢትዮጵያ ስትራቴጂካዊ ግብ ነው ብለዋል።
በስልጠናው ማጠቃለያ ላይ የተገኙት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢንጅነር ሀብታሙ ኢተፋ፣ የውሃና ኢነርጂ ዘርፍ ሰራተኞች ጠንካሮችና ብቁ በመሆናቸው የብቃት ምዘናውን በውጤታማነት እንደሚያጠናቅቁ ያላቸውን እምነት በመግለጽ ሰራተኞቹን አበረታተዋል።
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክቶች በፍጥነት እንዲጠናቀቁ እየተሰራ መሆኑን በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ገለጹ።
የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ረዳት አቶ ተስፋዬ ፊቻላ ሴቶችና ልጃገረዶች የወር አበባ ንፅህና መጠበቂያ ማግኘት ከፍተኛ ተግዳሮት የሆነባቸው በርካታ ሴቶች በገጠርም ሆነ በከተማ የሚገኙ ሲሆን የወር አበባቸውን ምቹ በሆነ ሁኔታ ማስተናገድ ካለመቻል የተነሳ ሴት ተ
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የHuman Capital Operation ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ሀብታሙ ዱጉማ በመርሃ ግብሩ መክፈቻ ላይ እንደገለጹት ፕሮጀክቱ በቁጥር መቶ በሚደርሱ የዓለም ሃገራት የሚተገበር መሆኑን አስረድተዋል።
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ፣ የስልጤ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ዘይኔ ቢልካ እና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ውሃ፣ መስኖና ማዕድን ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ዳዊት ሀይሉ ጨምሮ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች በስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ በዓለም ባንክ ድጋፍ እየተገነባ የሚገኘውን የን
ምክር ቤቱ ተወያይቶ ውሳኔ ካሳለፈባቸው 5 ጉዳዮች መካከል የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ተቋማት ለሚሰጧቸው ልዩ ልዩ አገልግሎቶች የሚከፈሉ የአገልግሎት ክፍያዎችን ለመወሰን የቀረበው ረቂቅ ደንብ ይገኝበታል።