በተለያዩ አምዶች ተከፋፍሎ በተዘገጀው የውሃና ኢነርጂ ዘርፍየመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪ
የስልጠናውን መርሃግብር የማስጀመሪያ ንግግር ያደረጉት የውሃና ኢነርጂ ዘርፍ አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም የአብይ ኮሚቴ ፀሐፊ አቶ ኦልቀባ ባሼ የሪፎርሙ ትልቁ አላማ ብቃትን ከሪፎረም ተግባራት ጋር በማገናኘት በተቋሙ የሚጠበቀውን ውጤት ለማምጣት ነው ብለዋል።
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, the Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
የስልጠናውን መርሃግብር የማስጀመሪያ ንግግር ያደረጉት የውሃና ኢነርጂ ዘርፍ አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም የአብይ ኮሚቴ ፀሐፊ አቶ ኦልቀባ ባሼ የሪፎርሙ ትልቁ አላማ ብቃትን ከሪፎረም ተግባራት ጋር በማገናኘት በተቋሙ የሚጠበቀውን ውጤት ለማምጣት ነው ብለዋል።
በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ከሬድዋን ሀይድሮሎጂ ሶሉሽንስ አማካሪ ድርጅት እና ከአይጄፍ የውሃ ስራዎችና ቢዝነስ አገልግሎት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ጋር ተፈራርመዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ልኡክ ጋር በትብብር ለመስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል። በነበራቸው ቆይታ ልኡካኑ ላነሷቸው ጥያቄዎችም ማብራሪያ ሰጥተዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ኤሌክትሪፍኬሽን ዘርፍ የአደሌ ፕሮጀክት እና የአፍሪካ ልማት ባንክ አስተባባሪ አቶ አዲስ ዓለም መብራቱ የኤሌክትሪ ፍኬሽን የተያዘውን እቅድ ለማሳካት በርካታ ስራዎች መሰራታቸውን ገልጸው በአፍሪካ ልማት ባንክ የገንዘብ ድጋፍ 25 ሚኒ ግሪድ ፕሮጀክቶችን
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በመድረኩ ተገኝተው በመወያያ አጀንደ ዙሪያና በአጠቃላይ እንደሀገር ኢትዮጵያ በዘርፉ ያሳካችውን ስኬቶች ፣በመጡ ለውጦችና በአፍሪካ ደረጃ እንዴት ተቀናጅተን በህብረትና በትብብር መስራት አለብን በሚሉ ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ንግግር አድርገዋል።
በዓለም ባንክና በኢትዮጵያ መንግስት ወጪ የተገነባውን ፕሮጀክት በይፋ ያስጀመሩት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በሃሮ ጉራቲ 210 ኪሎ ዋት እና በቡርቃ ኦዳ 132 ኪሎ ዋት የሚያመነጨው የፀኃይ ሀይል ፕሮጀክት የአ
የውሀና ኢነርጅ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጋር በመተባበር በኦሮሚያ ክልል የምእራብ አርሲ ዞን ናንሰቦ ወረዳ የተገነባው የጸሀይ ሃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ለዘመናት የቆዬ ችግራቸውን እንደፈታላቸው የአካባቢው ነዋሪዎች ገልጸዋል።
በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን የነንሰቦ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት /Solar Mini-grid Project/ ለአገልግሎት ክፍት መሆኑን ያበሰሩት ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው በተቋሙ ከዋናው የኤሌክትሪክ መስመር ርቀው የሚኖሩ የገጠር ማህበረሰብ ክፍሎችን የኃይል ተጠቃሚ ለማድ