ከ400 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተገነባው የፀሓይ ሃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ተጠናቆ አገልግሎት መ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ዛሬ ያሰመረቅነው ፕሮጀክት ከ400 ሚሊዮን ብር ወጪ የተደረገበት እና ከ6ሺህ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን የኤሌክትሪክ ሀይል ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, the Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ዛሬ ያሰመረቅነው ፕሮጀክት ከ400 ሚሊዮን ብር ወጪ የተደረገበት እና ከ6ሺህ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን የኤሌክትሪክ ሀይል ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ደበበ ደፈርሶ ስልጠናውን በይፋ ሲያስጀምሩ ለውሃ ፈቃድ አሰጣጥ የe-Service ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ወሳኝ ሲሆን፤ ባህላዊና በወረቀት ላይ የተመሰረተ የውሃ ፍቃድ አሰጣጥን ወደ ዘመናዊ፣ ቀልጣፋ እ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በጋሞ ዞን ጋርዳማርታ ወረዳ የጎግሌ የጸሀይ ሀይል ማመንጫ ፕሮጀክት ከ500 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጭ የተገነባና 6500 በላይ ቤተሰቦችን የሀይል ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑን ገልጸዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የፕሮጀክቱን ስራ መጀመር አስመልክቶ ባደረጉት ንግግር በካፋ ዞን አዲዮ ወረዳ መጫ ቀበሌ ከ150 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጭ የተገነባና ከ1500 በላይ ቤተሰቦችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው ብለዋል።
የውሃ ሀብት መረጃን ለማስተዳደርና ለማጋራት የሚያስችል ረቂቅ መመሪያ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ሲካሄድ የነበረው የውይይት ማጠቃለያ መርሃ ግብር ላይ የውሃ ሀብትን በሚፈለገው ልክ ጥቅም ላይ ለማዋል በዕቅድ መመራት እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የውሃ ሀብት አስተዳደር በተቋሙ ላሉ ለመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን እና ለኢነርጂው ዘርፍ ወሳኝ በመሆኑ እንደ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብና ኮይሻ ለመሳሰሉት ትላልቅ ግድቦች የውሃ ሀብት መረጃ ወሳኝ ነው ብለዋል።
በኢትዮጵያ እያደገ በመጣው የኢነርጂ ልማት ዓለም አቀፍ የግል አልሚዎች ከመንግስት ጎን በመቆም የልማቱ ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪ ያስተላለፉት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢንጂነር ሱልጣን ወሊ ናቸው፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የሪፎርሙ ዋና አላማ የተበታተኑ ስራዎችን መሰብሰብ በመሆኑ አሁንም እየተሰሩ ባሉ የዶክመንት ዝግጅት ስራዎች መበታተንና መስፋት እንዳይኖርና ተግባሮችን ስናስቀምጥ ከሌሎች ጋር ተመሳሳይ እንዳይሆኑ በሚገባ ማጤን ያስፈልጋል ብለዋል።