የኦሞ -ጊቤ የተፋሰስ ዕቅድ ቴክኒካል ኦዲት ሪፓርት የባለድርሻ አካላትመድረክ እየተካሄደ ነው።
በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ የኦሞ-ጊቤ ወንዝ 79,000 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ስፋት ያለውና 7.2 በመቶ ሽፋን የሚሰጠው ስለሆነ የሃገሪቱ ትልቅ ሃብት ነው በማለት ያብራሩ ሲሆን ወንዙ ወደ ቱርካና ሃይቅ የሚፈስ በመሆኑ ኢትዮጵያም ለዚ
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, the Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ የኦሞ-ጊቤ ወንዝ 79,000 ስኩዌር ኪሎ ሜትር ስፋት ያለውና 7.2 በመቶ ሽፋን የሚሰጠው ስለሆነ የሃገሪቱ ትልቅ ሃብት ነው በማለት ያብራሩ ሲሆን ወንዙ ወደ ቱርካና ሃይቅ የሚፈስ በመሆኑ ኢትዮጵያም ለዚ
የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ድኤታ ክቡር ዶ/ር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ አስተማማኝና ውጤታማ የመረጃ ስርዓት ትክክለኛ ዕቅድ ለማቀድ፣ለውሳኔ አሰጣጥ ፣ክትትል ለማድረግና ተጠያቂነትን ለማስፈን እጅግ ወሳኝ ነው ብለዋል።
በ2011 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሀሳብ አመንጪነት በይፋ የተጀመረው መርሐ ግብር ዛፍ ከመትከል ባሻገር ውሃን ጨምሮ ለተፈጥሮ ሀብቶቻችን ዋስትና የሰጠ ውጤት አስመዝግቧል። በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር እስከ 2017 ዓ.ም ድረስ ብቻ ከ48 ቢሊየን በላይ
የኢትዮጵያ ውሃ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ታምሩ ፈቃዱ በ JICA እና EWTI መካከል ያለው ትብብር እ.ኤ.አ 1998 ከተመሠረተበት ጊዜ ጀምሮ ከJICA ጋር የረጅምና ትርጉም ያለው ታሪክ እንዳላቸው አስታውሰው፤ የቴክኒክና ተቋማዊ ድጋፎችን በማድረግ የሰው ኃ
የኢነርጂ ሃብት ጥናት መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ካሌብ ታደሰ በበኩላቸው በኢትዮጵያ ከምርት ተቋማት የሚወጣውን በካይ ጋዝ ለመቀነስ፣ ከውጭ የሚገባውን ነዳጅ በማስቀረት የውጭ ምንዛሬ ወጪን ለማዳንና፣ ከሀገር ውጭ ግዢ የሚደረግበትን ኢአሞኒያ ማዳበሪያ በሃገር ውስጥ አምርቶ ለመጠቀም
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋም ፕሮጀክቱ የዘፍኔ ከተማ በቺላሼ ቀበሌ የሚኖሩ ከ34,118 በላይ ዜጎችን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ ገልጸው ለከተማው ነዋሪዎች አስተማማኝና ዘላቂ የውሃ አቅርቦት ከመስጠቱም በላይ በተለይ ውሃ ፍለጋ ረጅም ርቀት የሚጓዙ ሴቶችንና ህፃናትን የጊዜ
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በክልሉ እንደ ፌደራል መስሪያ ቤት በኢነርጂ፣ በውሀ ሀብት አስተዳደር እንዲሁም በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ትላልቅ ፕሮጀክቶች እየተሠሩ መሆኑን ገልጸው የቀይ አፈር መጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት አንዱ አካል ነው ብለዋል።
የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ሲሆኑ፣ ላለፉት አራት ዓመታት ለኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራሞች ልዩ ትኩረት በመስጠት በኃይል ዘርፍ ላይ ሪፎርም ከመካሄዱ ጀምሮ በርካታ ውጤታማ ሥራዎች ተከናውነዋል ብለዋል ።