ክቡር ጠቅላይ ሚኒስቴር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን ጋጮ ባባ እና ሌሎች ወረዳዎች በበልግ
ጠቅላይ ሚኒስትሩ መንግሥት ለተጎጂ ወገኖቻችን አስፈላጊውን ድጋፍ ማድረጉን ይቀጥላል ሲሉም በቦታው ሀዘናቸውን በገለፁበት ወቅት ገልፀዋል ።
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, the Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
ጠቅላይ ሚኒስትሩ መንግሥት ለተጎጂ ወገኖቻችን አስፈላጊውን ድጋፍ ማድረጉን ይቀጥላል ሲሉም በቦታው ሀዘናቸውን በገለፁበት ወቅት ገልፀዋል ።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሃብታሙ ኢተፋ፣በሚኒስቴር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ፣ ከተቋሙ የተለያዩ የስራ ክፍሎች ስራ አስፈፃሚዎች፣ የተቋሙ ሙስሊም ማህበረሰብ እህቶችና ወንድሞች እንዲሁም ሌሎች ባለሙያዎች ናቸው።
የብራይት ፕሮጀክት ማናጀር ዶ/ር ማማሩ አያሌው በመርሃ ግብሩ ማስጀመሪያ ላይ እንደገለጹት ፕሮጀክቱ የተቀናጀ የውሃ ሃብት አስተዳደርን ለማስፈን በሚደረጉ ክንዋኔዎች በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በርካታ ስራ እየሰራ መሆኑን አውስተዋል፡፡በመሆኑም በእነዚህ ተፋሰሶች ዙሪያ የተቀ
የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት ዋና ሃላፊ ሚስተር ቪክተር ቫዝቄዝ ለተሳታፊዎች በበይነ መረብ በዋናነት ትኩረት አድርገው ካስተላለፉት ሃሳብ ለመገንዘብ እንደተቻለው በፕሮጀክቱ የተገነቡ የመጠጥ ውሃ ግንባታዎችን በዘላቂነት አገልግሎት እንዲሰጡ ለማድረግ
ክቡር ዶክተር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ የአንድ ቋት ብሄራዊ ዋሽ ፕሮግራም የሁለተኛው ፌዝ ያለፈው የስድስት ወር ትልቅ ለውጥ ያመጣንበትና ሁሉም ፕሮጀክቶች ላይ ጠንካራ ድጋፍና ክትትል በማድረግ ስራዎች ሁሉ ከ50 ፐርሰንት በላይ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በመድረኩ ባስተላለፉት መልዕክት ኢትዮጵያ ከውሀ ጋር የተገናኙ ሠፊ አብዮታዊ ስራዎች በማከናወኗ በርካታ ለውጦች ተመዝገቧል፤ ሀገራችን ኢትዮጵያ የበርካታ የተፈጥሮ ሃብት ባለቤት ናት ከእነዚህ መካከል የከርሰ ምድር ውሃ ሃብት ትልቁ ጸጋ መሆኑን ጠ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ኢትዮጵያ የበርካታ የታዳሽ ሀይል ምንጭ ባለቤት መሆኗን ገልፀው የተመረተው ታዳሽ ሀይል በአግባቡ ተጠራቅሞና ተቆጥቦ ጥቅም ላይ መዋል አለበት ብለዋል።
በታዳሽ ኢነርጂ ተለዋዋጭ የትግበራ ዕቅድ ላይ ትኩረት አድርጎ በራማዳ ሆቴል ለአራት ቀናት የዘለቀው የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና በኢነርጂ ዘርፍ ለሚከናወኑ ተግባራት ሙያዊ እገዛ ለማድረግ ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተሳታፊዎች ገለጹ።