የዓለም ባንክ ከአፍሪካ ህብረት የልማት ኤጀንሲ (AUDA–NEPAD) ጋር በመሆን በምስራቅ እና
የውሃና ኢነርጂ ሚንስቴር ሚንስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በመደረኩ ላይ ተገኝተው ኢትዮጵያ በቀጣይ ዓመታት በዘርፉ ልታከናውናቸው በያዘቻቸው ፕሮግራሞች ዙሪያ ጽሑፍ አቅርበዋል፡፡
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, the Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
የውሃና ኢነርጂ ሚንስቴር ሚንስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በመደረኩ ላይ ተገኝተው ኢትዮጵያ በቀጣይ ዓመታት በዘርፉ ልታከናውናቸው በያዘቻቸው ፕሮግራሞች ዙሪያ ጽሑፍ አቅርበዋል፡፡
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በቆራሄ ዞን መርሲን ወረዳ በኑስትሪክ ከተማ ተገኝተው የፕሮጀክቱን ስራ መጀመር በይፋ አብስረዋል።
የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በዲግ ከተማ ተገኝተው እንደሚኒስቴር መስሪያ ቤት ከዋናው የሀይል መስመር ርቀው የሚገኙ አካባቢዎችን በሶላር ሀይል ተጠቃሚ ለማድረግ በርካታ ተግባራት እየተከናወኑ ነው ብለዋል።
የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በኢነርጂ ዘርፍ ልማትና አቅርቦት ከተሰማራው KP Group ከተሰኘው የህንድ ኩባንያ ልዑካን ቡድን ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ሉኡካኑን ባነጋገሩበት ወቅት ሚኒስቴር መ/ቤቱ ከሌሎች የፌደራል ተቋማት እና አጋር ድርጅቶች ጋር እየተሰሩ ባሉ ፕሮግራሞች እና ፕሮጀክቶች ላይ ዝርዝር ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ጎርፍ መከላከል ፕሮጀክት በስምጥ ሸለቆ ሀይቆች በአርባ ምንጭ ከተማ የኩልፎ ወንዝ ላይ የተሰራው የጎርፍ መከላከል የማስተካኪያ ስራ የመስክ ምልከታ ተካሄደ፡፡
የስልጠናውን መርሃግብር የማስጀመሪያ ንግግር ያደረጉት የውሃና ኢነርጂ ዘርፍ አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም የአብይ ኮሚቴ ፀሐፊ አቶ ኦልቀባ ባሼ የሪፎርሙ ትልቁ አላማ ብቃትን ከሪፎረም ተግባራት ጋር በማገናኘት በተቋሙ የሚጠበቀውን ውጤት ለማምጣት ነው ብለዋል።
በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ከሬድዋን ሀይድሮሎጂ ሶሉሽንስ አማካሪ ድርጅት እና ከአይጄፍ የውሃ ስራዎችና ቢዝነስ አገልግሎት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ጋር ተፈራርመዋል።