በልማት ስራዎች ጉብኝት፣በ6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀምግምገማ እናበተለያዩ ጉዳዮች ግንዛቤ በመፍጠርሲ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የሁሉም ክልል የውሃና ኢነርጂ ቢሮ የ6ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት መቅረቡ አንዱ ክልል ከሌላው ክልል መልካምና ምርጥ ተሞክሮዎችን በመቀመር ልምድ በመለዋወጥ ሁሉም ወደተሻለ አፈፃፀም ደረጃ እንዲደርስ ስለሚያግዝ ነው ብለዋል።
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, the Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የሁሉም ክልል የውሃና ኢነርጂ ቢሮ የ6ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት መቅረቡ አንዱ ክልል ከሌላው ክልል መልካምና ምርጥ ተሞክሮዎችን በመቀመር ልምድ በመለዋወጥ ሁሉም ወደተሻለ አፈፃፀም ደረጃ እንዲደርስ ስለሚያግዝ ነው ብለዋል።
የስራ አመራር ዋና ሰራ አስፈጻሚ እና የውሃና ኢነርጂ ዘርፍ አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም የአብይ ኮሚቴ አባልና ጸሀፊ አቶ ኦልቀባ ባሼ መንግስት ለዜጎች የሚሰጠው አገልግሎትና የሚመራበት ቢሮክራሲያዊ ሂደት የሀገር ህልውና በመሆኑ የአገልግሎት አሰጣጥ ስርዓትንና ሂደቶችን በማሻ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በየበጀት ዓመቱ ሁለት ጊዜ በተለያዩ ክልሎች የሚደረገው የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማና ውይይት መድረከ ውጤቶቻችንን ከፍ ለማድረግ ከማገዝ ባሻገር ባህሎቻችንንና መልካም ተሞክሮዎችን በመለዋወጥ ህብረብሔራዊ አንድነትንና ቅንጅታዊ አሰራርን ይፈጥራል ብለ
"መጤ የእንቦጭ አረምን ከደንበል ሃይቅ ላይበጋራ እናስወግድ!! "በሚል መሪ ቃል የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የስምጥ ሸለቆ ሀይቆች ልማት ጽ/ቤት ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ባቱ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ጋር በጋራ በተዘጋጀው የህብረተሰብ ንቅናቄ ላይ የደንበል ሀይቅን መጠበቅ የሁሉም ህብረ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ አፈጻጸማችን በየጊዜው በተለያዩ የሀገራችን ከተሞች እየተዘዋወርን ስንገመግም ትልቅ የሆነን የውሃ ሀብት የምንመራና የምናስተዳድር እንደመሆናችን አንዳችን ከሌላችን ተሞክሮን በመውሰድ በዘርፉ የተሻለ ሰራ ለመስራት ስለሚያስችለን ነው ብለዋል
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የተመራ ቡድን በነቀምቴ አካባቢ እየተገነባ ያለውን ዘመናዊ የፍሳሽ ማጣሪያ ፕሮጀክት ፣ 274 ሺ የከተማውንና አካባቢውን ማህበረሰብ የመጠጥ ውሃ ተጠቃሚ እያደረገ ያለውን የጫንጮ ግድብ እና የውሃ ትሪትመንት ማእከል እየሰጠ ያለውን አገልግሎት ተመ
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስተሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞተማ መቃሳ በሐይደሮሎጂና ተፋሰስ መረጃ አስተዳደር መሪ ስራ አሰፈፃሚ እየተዘጋጁ ያሉ ሰነዶችን ገምግመዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ መደረኩ ላለፉት ስድስት ወራት በየዘርፉ የተከናወኑ በርካታ ጠንካራ ስራዎችን የምናስቀጥልበትና በቀጣይ ትኩረት አድርገን የምንተገብራቸውን በጋራ በመገምገም የበለጠ ውጤታማ እንድንሆን የምንችልበትን ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ነው ብለዋል።