በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር መካከል የድርጊት መግባቢያ ስምምነት ተደ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በስነ-ስርዓቱ መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር ከስራና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር በቀጣይ ለምንሰራቸው ስራዎች የድርጊት መግባቢያ ስምምነት ስናደርግ የግድቤን በደጀ ኢኒሸቲቭ የሚፈጥረውን የስራ እድል መነሻ በማድረግ መሆኑን ገልጸው፤
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, The Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በስነ-ስርዓቱ መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር ከስራና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር በቀጣይ ለምንሰራቸው ስራዎች የድርጊት መግባቢያ ስምምነት ስናደርግ የግድቤን በደጀ ኢኒሸቲቭ የሚፈጥረውን የስራ እድል መነሻ በማድረግ መሆኑን ገልጸው፤
ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ከሚዲያ ጋር በነበራቸው ቆይታ በ2016 በጀት አመት በመጀመሪያው ሩብ አመት አፈፃፀም ላይ ንፁህ የመጠጥ ውሃን ለዜጎች ተደራሽ ለማድረግ በሚከናወኑ ተግባራት ጥሩ አፈፃፀም እንዳለ ገልፀው
በሚኒስትር ዴኤታ ማእረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ሙስና ለበርካታ ሀገራት ሠላም እና መረጋጋት ለማስከበር አደጋ እየሆና ውስብስብና ድንበር ተሻጋሪ መሆኑን ገልጸው፤ ይህ አፀያፊ ተግባር የጥቂቶችን ፍላጎት የሚያሟላ ቢሆንም ብዙሃንን የሚጎዳ እና በሀገር ሀ
ልኡካን ቡድኑ ኢትዮጵያ በውሃ፣ በኢነርጂና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ያላትን ልምድ ለመካፈል መምጣታቸውን ገልጸው፤ ሚኒስቴር መ/ቤቱ ኢነርጂን ከማመንጨት የሜመንጨት ሂደት ላይ፣ የውሃ ፖሊሲ እና ተያያዥ ጉዳዮች ላይ፣ ታዳሽ ኢነርጂን በተመለከተ ያለው ተሞክሮን በተመለከተና የዋሃና ኢነ
በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ የሃይድሮሎጂና ተፋሰስ መረጃ መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ደበበ ደፈርሶ እንደተናገሩት፤ በአጋርነት የሚከናወኑ ሥራዎች በውሃ ሀብት አስተዳደር ላይ የላቀ ውጤት እንደሚያመጣ ገልፀዋል።
በሲዳማ ክልል ሸበዲኖ ወረዳ ለኩ ቀበሌ የተተከለው እና ለጣራሚሶና አካባቢ የአትክልትና ፍራፍሬ አምራችና አቅራቢ ማህበር የተላለፈው የአትክልትና ፍራፍሬ የሶላር ኢነርጂ ማቀዝቀዣ ፕሮጀክት ውጤታማ መሆኑ ተገለጸ ፡፡
የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ ስምምነቱ በድርቅና ጦርነት ለተጎዱ አካባቢዎች የተበላሹና አገልግሎት የማይሰጡ የውሃ ተቋማትን በመጠገን አስቸኳይ መፍትሔ ለመስጠት እጅግ ወሳኝ ነው ብለዋል፡፡
ክቡር ዶ/ር ሱልጣን ወሊ እንደገለጹት የውሃ፣ ኢነርጂ እና የመሬት ትስስርን ለማቀድ፣ የሁኔታዎች እና የፖሊሲ ትንተና በማድረግ ለገጠሪቱ አፍሪካ ብሎም ለኢትዮጵያ ፍትሃዊ እድገት እንዲኖር አውደ ጥናቱ አስፈላጊ ነው ብለዋል፡፡