የሀሬ ወንዝ የመሬት አጠቃቀምን ፣ በውሃ አካላት የሚስተዋሉ ችግሮችንእና የብዝሀ ህይወት ላይ ት
በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከተሠጠው ሀላፊነት አንዱና ትኩረት የተደረገበት የውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፉ መሆኑን ጠቅሰው በዘርፉም ሀገራችን ያላትን የውሃ ሀብት በዘላቂነት ለመጠቀም የውሃ አካላትን በተቀናጀ መ
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, The Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከተሠጠው ሀላፊነት አንዱና ትኩረት የተደረገበት የውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፉ መሆኑን ጠቅሰው በዘርፉም ሀገራችን ያላትን የውሃ ሀብት በዘላቂነት ለመጠቀም የውሃ አካላትን በተቀናጀ መ
ፕሮጀክቱ በሀገር ደረጃ በድርቅ በሚጠቁ ወረዳዎች እየተተገበሩ የሚገኙ የአየር ንብረት ለውጥ መቋቋም ፕሮጀክቶች አካል ሲሆን፤ ግንባታው በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና በክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ ትብብር የሚከናወን ነው።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና በ Horn of Africa Regional Environment Center and Network (HoARECN) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ዝዋይ ሻላ ሀይቅ ንዑስ ተፋሰስ ላይ የሚተገበረው ፓይለት ፕሮጀክት የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራው የአየር ንብረ
ፕሮግራሙ በሀገራችን ቀጣይነት ያለው የሃይል አቅርቦትን ለማሳካት ትልቅ እመርታ እንዳለውና የኃይል ሽግግር አፋጣኝ ፋይናንሲንግ (ETAF) እና የአየር ንብረት ኢንቨስትመንት ፕላትፎርም (CIP) የአቅም ግንባታ ስልጠና ለዘርፉ ሙያተኞች መሰጠቱ ወሳኝ መሆኑን በውሃና ኢነርጂ ሚኒስ
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የውሃ፣ ሳኒቴሽን እና ንፅህና አገልግሎት ስርዓትን ማጠናከር (SCRS WaSH) የቴክኒክ ድጋፍ ፕሮጀክት ስኬታማ መሆኑ በዩናይትድ ኪንግደም መንግስት፣ በኢትዮጵያ መንግስት፣ በዩኒሴፍ እና በቁርጠኛ የክልል ባለድርሻ አካላት መካከል ያለውን
ውሃና ኢርጂ ሚኒስቴር ከግብርና ሚኒስቴር ጋር በጋራ ሲተገበር በቆየው የአረንጓዴ አየር ንብረት ፈንድ ፕሮጀክት (GCF project ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ከ35ሺ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ አድርጓል ተብሏል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የመጀመሪያው ዙር የመንግስት የአገልግሎት ሪፎርም ከአራት አመት በፊት ተግባራዊ መደረጉን አውስተው በአተገባበሩ የቀሩ ነገሮችን መለየትና እና ምን እየሰራን ነው የሚለውን መፈተሽ ይገባል ብለዋል።
በአረንጓዴ አየር ንብረት ፈንድ (Green Climate Fund) ፕሮጀክት ከ132 ሺ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን የመጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃ አቅርቦት መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ተምሩ ገደፋ ገለጸዋል።