የዉሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከባህር ዳር ዩኒቨርሲቲ ጋር የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረመ።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ እንደገለጹት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር፣በመጠጥ ዉሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ እንዲሁም በኢነርጂ ልማት ዘርፍ የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በምርምርና ቴክኖሎጂ ልማትና ሽግግር፤በአቅም ግንባታና ተያያዥ ጉዳዮች ጋር ከዩኒቨርሲ
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, The Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ እንደገለጹት ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር፣በመጠጥ ዉሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ እንዲሁም በኢነርጂ ልማት ዘርፍ የዜጎችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በምርምርና ቴክኖሎጂ ልማትና ሽግግር፤በአቅም ግንባታና ተያያዥ ጉዳዮች ጋር ከዩኒቨርሲ
በህ/ተወ/ም/ቤት የውሃ፣ መስኖ፣ ቆላማ አካባቢና አካባቢ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት በሲዳማ እና በኦሮሚያ ክልሎች በአማራጭ ኢነርጂ ዘርፍ አዲስ የተገነቡና አገልግሎት በመስጠት ላይ ያሉ የልማት ቦታዎችን ጎብኝተዋል፡፡
የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ሱልጣን ወሊ እንደገለፁት ግንኙነቱ ለረጅም ጊዜ የቆየና ከ50 አመታት በላይ የዘለቀ ሲሆን በኢነርጂው ዘርፍ ላይ የሚታዩ ተግዳሮቶችን ለመፍታት እንዲቻል ይህንን ትብብር የበለጠ በማጠናከር ኢትዮጵያ በ2030 ያቀደችውን ዘላቂ የል
የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ በላይነህ ይርዳው የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር ስርዓት ለማስፈን የምንከተለው የተፋሰስ ዕቅድን በመሆኑ የዋቢሸበሌ ቤዚን ፕላን ዝግጅት በተቀመጠው ቢጋር መሠረት ሲሰራ ቆይቶ ለሚኒስቴር መ/ቤቱ የተላከውን ሪፖርት (pro
የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ የጃፓን አለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ ላለፉት 25 ዓመታት የውሃውን ዘርፍ አቅም በመገንባት ረገድ በርካታ ስራዎችን ሲሰራ መቆየቱን ጠቅሰው አስካሁን ባለው ሁኔታም በብዙ ሺ የሚቆጠሩ የውሃ ባለሙያዎች
የውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ ሚኒስቴር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ ሪፖርቱ መድረኩን በሚመጥን መልኩ ተዘጋጅቶ መቅረቡ አድንቀው የተነሱ ሀሳብ አስተያየቶችን በግብአትነት በመውሰድ የተሻለ ስራ ለመስራት ሁሉም የስራ ክፍሎች ስራዎችን ቆጥሮ በመስጠትና በመቀበል በቅንጅት መስራ
የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር/ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ከዴንማርኩ አቻቸው ዳን ጆርገንሰን (Mr.Dan Jorgenson) ጋር በኢነርጅና የውኃ ዘርፎችና ተያያዥ በሆኑ የጋራ ጉዳዮች ላይ በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል ጣቢያ ቢሮ ምክክር አደረጉ፡፡
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የብሔራዊ ባዮጋዝ ፕሮግራም አስተባባሪ አቶ ተመሰገን ተፈራ እንደገለጹት የባዮጋዝ ኢነርጂ ዘርፈብዙ አገልግሎት በመስጠት ውጤት ማስገኘቱን ጠቁመው ከጤና፣ ከግብርና፣ ከአከባቢ ጥበቃ እና ከሥራ እድል ፈጠራ ጋር ያለው ጠቀሜታ የጎላ እንደሆን ገልጸዋል።