ከ212 ሚሊየን ብር በላይ በሚሆን ወጭ የውል ስምምነት ተፈረመ።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር 212,280,466.91 ብር በሚሆን ወጪ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በዋን ዋሽ ፕሮግራም እየተተገበሩ ያሉ ፕሮጀክቶች መረጃን ዲጅታላይዝ ለማድረግ የሚያስችሉ እቃዎችን ከሚያቀርቡ ድርጅቶች ጋር የውል ስምምነት ተፈራርሟል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር 212,280,466.91 ብር በሚሆን ወጪ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በዋን ዋሽ ፕሮግራም እየተተገበሩ ያሉ ፕሮጀክቶች መረጃን ዲጅታላይዝ ለማድረግ የሚያስችሉ እቃዎችን ከሚያቀርቡ ድርጅቶች ጋር የውል ስምምነት ተፈራርሟል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የአፍሪካ ልማት ባንክ ሉኡካኑን ባነጋገሩበት ወቅት ሚኒስቴር መ/ቤቱ አጋር ድርጅቶች ጋር እየተሰሩ ባሉ ፕሮግራሞች እና ፕሮጀክቶች ላይ ዝርዝር ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን ትልልቅ ፕሮጀክቶችን የሚያስተዳድር በመሆኑ ከሰው ሀብት፣ ከፋይናንስና ከሎጀስቲክ አንፃር ስነምግባርን ተከትለን አገልግሎት መስጠት እንድንችል ስነምግባራዊ ውሳኔ እና የጥቅም ግጭት ምንነትን በአግባቡ ተረድተን እንዴት መከላከልና ማስተዳደር ይቻላል የሚለውን ግንዛ
የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የህብረተሰቡን የመጠጥ ውሃ ችግር ለመቅረፍ በተገባው የውል ስምምነት መሰረት በሚፈለገው የጥራት ደረጃና በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ፕሮጀክቱን በማጠናቀቅ የህብረተሰቡ የመጠጥ ውሃ ችግር እንዲፈታ አሳስበዋል።
የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የብሔራዊ ዋን ዋሽ ፕሮግራም የሁለተኛው ምእራፍ ማጠናቀቂያ ላይ እንደመሆናችን የተጀመሩትን ፕሮጀክቶች በውጤታማነት በመፈጸም የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ትልቁ ትኩረት ሰጥተን የምንተገብረው ነው ብለዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢንጅነር ሱልጣን ወሊ በከፍተኛ ሁኔታ እያደገ ከመጣው የሃገሪቱ የህዝብ ብዛትና የኢኮኖሚ ፍላጎት ጋር በተገናኘ በቂ የሆነ የኤሌክትሪክ አቅርቦት ተደራሽ ለማድረግ በሚከናወኑ ተግባራት ጥራት ያለው ዕቅድ ሁነኛ ሚና ስለሚጫወት በዘርፉ ለሚሰሩ ተግባራት በጥንቃቄ አቅዶ መመራት ያስፈልጋልም ብለዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የውይይት መድረክ የማጠቃለያ መርሃ ግብር ላይ የጎርፍ ክስተትን በመከላከል ከተጋላጭነት ይልቅ ለዘላቂ ልማት ማዋል እንደሚገባ ገለፁ።
በኢትዮጵያ ሉአላዊነት ጉዳይ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አርበኛ ነው ያሉት ክቡር ሚኒስትሩ የውሃ ሃብታችንና የኢነርጂ ልማታችን የሃገሪቱን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ ሁነኛ ሚና ስለሚጫወት በዘርፉ ተግተን ልንሰራ ይገባናል ብለዋል።
የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ውይይቱ በኢትዮጵያ የመጀመሪያውና ከፍተኛ ጠቀሜታ ባለው የጣሪያ የፀሐይ ኃይል ልማት እና አጠቃቀም ብሔራዊ ሰነድ ላይ ለመወያየት እና ለማጥራት ታሳቢ ያደረገ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ከዚህ ቀደም የአዋሽ ቤዚን የጎርፍ ተጋላጭነት ቅነሳ ቅድመ ጥናት ሪፖርት ላይ ውይይት መደረጉን አስታውሰው፤ ጥናቱ የህብረተሰቡን የጎርፍ ተጋላጭነት ለመቀነስ በማን፣ ምንና መቼ ይተገበራል የሚለውንም የሚመልስና በሙያዊ ስነምግባር ሊተገበር የሚገባ መሆን እንዳለበት ጠቁመዋል።
ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅ ከ80 ሺህ በላይ ህዝብ ተጠቃሚ ያደርጋል ያሉት የአለታ ጩኮ ከተማ ከንቲባ አቶ ቶርባ ቶሼ በኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውሃ፣ መስኖ፣ ቆላማ አካባቢዎችና አካባቢ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የክልሉን የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች የመስክ ምልከታ ላይ ተገኝተው የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተ
የውሃ፣ መስኖ፣ ቆላማ አካባቢዎችና አካባቢ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከለጋሽ ድርጅቶች ጋር በጋራ በሲዳማ ክልል ዙሪያ የተሰሩ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችን ያሉበትን ደረጃ የመስክ ምልከታ ግብረመልስ በሰጡበት ወቅት ከክልሉ ጋር በጋራ የተሰሩት የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ፣ ጥራትና በጀ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የዛሬው የስልጠና መድረክ ዋና ዓላማ የስራ ሀላፊዎችና ሰራተኞች ለዜጎች አገልግሎት በሚሰጡበት ወቅት ከሀላፊነታቸው ጋር በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ የጥቅም ግጭት ውስጥ ሊከታቸው የሚችሉ ሁኔታዎች ሲያጋጥሟቸው ግጭቱን መከላከል ወይንም በአግባቡ ማስተዳደር እንዲችሉና ሙስናን መከላከ
የውሃ፣ መስኖ፣ ቆላማ አካባቢዎችና አካባቢ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በሲዳማ ክልል የአለታ ወንዶ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት አፈፃፀሙን በጎበኙበት ወቅት ፕሮጀክቱ በቀጣይ ከሁለት ወራት በኋላ አገልግሎት መስጠት ይጀምራል ተብሏል።
በሚኒስቴር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስቴሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ያለንን የገፀ ምድርና የከርሰ ምድር የውሃ መጠንና ጥራት በጥናት ማረጋገጥ ተገቢ መሆኑንና በዚህ ዙሪያም በርካታ ስራዎች እየተሰሩ ቢሆንም የሚቀሩ ስራዎችም አሉ ብለዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ኢትዮጵያ ከለውጡ ወድህ በተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ ተፋሰሶችን በማስተዳደር ፣ታለቁን የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ጨምሮ በርከታ ግድቦችን በመገንባትና በማጠናቀቅ በዘርፉ ውጤታማ መሆን እነደቻለች ገልጸዋል ።
ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ የሚቀርበው ሪፖርት መነሻ በማድረግ በግማሽ ዓመቱ በአፈጻጸም ደረጃቸው የታዩ ጠንካራ ጎኖችን በማስቀጠል፣በክፍተት የተለዩትን ደግሞ በቀሪ ስድስት ወራት ትኩረት ተሰጥቶባቸው የተቀናጀ የስራ መርሃ ግብር በማዘጋጀትና በመተግበር ዓመታዊ ግቡን ማሳካት ስለሚያስችል መድረኩ አስፈላጊ መሆኑን ተናግረዋል
ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) በመድረኩ ባስተላለፉት መልዕክት፥ ለናይል ተፋሰስ ዘላቂ ዋስትና የማህበረሰቡን በተለይም የወጣቶችን እና የሴቶችን አቅም በማጎልበት አሳታፊ እና ዘላቂ የውሃ ሀብት አስተዳደር ያስፈልጋል ብለዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች ከዋናው የሀይል መስመር ርቀው የሚገኙ አካባቢዎችን የኤሌክትሪክ አገልግሎት ተጠቃሚ ለማድረግ 98 የሶላር የኤሌክትሪክ ሀይል ማመንጫ ፕሮጀክቶችን እያስገነባ መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም የአዴሌ (የብርሃን ተደራሽነት ለሁሉም) ፕሮጀክ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የህዝብ ግንኙነትና የኮሙኒኬሽን ባለሙያዎችም በክልሉ ተገንብተው አገልግሎት መስጠት በጀመሩት የሶላር ሃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ዙሪያ ከተጠቃሚዎቹ ጋር ባደረጉት ቃለ መጠይቅ የማህበረሰቡ ክፍሎች በከፍተኛ ሁኔታ መደስታቸውን አረጋግጠውላቸዋል።
በኢብሮ ሰዴን ተራራ ላይ የእርከን ቁፋሮ ስራ የተጀመረው የባዜርኔት /BaSRINET/ፕሮጀክት አስተባባሪ፣የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱና የፕሮጀክቱ የዘርፉ ባለሙያዎች ፣ ከግብርና ሚኒስቴር በየደረጃው ያሉ የተፈጥሮ ሀብትና የመስኖ ባለሙያዎች፣ ስራውን በባለቤትነት የሚያስቀጥሉ የወረዳውና የቀበሌው ባለድርሻ አካላት ከማህበረሰ
በሃገሪቱ ከዋናው መስመር በከፍተኛ ርቀት ላይ የሚገኙ የማህበረሰብ ክፍሎችን ኤሌክትሪክ ሃይል ተጠቃሚ እንዲሆኑ ለማገዝ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከዓለም ባንክ በተገኘ የብድር ድጋፍ በሚኒግሪድ መስመር ዝርጋታና በሶላር ሆም ሲስተም ለማዳረስ በስፋት እየተሰራ መሆኑን ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የፕሮጀክቱን ስራ መጀመር አስመልክቶ በተዘጋጀው መርሃ ግብር ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር የጋሻሞ የሶላር ሀይል ማመንጫ ከ400 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጭ የተገነባና ከ6ሺ በላይ አባውራዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው ብለዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በድሬዳዋ ከተማ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጠራቀሚያ፣ ማጣሪያና ማስወገጃ የፕሮጀክት ግንባታን አስጀመሩ፡፡ በመርሀግብሩ ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት ከተሞቻችን እያደጉ ቢሆንም በከተማ ስታንዳርድ ልክ ማሟላት የሚገባቸውን የከተማ ጥራትና ውበት ሳያገኙ ቆይተው፤ ዜጎችን ለተለያዩ በሽ
በማስጀመሪያ መርሃግብር ላይ የባቢሌ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ኑሪ መሃመድ የለውጡ መንግስት እንደ ሀገር ትልልቅ ፕሮጀክቶችን እያቀደ በመተግበር ውጤታማ ስራ መስራቱን ጠቅሰው የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ይህን ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ ያለውን ፕሮጀክ በወረዳችን እንድተገበር ዕድሉን ስለሰጠን በወረዳው ህዝብና በራሴ ስም አመሰግናለ
የሱፐርቪዥን ስምሪት ቅድመ ዝግጅቱን አስመልክቶ በተካሄደ መድረክ የተገኙት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሚኒስትር ዲኤታ ማእረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ አቶ ሞቱማ መቃሳ (ተወካይ) የአንድ ቋት ብሄራዊ ዋሽ ፕሮግራም የሁለተኛው ፌዝ የስራ የመስክ ግምገማ እንደሚሄድ ገልጸዋል፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በድሬዳዋ ከተማ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጠራቀሚያ፣ ማጣሪያና ማስወገጃ የኦፕሬሽንና ጥገና ፕሮጀክት ግንባታ የመሰረት ድንጋይ ባስቀመጡበት ወቅት ከተሞችን ንፁህና ለእይታ ማራኪ ለማድረግ በትኩረት እንሰራለን ብለዋል፡፡
የውሃና ኢነርጂ ሚንስቴር ሚንስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በመደረኩ ላይ ተገኝተው ኢትዮጵያ በቀጣይ ዓመታት በዘርፉ ልታከናውናቸው በያዘቻቸው ፕሮግራሞች ዙሪያ ጽሑፍ አቅርበዋል፡፡
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በቆራሄ ዞን መርሲን ወረዳ በኑስትሪክ ከተማ ተገኝተው የፕሮጀክቱን ስራ መጀመር በይፋ አብስረዋል።
የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በዲግ ከተማ ተገኝተው እንደሚኒስቴር መስሪያ ቤት ከዋናው የሀይል መስመር ርቀው የሚገኙ አካባቢዎችን በሶላር ሀይል ተጠቃሚ ለማድረግ በርካታ ተግባራት እየተከናወኑ ነው ብለዋል።
የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በኢነርጂ ዘርፍ ልማትና አቅርቦት ከተሰማራው KP Group ከተሰኘው የህንድ ኩባንያ ልዑካን ቡድን ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ሉኡካኑን ባነጋገሩበት ወቅት ሚኒስቴር መ/ቤቱ ከሌሎች የፌደራል ተቋማት እና አጋር ድርጅቶች ጋር እየተሰሩ ባሉ ፕሮግራሞች እና ፕሮጀክቶች ላይ ዝርዝር ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ጎርፍ መከላከል ፕሮጀክት በስምጥ ሸለቆ ሀይቆች በአርባ ምንጭ ከተማ የኩልፎ ወንዝ ላይ የተሰራው የጎርፍ መከላከል የማስተካኪያ ስራ የመስክ ምልከታ ተካሄደ፡፡
የስልጠናውን መርሃግብር የማስጀመሪያ ንግግር ያደረጉት የውሃና ኢነርጂ ዘርፍ አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም የአብይ ኮሚቴ ፀሐፊ አቶ ኦልቀባ ባሼ የሪፎርሙ ትልቁ አላማ ብቃትን ከሪፎረም ተግባራት ጋር በማገናኘት በተቋሙ የሚጠበቀውን ውጤት ለማምጣት ነው ብለዋል።
በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ከሬድዋን ሀይድሮሎጂ ሶሉሽንስ አማካሪ ድርጅት እና ከአይጄፍ የውሃ ስራዎችና ቢዝነስ አገልግሎት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ጋር ተፈራርመዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ልኡክ ጋር በትብብር ለመስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል። በነበራቸው ቆይታ ልኡካኑ ላነሷቸው ጥያቄዎችም ማብራሪያ ሰጥተዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ኤሌክትሪፍኬሽን ዘርፍ የአደሌ ፕሮጀክት እና የአፍሪካ ልማት ባንክ አስተባባሪ አቶ አዲስ ዓለም መብራቱ የኤሌክትሪ ፍኬሽን የተያዘውን እቅድ ለማሳካት በርካታ ስራዎች መሰራታቸውን ገልጸው በአፍሪካ ልማት ባንክ የገንዘብ ድጋፍ 25 ሚኒ ግሪድ ፕሮጀክቶችን በመገንባት በጣም ገጠራማ አካባቢ ያሉ የ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በመድረኩ ተገኝተው በመወያያ አጀንደ ዙሪያና በአጠቃላይ እንደሀገር ኢትዮጵያ በዘርፉ ያሳካችውን ስኬቶች ፣በመጡ ለውጦችና በአፍሪካ ደረጃ እንዴት ተቀናጅተን በህብረትና በትብብር መስራት አለብን በሚሉ ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ንግግር አድርገዋል።
በዓለም ባንክና በኢትዮጵያ መንግስት ወጪ የተገነባውን ፕሮጀክት በይፋ ያስጀመሩት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በሃሮ ጉራቲ 210 ኪሎ ዋት እና በቡርቃ ኦዳ 132 ኪሎ ዋት የሚያመነጨው የፀኃይ ሀይል ፕሮጀክት የአካባቢውን ማህበረሰብ የዘመናት የመብራት
የውሀና ኢነርጅ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጋር በመተባበር በኦሮሚያ ክልል የምእራብ አርሲ ዞን ናንሰቦ ወረዳ የተገነባው የጸሀይ ሃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ለዘመናት የቆዬ ችግራቸውን እንደፈታላቸው የአካባቢው ነዋሪዎች ገልጸዋል።
በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን የነንሰቦ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት /Solar Mini-grid Project/ ለአገልግሎት ክፍት መሆኑን ያበሰሩት ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው በተቋሙ ከዋናው የኤሌክትሪክ መስመር ርቀው የሚኖሩ የገጠር ማህበረሰብ ክፍሎችን የኃይል ተጠቃሚ ለማድረግ ከአጋር አካላት ጋር በቅንጅት እየተ
የስራ አመራር ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ኦልቀባ ባሼ በለፉት ስድስት ወራት የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርምን ውጤታማ ለማድረግ በርካታ የቅድመ ዝግጅት ሰራዎች መሠራታቸውን ገልጸው በሀገራችን የሲቪል ሰርቪስ ታሪክ ውስጥ አዲስ ምእራፍ ለመጀመር በታለመው መጠነ ሰፊ የሪፎርም ጉዞ ላይ በመወያየት ግንዛቤ ለመያዝ
የኢነርጂ ሃብት ጥናት መሪ ስራ አስፈጻሚ የመርሃግብሩን ይዘት በተመለከተ እንዳስገነዘቡት ኢትዮጵያ ሃገራችን ታዳሽ ኢነርጂን አስመልክቶ እምቅ ሃብት እንዳላትና ይህንን እምቅ ሃብት ለልማቱ በሚያመች ሁኔታ ተግባራዊ ለማድረግ የአረንጓዴ ሃይድሮጂ ቴክኖሎጂን ጥቅም ላይ በማዋል ኢንቨስትመንትን ለማሳለጥ የሚያስችል አውደ ጥ
የሳኒቴሽን መሠረተ ልማት መሪ ሰራ አስፈጻሚ አቶ ኑረዲን ሙሃመድ በሁለተኛው የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት በርካታ ሰራዎች መከናወናቸውን ገልጸው በተለይም ለሳኒቴሽን መሠረተ ልማት በተሰጠው ትኩረት በርካታ መዋለ ንዋይ ፈሶባቸው የተገነቡ ፕሮጀክቶች ዘላቂ አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ ወሳኝ ነው ብለዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጋር በጋራ ያስገነባውን የመሬራ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ለአገልግሎት ይፋ ባደረገበት መርሃግብር ላይ ያነጋገርናቸው የአካባቢው ነዋሪዎች በፕሮጀክቱ ተጠቃሚ መሆናቸው እንዳስደሰታቸው ገለፁ።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን በፍትኃዊነት ለሁሉም ማህብረሰብ እንዲዳረስ የመከታተልና የመተግበር ኃላፊነት ያለው መሆኑን ጠቅሰው፤ በዚህ ፕሮጀክትም ከሚገኙት ኮምፖነንቶች ማለትም በሶላር ሚኒ ግሪድ ፕሮጀክቶች በትምህርትና እና የጤና ተቋማት የቤተሰብ የሶላር
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ ታላቁ የሕዳሴ ግድባችን በጀግኖች ኢትዮጵያውያን ቁርጠኛ አቋም ተገንብቶ የተጠናቀቀ ነውም ብለዋል፡፡
የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር ስራ አስፈፃሚ አቶ ደበበ ደፈርሶ በመክፈቻ ንግግራቸው እንደገለጹት በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በሚገኙ ዋና ዋና ዘርፎች መካከል የተፋሰስ አስተዳደር ዘርፍ በሃገራችን ያለው ውሃ ዘላቂ በሆነ መንገድ ጥቅም ላይ የሚውልበትን አግባብ የሚወስን ዘርፍ በመሆኑ ትልቅ ትኩረት የሚሻ ነው ያሉ ሲሆን
የሰው ሀብት ልማት አስተዳደር ስራ አስፈፃሚ አቶ መለሰ መንግስቱ የICSMIS ስልጠና ከዚህ በፊት ለባለሞያዎች በየደረጃው መሰጠቱን አስታውሰው፤ አመራሩ የግሉን መረጃ ለማየት፣ ከሰው ሃብት የሚፈለጉ አገልግሎቶችን ለማግኘትና በስራቸው ያሉትን የባለሞያዎችን ፍቃድ እንዴት ማፅደቅ ይቻላል የሚለውን የሚያስረዳ በመሆኑ ግል
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሃብታሙ ኢተፋ ሀገራችን ያላትን ሃብት በአግባቡ መጠቀምና መጠበቅ የሚያስችል በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን ገልጸው በውሃ ሃብት አስተዳደር ዘርፍ የውሃ ሀብት እንዳይበከል የውሃ አካላት ዳርቻ ጥበቃ አዋጅ አጸድቀናል፣ በአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር እንደሀገር ከ48ቢሊየን በላይ ችግኝ ተክለናል፣