በአካባቢ የሚገኙ የኢነርጂ ምንጮችን በመጠቀም ከዋና መስመር የሚርቁ ቦታዎችን የሀይል ተጠቃሚ ማድረግ እንደሚገባ ተጠቆመ፡፡
የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ መሰል የአነስተኛ የሀይል ማመንጫ ግንባታ የመሬት አቀማመጡ ሀይል ለማመንጨት ምቹ በሆኑ አካባቢዎች እንደሚቀጥልና በቀጣይ በአማራ፣ በኦሮሚያና በደቡብ ብ/ብ/ሕ/ ክልሎች ሶሰት የአነስተኛ ሀይል ማመንጫዎች እንደሚገነቡ ገልጸዋል፡፡