Mar 2025

ኢትዮጵያ ለጋምቢያ በታለቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ ልምድ አካፈለች፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ተሞክሮ ላይ ትኩረት አድርጎ በተካሄደው ውይይት ኢትዮጵያ ሀይል ከውሃ የማመንጨት የዳበረ ተሞክሮ እንዳላት አንስተው፤ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በአፍሪካ በትልቅነቱም ሆነ፤ በፋይናንስ ምንጭና ከህዝባዊ ተሳትፎ አንጻር በርካታ ተሞክሮዎች የተገኘበት

በግድብ ደህንነት ጋይድላይንና አተገባበር ዙሪያ ለሚመለከታቸው ባለሙያዎች ስልጠና እየተሰጠ ነው፡፡

የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ደበበ ደፈርሶ ስልጠናውን አስመልክቶ በሰጡት ማብራሪያ የግድብ ባለቤት ሆነው ግድብ አስተዳደር ላይ የሚሰሩ፣ ግድብ ኦፕሬት የሚያደርጉና የግድብ ደህነንትን ለሚጠብቁ ሶስቱ አካላት በተዘጋጀው የግድብ ደህንነት ጋይድላይንና አተገባበር ዙሪያ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ

የውሃ ሀብት አስተዳደር ስርዓትን ለማስፈን የሚያስችሉ የህግ ማእቀፎች መዘጋጀታቸው ተገለጸ፡፡

ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ በሃገር የውሃ ሀብት አስተዳደር ስርዓትን ለማስፈን የሚያስችሉ የህግ ማእቀፎች መዘጋጀታቸው ኢትዮጵያ እንደ ሀገር በቂ የዝናብ መጠን፤ በርካታ ወንዞችና ሀይቆች እዲሁም ሌሎች የውሃ አካላት ቢኖሯትም የዝናብ መጠኑ በቦታና በጊዜ ያለው ስርጭት የተዛባ በመሆኑ፤ በተፈጥሮ ሀብት መራቆት፤ በአየር

የዶ/ር ሀዲስ አለማየሁ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ዲጂታል ኤግዝቢሽን ማእከልን ጎበኙ፡፡

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የሚኒስትር ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ማሙሻ ሀይሉ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ተግባርና ሃላፊነት ዙሪያ ገለጻ ለተማሪዎቹ ያደረጉ ሲሆን፤ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በተለይ ከ2014 ዓ.ም. ጀምሮ እንደ አዲስ ሲደራጅ በሶስት መሰረታዊ ዘርፎች፤ ማለትም የውሃ ሀብት አስተዳደር፣ የመጠጥ ውሃ ሳኒቴሽን እንዲሁም

ከ344 ሚሊዬን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሚገነባ የባለ ብዙ መንደር የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የማስጀመሪያ መርሃግብር ተካሄደ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በበኩላቸው የውሃ ሽፋን ከክልል ክልል፤ ከአካባቢ አካባቢ ወጥነት እንደሌለው አንስተው፤ በተለይ ውሃ አጠርና ድርቅ የሚያጠቃቸው አካባቢዎችን ታሳቢ በማድረግ የባለብዙ መንደር ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ፕሮጀክት መተግበር መጀመሩንና የአዩን የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክትም የፕሮጀክቱ አካል

የቶጎጫሌ ንፁህ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት 97 ከመቶ መጠናቀቁ ተገለፀ።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ኢ/ር ዶክተር ሀብታሙ ኢተፋ፣ የውሀና ኢነርጂ ሚኒስትር የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ድኤታ ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ፣ የሶማሌ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ሀላፊ ኢ/ር መሀመድ ሻሌን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ አመራሮች ዛሬ የግንባታውን ሂደትና የሙከራ ስርጭት ተዟዙረው ተመልክተዋል።

ከ298.6 ሚሊዬን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሚገነባ ባለ ብዙ መንደር የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የመሠረት ድንጋይ የማስቀመጥ ስነስርዓት ተካሄደ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በለውጡ ማግስት መንግስት ትኩረት ሰጥቶ ከሚሰራባቸው ጉዳዮች መካከል የአረብቶ አደር አካባቢዎች የልማት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ ዋነኛው ሲሆን መንግስት የጉራዳሞሌ አካባቢ ነዋሪዎ ችን የውሃ ችግር ከግንዛቤ በማስገባት ከአገር አካላት ጋር በመሆን ከፍተኛ ገንዘብ ወጪ በማድረግ

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሰራተኞች አለም አቀፍ የሴቶች ቀንን አከበሩ።

በውሀና ኢነርጂ ሚኒስቴር የስነምግባርና ጸረ ሙስና ስራ አስፈጻሚ አቶ ጌትነት ስሜ የበአሉ ዋና አላማ የስርአተጾታ እኩልነትን በአለም አቀፍ ደረጃ ማረጋገጥ መሆኑን ገልጸው በአሉን ስናከብር ሴትነት እናትነት፣እህትነት ሚስትነት እና ልጅነት ጭምር በመሆኑ በአሉን ስናከብር በዚህ ልክ ከፍ አድርገን መሆን ይገባል ብለዋል።

በላይኛው አዋሽ ተፋሰስ የ2017 በጀት ዓመት የሚሰሩ የቅድመ ጎርፍ መከላከል ስራዎች በሚመለከት የኦሮሚያ ክልል የውሃና ኢነርጂ ቢሮ እና የኢሉ ወረዳ አመራሮች በተገኙበት የቅድመ መስክ ምልከታ ተደረገ።

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የውሀ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ በክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ የተመራ ቡድን በኦሮሚያ ክልል ኢሉ ወረዳ ተገኝቶ በዓለም ባንክ በሚደገፈው በኢትዮጲያ ጎርፍ መከላከል ፕሮጀክት በኩል በላይኛው አዋሽ በ2017 ዓ.ም የሚከናወኑ የጎርፍ መከላከል ስራዎችን በሚመለከት የመስክ ምልከታ አድ

19ኛውን የናይል ቀን አስመልክቶ አስተዋጽኦ ላበረከቱት ተቋማት የእውቅናና የምስጋና መርሃ ግብር ተካሄደ።

በእውቅናና በምስጋና መርሃ ግብሩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የውሃና አነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ 19ኛው የናይል ቀን በተከበረበት ወቅት በኢትዮጵያ እየተመዘገበ የሚገኘውን ስኬት በርካታ እንግዶች እንዲረዱ ያስቻለ መሆኑንና እና ለዚህም በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ጉብኝትና በኮሪደር

ክቡር ሚኒስትሩ ከቻይና ኢነርጂ አለምአቀፍ ግሩፕ ፕሬዝዳንት ጋር ተወያዩ፡፡

ክቡር ሚኒስትሩ የቻይና ኢነርጂ አለምአቀፍ ግሩፕ ከዋና የኤሌክሪክ መስመር ርቀው የሚገኙ አካባቢዎች ላይ የኦፍግሪድ የጸሀይ ሀይል ተደራሽ ማድረግ ላይ፣ የሀይል ማስተላለፊያ መስመሮች ማሻሻል፣ የሀይል ማሰራጫና ማከፋፈያ መሰረተልማቶች ላይ፣ የከርሰምድር ውሃ ፍለጋና የቁፋሮ ስራዎች ላይ፣ አጠቃላይ የሳኒቴሽንና የፍሳሽ

ከ10.3 ሚሊየን ብር በላይ በሚሆን ወጭ የክትትል ፣ቁጥጥርና የኮንትራት አስተዳደር ውል ተፈረመ።

በዋን ዋሽ ፕሮግራም ሲአር ዋሽ ባለብዙ መንደር የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት አካል የሆነው በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሰሜን ሸዋ ዞን ጣርማ በር ወረዳ የአጋም በር የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክትን የክትትል፣ ቁጥጥርና የኮንትራት አስተዳደር ስራ እንዲያከናውኑ ከላሊ በላ ጥናት ዲዛይንና ሱፐርቪዥን ድርጅት ጋር ውል ተወስዷል።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሁለተኛው የከተሞች ዋሽ ፕሮግራም የተገዙ 44 ሞተሮችን ለ22 ከተሞች አበረከተ፡፡

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በሁለተኛው የከተሞች ዋሽ ፕሮግራም የተገዙ 44 ሞተር ሳይክሎች ለ22 ከተሞች የውሃ አገልግሎት ተወካዮች አስረክበው ሞተሮቹ የከተሞችን አገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል የአቅም ግንባታ አካል ሆነው የተገዙ ናቸው ብለዋል፡፡ 

በመካከለኛው እና በታችኛው አዋሽ ተፋሰስ የ2017 በጀት ዓመት የሚሰሩ የቅድመ ጎርፍ መከላከል ስራዎች በሚመለከት ከአፋር ክልል የመስኖና ተፋሰስ ቢሮ እና ወረዳዎች በተገኙበት ቅድመ የመስክ ምልከታ ተደረገ።

በክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ የተመራ ቡድን በአፋር ክልል ተገኝቶ በዓለም ባንክ ድጋፍ አማካኝነት የኢትዮጲያ ጎርፍ መከላከል ፕሮጀክት በመካከለኛው እና በታችኛው አዋሽ የሚከናወኑ የ2017 ዓ.ም የጎርፍ መከላከል ስራዎች በሚመለከት ከአጭር ጊዜ አንጻር ሊሰሩ የታሰቡ ስራዎች ላይ ከአፋር ክልል፣ ከወረዳ አመራሮች እና ከ

የክርሰምድር ውሃ ጥናት ዲዛይንና የጉድጓድ ቁፋሮ ቁጥጥር ለማካሄድ የውል ስምምነት ተደረገ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ለከርሰምድር ውሃ ስራ የጥናት ምዕራፍ ዋነኛውና መሰረታዊ ጉዳይ በመሆኑ በከፍተኛ ትኩረትና ጥንቃቄ በመተግበር በታቀደው ጊዜ፣ ጥራትና ፍጥነት እንዲጠናቀቅ አሳስበው ለስራው ፍጥነትና ጥራት የተቋማችንን የሚመለከታቸውን ባለሙያዎች፣ አማካሪዎችና አመራሮችን ማሳተፍና በቅንጅትና በትብብር መ

ከ24ሺ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ተጠናቆ ለአገልግሎት መስጠት ጀመረ።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰምድር ውሃ ፕሮጀክት አካል የሆነውንና በሲዳማ ክልል ደቡባዊ ዞን ዳራ ወረዳ አዳሜ ጤሶ ቀበሌ ላይ በ92 ሚሊየን ብር ወጭ ያስገነባውና ከ24ሺ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ።

በ134 ሚሊየን ብር ወጭ የተገነባው የገደብ ከተማ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የመጠጥ ውሀ ተደራሽ ከማድረግ ጎን ለጎን በሀገራችን የነበረውን የውሃ በፍትሀዊነት ያለማዳረስ ችግር ለመቀነስ እየተሰራ መሆኑን አንስተው፤ በሁሉም ክልል ፍትሀዊ የውሃ ተጠቃሚነት እንዳልነበርና አሁን ላይ ችግሩን ለመፍታት እንደ ሀገር ከፍተኛ ገንዘብ ተበጅቶ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል

ከ348 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ የተገነባው የዲላ ከተማ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 1.6 ሚሊየን የህብረተሰብ ክፍሎችን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ለማድረግ እየሰራን ነው ስንል በአንድ ዞን ሁለት ከተሞች ማስመረቃችን የስኬታችን ማሳያ ነው ብለዋል። ክቡር ሚኒስትሩ በማከል የዲላ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ከተማዋ የነበረባትን ችግር ሙሉ በሙሉ ከመቅረ

በናይል ተፋሰስ የግድብ ደህንነት ማእከል ለማቋቋም እስትራቴጂክ ጉዳዮች ላይ ምክክር ተደረገ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ባለፉት ዓመታት ውስጥ የግድብ ደህንነት የስልጠና ማዕከል ለማቋቋም የተደረገው ጥረት በውሃ ሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ውሳኔ ላይ መደረሱንና ጥረቱ ፍሬ ማፍራቱን ተናግረው ተፋሰስ ሀገራት ውጤታማ የግድብ ደህንነት ስራዎች ለማከናወን የስልጠና ማእከል ስትራቴጅ ላይ መወያየት ጠቃሚ

ለውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴርና ለተጠሪ ተቋማት አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ ነው።

ክቡር ዶ/ር ሡልጣን ወሊ ውድ ጊዜና ገንዘብ ተመድቦ የአቅም ግንባታ ስልጠና የተዘጋጀው በተቋማችን ውጤታማ ስራ ለመስራት፣ ትክክለኛ ተግባቦትና ጤናማ ግንኙነት ወሳኝ በመሆኑ ነው;  በውሃና ኢነርጂ ዘርፍ በርካታ ውጤታማ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል ያሉት ሚንስትር ድኤታው በቀጣይ በየስራ ክፍላችን የተሻለ ውጤት ለ

የአለምአቀፍ አጋር ድርጅቶችና ቀጠናዊ አጋር ድርጅቶች አመራሮች የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ጎበኙ፡፡

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ በተመራው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ጉብኝት የተፋሰሱ ተጋሪ ሀገራት ኮሚሽነሮችና ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች የተገኙበት፣ እንዲሁም የካናዳ የግድብ ማህበር፣ የአውስትራሊያ የትልልቅ ግድቦች ማህበር እና የኖርዌይ የሀይድሮ

“የዓባይ ግድብ እና ዓድዋ የአንድነታችን ማሰሪያ የቁጭታችንም ማሳያ ስኬቶቻችን ናቸው” – ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር

ዓባይ ግድብ እና ዓድዋ ድል የአንድነታችን ማሰሪያ፤ የቁጭታችንም ማሳያ ስኬቶቻችን ናቸው ሲሉ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) ሁለቱም ስኬቶች በሕዝቡ እና በመሪዎች ቅብብሎሽ የተገኙ ድሎች መሆናቸውን አስታወቁ::

ሁለተኛው አድዋችን የሆነው ህዳሴያችን የጋራ ማንነታችን መገለጫ ነው። ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ሁለተኛው አድዋችን የሆነው ህዳሴያችን የጋራ ማንነታችን መገለጫ ነው፤ ኢትዮጵያውያን ከዳር እስከ ዳር በዘመቱበት ወቅት ሁሉም ዜጋ በተሰማራበት ዘርፍ የድርሻቸውን በመወጣት አሻራቸውን ያኖሩበትና ትልቅ ስኬት የተመዘገበበት በመሆኑ ልንዘክረው ይገባል ያሉት ክቡር ሚኒስትሩ ጀግኖች አባቶቻ

Feb 2025

ለማንኛውም እድገት መሰረት እና ወሳኝ በሆነው የሀይል ዘርፍ ላይ መምከር ውጤታማ ስራ በመስራት ሁለንተናዊ ብልጽግናን ለማረጋገጥ ወሳኝ ነው ተባለ፡፡

በሶላር ኢነርጂ ቴክኖሎጅ ላይ የሚመክረው የባለድርሻ አካላት ውይይት እና ኤግዚቢሽን በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በይፋ የከፈቱት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ለማንኛውም እድገት መሰረት እና ወሳኝ በሆነው የሀይል ዘርፍ ላይ መምከርና ውጤታማ ስራ መስ

በሁለተኛው ምዕራፍ የዋን ዋሽ ፕሮግራም አተገባበር ጥሩ ውጤት ተመዝግቧል ተባለ።

ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የመድረኩ ዋና ዓላማ ባለፉት አምስት አመታት የዋን ዋሽ ፕሮግራም አተገባበር የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በተደረገው ጥረት ያስመዘገብናቸውን ውጤቶች ፣ የነበሩ ጉድለቶችንና ለቀጣዩ የምእራፍ ሶስት አተገባበር መደረግ ስለሚገባቸው ጉዳዮች ለመምከር ነው ብለዋል።

የአዋሽ ተፋሰስን ደህንነት በማስጠበቅ የአረንጓዴ ልማትን መደገፍ የሚያስችል ስምምነት ተደረገ።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ የአዋሽ ተፋሰስን ደህንነት በማስጠበቅ የአረንጓዴ ልማትን መደገፍ የሚያስችል ስምምነት ከኔዘርላድ መንግስት የውሃ ባለስልጣን ጋር አደረጉ።

በናይል ወንዝ ፍትሃዊና ምክንያታዊ የውሃ አጠቃቀም ስርዓት እንዲሰፍን ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ ይገባል ተባለ።

19ኛው የሪጅናል ናይል ቀን ''የናይል ትብብርን ማጎልበት ለአየር ንብረት ለውጥና ለጋራ ብልጽግና'' በሚል መሪ ቃል የተፋሰሱ ሀገራት የውሃ ሚኒስትሮችና ሌሎች የሚመለከታቸው ባለድርሻዎች በተገኙበት በሳይንስ ሙዚየም ተከበረ።

በስድስት ወራት እቅድ አፈጻጸም አመርቂ ውጤቶች ተመዝግበዋል። ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በግምገማ መድረኩ መጀመሪያ 2017ዓ.ም የበጀት ዓመት በስድስት ወራት እቅድ አፈጻጸም በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፣በውሃ ሀብት አስተዳደር እና ፣በኢነርጅ ልማት ዘርፎች የህብረተሰቡን ዘላቂ ተጠቃሚነት ከማረጋገጥ አኳያ በገጠርም በከተማም አመርቂ ውጤት ተመዝግቧል ብለዋል።

የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና የተጠሪ ተቋማት አመራሮችና ሰራተኞች በሁለተኛው የብልጽግና ጉባኤ ላይ በተቀመጡ አቅጣጫዎች ላይ ውይይት አካሄዱ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ሲቪል ሰርቪሱ ፖለቲካዊ አሰራሮችን ቢያውቅ መንግስት በቀጣይ አምስት አመታት ቃል የገባውንና ሊያከናውን ያሰበውን ተግባራት ከግብ ለማድረስ "ከእኔ ምን ይጠበቃል" የሚለውን እንድናይ ያደርጋል ያሉት ክቡር ሚኒስትሩ የቀጣይ አቅጣጫዎችን ሁሉም እንዲያውቀው ቢደረግ፣ የጋራ ብናደርግና ሁሉም

አርብቶአደሩን የሀይል ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ የአርብቶ አደሩና ከፊል አርብቶ አደሩን በተሰጠው ትኩረት አሁን ላይ ዘጠና በመቶ የሚገነቡት በመሰል አካባቢዎች መሆኑን ጠቅሰው፤ ህብረተሰቡ የጸሀይ ሀይሉን ከኤሌክትሪክ በተጨማሪ ለመስኖ እና ለተለያዩ አገልግሎቶች በመጠቀም የግብርና ምርታማነትን በማሳደግ የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ የሚጠ

የህዳሴ ግድብን ደህንነትና ዘለቂታዊ አገልግሎት አስተማማኝ ለማድረግ "አንድ ዕቅድ አንድ ሪፖርት ለተቀናጀ የአባይ ተፋሰስ ልማት" በሚል መሪ ሀሳብ የውይይት መድረክ ተካሄደ።

በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ የውሃና ኢነርጂ ሀብት ልማት መሰረታዊ ፋይዳው ለሁለም ማህበራዊና ኢኮኖሚ ዘርፎች ጥራትን፣ መጠንንና ወቅትን የጠበቀ፣ ዘላቂና ፍትሀዊ በሆነ አግባብ አስተማማኝ ውሃና ኃይል አቅርቦት እንዲኖር፣ በአገራችን ተጨባጭ ሁኔታ ይህንን ተግባር ድንበርና

የውሃ አካላት ደህንነትን ለማስጠበቅ የስነ አካላዊ የተፋሰስ ልማትና እንክብካቤ ስራዎችን የማስጀመሪያ መርሀ ግብር ተካሄደ።

ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ "አንድ እቅድ አንድ ሪፖርት ለተቀናጀ የአባይ ተፋሰስ ልማት" በሚል መርህ ለተከታታይ አመታት ከህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ፅ/ቤትና ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር በርካታ ስራዎች ሲሰሩ እንደነበረ አንስተው፤ በተለይም በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ፣ ፓለቲካዊና

የውሃ አካላት ዳርቻ ርቀት አወሳሰን ልማትና እንክብካቤ ረቂቅ አዋጁ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ለሚሰራው ስራ አጋዥ ነው ተባለ።

ክቡር ዶክተር አብርሃ አዱኛ ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ልኡክ ጋር በረቂቅ አዋጁ ዙሪያ ተወያይተው ረቂቅ አዋጁ ከተሰጠን ስልጣንና ሀላፊነት በመነሳት ከአካባቢ ጥበቃ አዋጁ ጋር በሚጣጣም እና በቅንጅት ለመስራት በሚያስችል መልኩ የተቀረጸ ነው ብለዋል።

በአዲስ አበባ ከተማ የሀይል መቆራረጥን ለመቅረፍ የሚያስችል የመስመር ጥገና ጥናት እና ሰብ ስቴሽን ግንባታ ለማድረግ ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለጸ።

የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ቦታዎች ላይ የትራንስፎርሜሽን ጥገና እና 230kv የጉራራ ሳይት አዲስ ሰብ እስቴሽን ግንባታ፤ አቃቂ፣ ጎፋ እስከ ሜክሲኮ የትራንስፎርሜሽን ጥገናና የማጠናከር ስራን ለመስራት፣ ፖሊሲ እና ደንብ፣ የሀይል ትስስር ስርዓት

ከ641 ሚሊየን ብር በላይ በሚሆን ወጭ ሁለት ስምምነቶች ተፈረሙ ።

በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በዋን ዋሽ ፕሮግራም የሚተገበረው የባለብዙ መንደር የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት አካል የሆነው በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ጣርማ በር ወረዳ የአጋም በር የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ የእቃ አቅርቦትን ጨምሮ ከ631 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ የመጠጥ ውሃ ግንባታ እና የማማከር ኮንትራት አስተዳደር ስራ

በተሻሻለው ረቂቅ የውሃ ፖሊሲ ላይ በማኔጅመንት ደረጃ ውይይት ተደረገ፡፡

በውይይቱ ላይ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የክቡር ሚንስትር ጽ/ቤት ሀለፊ አቶ ማሙሻ ሀይሉ  የፖሊሲ አዘጋጅ ኮሚቴን በመወከል የፖሊሲው ክለሳ ሂደሰት ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ ስራው ጊዜ ተወስዶ በጥንቃቄ እንደተሰራ የገለፁት አቶ ማሙሻ ጠቃሚ ይሆናሉ ብሎ ኮሚቴው ያመነበትን የሌሎች ሀገራትን የውሃ ፖሊሲዎችን ለ

በ2ኛ ዙር የADELE ፕሮጀክት የሶላር ሆም ሲስተም ተጠቃሚነት ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት ተካሄደ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ ከዋናው ኤሌክትሪክ መስመር ርቀው የሚገኙ ከ70 ሺ በላይ የገጠር ቤተሰቦችን የኢነርጂ ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያስችል የውል ስምምነት ፊርማ ስነ ስርዓት ላይ ባስተላለፉት መልዕክት ኢነርጂን ኤክስፖርት ለማድረግ ለመንግስት ብቻ የሚተው አለመሆኑን አንስተው፤ ህብረተሰቡን የኢነርጂ ተጠቃሚ ለማ

ውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የ2017 በጀት ዓመት የ6ወራት እቅድ አፈጻጸምን ገመገመ።

በስድስት ወራቱ በየዘርፎቹ  የታቀዱ ፣ የተከናወኑ  ፣ የነበሩ ጠንካራ ስራዎችና መሻሻል የሚገባቸው ጉዳዮች  በዝርዝር የቀረቡ ሲሆን የሁሉም ዘርፎች  ቁልፍ አፈጻጸምም    93.73 በመቶ  መሆኑ በቀረበው ሪፖርት ተገልጿል።

ለ44 ከተሞች የውሃ አገልግሎቶች ድጋፍ ተደረገ፡፡

የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ከጣሊያን መንግስት በተገኘ የ135 ሚሊየን ብር ድጋፍ ለ44 ከተሞች የውሃ አገልግሎት የሚውሉ ኮምፒዩተርና ፕሪንተሮች ፣ ሞተር ሳይክሎች እንዲሁም ለጥገና አገልግሎት የሚውሉ ማሽኖችን ለ44 ከተሞች የውሃ አገልግሎቶች የኮምፒዩተርና ፕሪንተሮች ፣ ሞተር ሳይክሎች

በኢትዮጵያ የአሪፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት (HoA-GW4RP) ላይ ስልጠና ተሰጠ።

በሚኒስቴር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ፕሮጀክቱ ከአለም ባንክ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና በመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር የሚተገበርና ከተጀመረ ከሁለት ዓመት በላይ እንደሆነ ገልፀው፤ በ67 ወረዳዎች ላይ ተግባራዊ ለማድረግ በየደረጃው የተደራጀ ቲም በማዋ

መጪው ትውልድ በውሀ ሀብት ላይ ግንዛቤ እንዲኖረው መሰራት እንዳለበት ተገለጸ።

የክቡር ሚኒስትር ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ማሙሻ ሀይሉ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በተሠጠው ተግባርና ሀላፊነት ዙሪያ በተለይ በድንበር ተሻጋሪ ወንዞች ላይ ለተማሪዎች ገለጻ በማድረግ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል በተለይ ተማሪዎች ሀገራችን ያላትን የውሀ ሀብት በአግባቡና በመጠቀም ለማልማት እና ለመጠበቅ የሚያስችል እውቀት ሊኖራቸው

ከ70 ሺ በላይ የገጠር ቤተሰቦችን የሶላር ኢነርጂ ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያስችል የውል ስምምነት ተፈረመ።

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ተቋሙ የብሔራዊ ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም ትግበራን በመምራትና በማስተባበር ላይ መሆኑን ገልፀው፤ በዋናነት እየተከናወኑ ካሉት ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነው የADELE ፕሮጀክት በሶላር ሚኒ ግሪድ፣ ሶላር ሆም ሲስተም እና የተቋማዊ ሶላር ሲስተም ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የሀገሪቱን ህብረተሰብ

ኢትዮጵያና እስራኤል በውሃና ኢነርጂ ልማት ዘርፍ በትብብር ለመስራት ያላቸውን ፍላጎት ገለጹ፡፡

ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የከርሰምድር ውሃ ፍለጋና ማውጣት ላይ፤ የፍሳሽ ማጣራት ቴክኖሎጂዎች ላይ እና በታዳሽ ሀይል ልማት ላይ በተለይ ፤ ከዋናው መስመር ርቀው በሚገኙ ገጠራማ አካባቢዎች ላይ የጸሃይ ሀይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ትግበራ ላይ የእስራኤል ተቋማት ሊሰማሩ የሚችሉባቸው ዘርፎች መሆናቸውን አንስተዋል፡

ዝዋይና ቆቃ ሀይቆችን ከእንቦጭ አረም ለመታደግ ከባለድርሻ አካላት ጋር ምክክር ተደረገ።

ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ የውሃ አካላትን ከእንቦጭ አረም ሊከላከልና ሊቆጣጠር የሚችል የውሃ አካላት ዳርቻ ማልማትና ጥበቃ ረቂቅ አዋጆችና ደንቦች ጸድቀው ወደ ተግባር ሲገቡ ውሃን በአግባቡ በመጠቀም ለልማት ብቻ የሚውልበት ፣ የውሃ ህይወት ህልውና የሚጠበቅበት እንዲሁም ከግጭት ወጥተን እኩል ተጠቃሚ የምንሆንበትን ስ

የውሃ ምደባ ስርዓቱን ፍትሀዊ፣ ምክንያታዊና አሳታፊ በሆነ መንገድ ለመምራት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ።

እንደ ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ  ገለጻ ውሃ ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፍጆታ ከመዋሉ ጋር ተያይዞ ይህንን ሀብት በሚገባ ማስተዳደርና መጠቀም በሚቻልበት ደረጃ የተፋሰስ እቅዶች ተዘጋጅተው ለተግባራዊነቱ በርካታ ስራዎች እየተሰሩ ነው ብለዋል።

Jan 2025

የውሃ ፣ ሳኒቴሽንና ሀይጅን አገልግሎቱ የአየር ንብረት ለውጥን በመቋቋም ዘላቂ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ የሚያስችለው ( የኤስ ሲ አር ኤስ ዋሽ የቴክኒክ ድጋፍ) ፕሮጀክት ውጤታማ ነበር ተባለ።

የመጠጥ ውሃ አቅርቦት መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ታምሩ ገደፋ ፕሮጀክቱ ከ ሶስት አመት በፊት የውሃ ፣ሳኒቴሽንና ሀይጅን አገልግሎቱ የተሳለጠ እንዲሆንና ዘላቂ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ ቴክኒካል ድጋፍ በማድረግ ተጨባጭ ለውጥ አምጥቷል ብለዋል።

የሳኒቴሽን እቅድ፣ ዲዛይንና አስተዳደር ላይ ስልጠና ተሰጠ ።

የሳኒቴሽንና መሠረተ ልማት ስራ አስፈጻሚ አቶ ኑረዲን መሀመድ ስልጠናው ከህንድ አገር ጋር ባለን የሁለትዮሽ ስምምነት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የሁለተኛው የከተማ ውሀ አቅርቦትና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት አካል በሆነው በ23 ከተሞች የሽንት ቤት ዝቃጭ ማከሚያ ዘዴዎችን በማቀድ፣ በመንደፍ እና በመተግበር ረገድ ስራዎች እየተሰ