በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር መካከል የድርጊት መግባቢያ ስምምነት ተደረገ፡፡በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና በሥራና ክህሎት ሚኒስቴር መካከል የድርጊት መግባቢያ ስምምነት ተደረገ፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በስነ-ስርዓቱ መክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር ከስራና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር በቀጣይ ለምንሰራቸው ስራዎች የድርጊት መግባቢያ ስምምነት ስናደርግ የግድቤን በደጀ ኢኒሸቲቭ የሚፈጥረውን የስራ እድል መነሻ በማድረግ መሆኑን ገልጸው፤