ኢትዮጵያ ለጋምቢያ በታለቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ ልምድ አካፈለች፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ተሞክሮ ላይ ትኩረት አድርጎ በተካሄደው ውይይት ኢትዮጵያ ሀይል ከውሃ የማመንጨት የዳበረ ተሞክሮ እንዳላት አንስተው፤ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በአፍሪካ በትልቅነቱም ሆነ፤ በፋይናንስ ምንጭና ከህዝባዊ ተሳትፎ አንጻር በርካታ ተሞክሮዎች የተገኘበት
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ተሞክሮ ላይ ትኩረት አድርጎ በተካሄደው ውይይት ኢትዮጵያ ሀይል ከውሃ የማመንጨት የዳበረ ተሞክሮ እንዳላት አንስተው፤ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በአፍሪካ በትልቅነቱም ሆነ፤ በፋይናንስ ምንጭና ከህዝባዊ ተሳትፎ አንጻር በርካታ ተሞክሮዎች የተገኘበት
የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ደበበ ደፈርሶ ስልጠናውን አስመልክቶ በሰጡት ማብራሪያ የግድብ ባለቤት ሆነው ግድብ አስተዳደር ላይ የሚሰሩ፣ ግድብ ኦፕሬት የሚያደርጉና የግድብ ደህነንትን ለሚጠብቁ ሶስቱ አካላት በተዘጋጀው የግድብ ደህንነት ጋይድላይንና አተገባበር ዙሪያ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ
ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ በሃገር የውሃ ሀብት አስተዳደር ስርዓትን ለማስፈን የሚያስችሉ የህግ ማእቀፎች መዘጋጀታቸው ኢትዮጵያ እንደ ሀገር በቂ የዝናብ መጠን፤ በርካታ ወንዞችና ሀይቆች እዲሁም ሌሎች የውሃ አካላት ቢኖሯትም የዝናብ መጠኑ በቦታና በጊዜ ያለው ስርጭት የተዛባ በመሆኑ፤ በተፈጥሮ ሀብት መራቆት፤ በአየር
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የሚኒስትር ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ማሙሻ ሀይሉ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ተግባርና ሃላፊነት ዙሪያ ገለጻ ለተማሪዎቹ ያደረጉ ሲሆን፤ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በተለይ ከ2014 ዓ.ም. ጀምሮ እንደ አዲስ ሲደራጅ በሶስት መሰረታዊ ዘርፎች፤ ማለትም የውሃ ሀብት አስተዳደር፣ የመጠጥ ውሃ ሳኒቴሽን እንዲሁም
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በበኩላቸው የውሃ ሽፋን ከክልል ክልል፤ ከአካባቢ አካባቢ ወጥነት እንደሌለው አንስተው፤ በተለይ ውሃ አጠርና ድርቅ የሚያጠቃቸው አካባቢዎችን ታሳቢ በማድረግ የባለብዙ መንደር ለአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ፕሮጀክት መተግበር መጀመሩንና የአዩን የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክትም የፕሮጀክቱ አካል
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ኢ/ር ዶክተር ሀብታሙ ኢተፋ፣ የውሀና ኢነርጂ ሚኒስትር የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ድኤታ ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ፣ የሶማሌ ክልል ብልፅግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ፅ/ቤት ሀላፊ ኢ/ር መሀመድ ሻሌን ጨምሮ ሌሎች የክልሉ አመራሮች ዛሬ የግንባታውን ሂደትና የሙከራ ስርጭት ተዟዙረው ተመልክተዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በለውጡ ማግስት መንግስት ትኩረት ሰጥቶ ከሚሰራባቸው ጉዳዮች መካከል የአረብቶ አደር አካባቢዎች የልማት ተጠቃሚ እንዲሆኑ ማድረግ ዋነኛው ሲሆን መንግስት የጉራዳሞሌ አካባቢ ነዋሪዎ ችን የውሃ ችግር ከግንዛቤ በማስገባት ከአገር አካላት ጋር በመሆን ከፍተኛ ገንዘብ ወጪ በማድረግ
በውሀና ኢነርጂ ሚኒስቴር የስነምግባርና ጸረ ሙስና ስራ አስፈጻሚ አቶ ጌትነት ስሜ የበአሉ ዋና አላማ የስርአተጾታ እኩልነትን በአለም አቀፍ ደረጃ ማረጋገጥ መሆኑን ገልጸው በአሉን ስናከብር ሴትነት እናትነት፣እህትነት ሚስትነት እና ልጅነት ጭምር በመሆኑ በአሉን ስናከብር በዚህ ልክ ከፍ አድርገን መሆን ይገባል ብለዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የውሀ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ በክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ የተመራ ቡድን በኦሮሚያ ክልል ኢሉ ወረዳ ተገኝቶ በዓለም ባንክ በሚደገፈው በኢትዮጲያ ጎርፍ መከላከል ፕሮጀክት በኩል በላይኛው አዋሽ በ2017 ዓ.ም የሚከናወኑ የጎርፍ መከላከል ስራዎችን በሚመለከት የመስክ ምልከታ አድ
በእውቅናና በምስጋና መርሃ ግብሩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የውሃና አነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ 19ኛው የናይል ቀን በተከበረበት ወቅት በኢትዮጵያ እየተመዘገበ የሚገኘውን ስኬት በርካታ እንግዶች እንዲረዱ ያስቻለ መሆኑንና እና ለዚህም በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ጉብኝትና በኮሪደር
ክቡር ሚኒስትሩ የቻይና ኢነርጂ አለምአቀፍ ግሩፕ ከዋና የኤሌክሪክ መስመር ርቀው የሚገኙ አካባቢዎች ላይ የኦፍግሪድ የጸሀይ ሀይል ተደራሽ ማድረግ ላይ፣ የሀይል ማስተላለፊያ መስመሮች ማሻሻል፣ የሀይል ማሰራጫና ማከፋፈያ መሰረተልማቶች ላይ፣ የከርሰምድር ውሃ ፍለጋና የቁፋሮ ስራዎች ላይ፣ አጠቃላይ የሳኒቴሽንና የፍሳሽ
በዋን ዋሽ ፕሮግራም ሲአር ዋሽ ባለብዙ መንደር የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት አካል የሆነው በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ሰሜን ሸዋ ዞን ጣርማ በር ወረዳ የአጋም በር የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክትን የክትትል፣ ቁጥጥርና የኮንትራት አስተዳደር ስራ እንዲያከናውኑ ከላሊ በላ ጥናት ዲዛይንና ሱፐርቪዥን ድርጅት ጋር ውል ተወስዷል።
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ በሁለተኛው የከተሞች ዋሽ ፕሮግራም የተገዙ 44 ሞተር ሳይክሎች ለ22 ከተሞች የውሃ አገልግሎት ተወካዮች አስረክበው ሞተሮቹ የከተሞችን አገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል የአቅም ግንባታ አካል ሆነው የተገዙ ናቸው ብለዋል፡፡
በክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ የተመራ ቡድን በአፋር ክልል ተገኝቶ በዓለም ባንክ ድጋፍ አማካኝነት የኢትዮጲያ ጎርፍ መከላከል ፕሮጀክት በመካከለኛው እና በታችኛው አዋሽ የሚከናወኑ የ2017 ዓ.ም የጎርፍ መከላከል ስራዎች በሚመለከት ከአጭር ጊዜ አንጻር ሊሰሩ የታሰቡ ስራዎች ላይ ከአፋር ክልል፣ ከወረዳ አመራሮች እና ከ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ለከርሰምድር ውሃ ስራ የጥናት ምዕራፍ ዋነኛውና መሰረታዊ ጉዳይ በመሆኑ በከፍተኛ ትኩረትና ጥንቃቄ በመተግበር በታቀደው ጊዜ፣ ጥራትና ፍጥነት እንዲጠናቀቅ አሳስበው ለስራው ፍጥነትና ጥራት የተቋማችንን የሚመለከታቸውን ባለሙያዎች፣ አማካሪዎችና አመራሮችን ማሳተፍና በቅንጅትና በትብብር መ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰምድር ውሃ ፕሮጀክት አካል የሆነውንና በሲዳማ ክልል ደቡባዊ ዞን ዳራ ወረዳ አዳሜ ጤሶ ቀበሌ ላይ በ92 ሚሊየን ብር ወጭ ያስገነባውና ከ24ሺ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ የሚያደርግ ፕሮጀክት ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የመጠጥ ውሀ ተደራሽ ከማድረግ ጎን ለጎን በሀገራችን የነበረውን የውሃ በፍትሀዊነት ያለማዳረስ ችግር ለመቀነስ እየተሰራ መሆኑን አንስተው፤ በሁሉም ክልል ፍትሀዊ የውሃ ተጠቃሚነት እንዳልነበርና አሁን ላይ ችግሩን ለመፍታት እንደ ሀገር ከፍተኛ ገንዘብ ተበጅቶ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል
የውሀና ኢነርጅ ሚኒስቴር በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ዲላ ከተማ በዋን ዋሽ ፕሮግራም ያስገነባው የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የማህበራዊ ችግሮችን እንደታላቸው የከተማዋ ነዋሪዎች ገልጸዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል 1.6 ሚሊየን የህብረተሰብ ክፍሎችን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ለማድረግ እየሰራን ነው ስንል በአንድ ዞን ሁለት ከተሞች ማስመረቃችን የስኬታችን ማሳያ ነው ብለዋል። ክቡር ሚኒስትሩ በማከል የዲላ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ከተማዋ የነበረባትን ችግር ሙሉ በሙሉ ከመቅረ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ባለፉት ዓመታት ውስጥ የግድብ ደህንነት የስልጠና ማዕከል ለማቋቋም የተደረገው ጥረት በውሃ ሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ውሳኔ ላይ መደረሱንና ጥረቱ ፍሬ ማፍራቱን ተናግረው ተፋሰስ ሀገራት ውጤታማ የግድብ ደህንነት ስራዎች ለማከናወን የስልጠና ማእከል ስትራቴጅ ላይ መወያየት ጠቃሚ
ክቡር ዶ/ር ሡልጣን ወሊ ውድ ጊዜና ገንዘብ ተመድቦ የአቅም ግንባታ ስልጠና የተዘጋጀው በተቋማችን ውጤታማ ስራ ለመስራት፣ ትክክለኛ ተግባቦትና ጤናማ ግንኙነት ወሳኝ በመሆኑ ነው; በውሃና ኢነርጂ ዘርፍ በርካታ ውጤታማ ስራዎችን እየሰራ ይገኛል ያሉት ሚንስትር ድኤታው በቀጣይ በየስራ ክፍላችን የተሻለ ውጤት ለ
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ በተመራው የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ጉብኝት የተፋሰሱ ተጋሪ ሀገራት ኮሚሽነሮችና ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች የተገኙበት፣ እንዲሁም የካናዳ የግድብ ማህበር፣ የአውስትራሊያ የትልልቅ ግድቦች ማህበር እና የኖርዌይ የሀይድሮ
ዓባይ ግድብ እና ዓድዋ ድል የአንድነታችን ማሰሪያ፤ የቁጭታችንም ማሳያ ስኬቶቻችን ናቸው ሲሉ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር) ሁለቱም ስኬቶች በሕዝቡ እና በመሪዎች ቅብብሎሽ የተገኙ ድሎች መሆናቸውን አስታወቁ::
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ሁለተኛው አድዋችን የሆነው ህዳሴያችን የጋራ ማንነታችን መገለጫ ነው፤ ኢትዮጵያውያን ከዳር እስከ ዳር በዘመቱበት ወቅት ሁሉም ዜጋ በተሰማራበት ዘርፍ የድርሻቸውን በመወጣት አሻራቸውን ያኖሩበትና ትልቅ ስኬት የተመዘገበበት በመሆኑ ልንዘክረው ይገባል ያሉት ክቡር ሚኒስትሩ ጀግኖች አባቶቻ
H.E. Ambassador Dr. Asfaw Dingamo, State Minister of Water and Sanitation, emphasized that the primary goal of this platform is to review the achievements of the One WASH Program (Phase II), identify
በሶላር ኢነርጂ ቴክኖሎጅ ላይ የሚመክረው የባለድርሻ አካላት ውይይት እና ኤግዚቢሽን በአዲስ አበባ ሳይንስ ሙዚየም በይፋ የከፈቱት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ለማንኛውም እድገት መሰረት እና ወሳኝ በሆነው የሀይል ዘርፍ ላይ መምከርና ውጤታማ ስራ መስ
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የመድረኩ ዋና ዓላማ ባለፉት አምስት አመታት የዋን ዋሽ ፕሮግራም አተገባበር የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ በተደረገው ጥረት ያስመዘገብናቸውን ውጤቶች ፣ የነበሩ ጉድለቶችንና ለቀጣዩ የምእራፍ ሶስት አተገባበር መደረግ ስለሚገባቸው ጉዳዮች ለመምከር ነው ብለዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ የአዋሽ ተፋሰስን ደህንነት በማስጠበቅ የአረንጓዴ ልማትን መደገፍ የሚያስችል ስምምነት ከኔዘርላድ መንግስት የውሃ ባለስልጣን ጋር አደረጉ።
19ኛው የሪጅናል ናይል ቀን ''የናይል ትብብርን ማጎልበት ለአየር ንብረት ለውጥና ለጋራ ብልጽግና'' በሚል መሪ ቃል የተፋሰሱ ሀገራት የውሃ ሚኒስትሮችና ሌሎች የሚመለከታቸው ባለድርሻዎች በተገኙበት በሳይንስ ሙዚየም ተከበረ።
The briefing was made by H.E. Dr. Ing. Habatamu Itefa, Minister of the Ministry of Water and Energy, H.E. Dr. Florence Grace Adongo, Executive Director of Nile Basin Initiative and Dr. Callist Tindimu
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በግምገማ መድረኩ መጀመሪያ 2017ዓ.ም የበጀት ዓመት በስድስት ወራት እቅድ አፈጻጸም በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፣በውሃ ሀብት አስተዳደር እና ፣በኢነርጅ ልማት ዘርፎች የህብረተሰቡን ዘላቂ ተጠቃሚነት ከማረጋገጥ አኳያ በገጠርም በከተማም አመርቂ ውጤት ተመዝግቧል ብለዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ሲቪል ሰርቪሱ ፖለቲካዊ አሰራሮችን ቢያውቅ መንግስት በቀጣይ አምስት አመታት ቃል የገባውንና ሊያከናውን ያሰበውን ተግባራት ከግብ ለማድረስ "ከእኔ ምን ይጠበቃል" የሚለውን እንድናይ ያደርጋል ያሉት ክቡር ሚኒስትሩ የቀጣይ አቅጣጫዎችን ሁሉም እንዲያውቀው ቢደረግ፣ የጋራ ብናደርግና ሁሉም
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ የአርብቶ አደሩና ከፊል አርብቶ አደሩን በተሰጠው ትኩረት አሁን ላይ ዘጠና በመቶ የሚገነቡት በመሰል አካባቢዎች መሆኑን ጠቅሰው፤ ህብረተሰቡ የጸሀይ ሀይሉን ከኤሌክትሪክ በተጨማሪ ለመስኖ እና ለተለያዩ አገልግሎቶች በመጠቀም የግብርና ምርታማነትን በማሳደግ የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ የሚጠ
በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ የውሃና ኢነርጂ ሀብት ልማት መሰረታዊ ፋይዳው ለሁለም ማህበራዊና ኢኮኖሚ ዘርፎች ጥራትን፣ መጠንንና ወቅትን የጠበቀ፣ ዘላቂና ፍትሀዊ በሆነ አግባብ አስተማማኝ ውሃና ኃይል አቅርቦት እንዲኖር፣ በአገራችን ተጨባጭ ሁኔታ ይህንን ተግባር ድንበርና
ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ "አንድ እቅድ አንድ ሪፖርት ለተቀናጀ የአባይ ተፋሰስ ልማት" በሚል መርህ ለተከታታይ አመታት ከህዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ፅ/ቤትና ከባለድርሻ አካላት ጋር በመተባበር በርካታ ስራዎች ሲሰሩ እንደነበረ አንስተው፤ በተለይም በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ኢኮኖሚያዊ፣ ማህበራዊ፣ ፓለቲካዊና
ክቡር ዶክተር አብርሃ አዱኛ ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ልኡክ ጋር በረቂቅ አዋጁ ዙሪያ ተወያይተው ረቂቅ አዋጁ ከተሰጠን ስልጣንና ሀላፊነት በመነሳት ከአካባቢ ጥበቃ አዋጁ ጋር በሚጣጣም እና በቅንጅት ለመስራት በሚያስችል መልኩ የተቀረጸ ነው ብለዋል።
የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ቦታዎች ላይ የትራንስፎርሜሽን ጥገና እና 230kv የጉራራ ሳይት አዲስ ሰብ እስቴሽን ግንባታ፤ አቃቂ፣ ጎፋ እስከ ሜክሲኮ የትራንስፎርሜሽን ጥገናና የማጠናከር ስራን ለመስራት፣ ፖሊሲ እና ደንብ፣ የሀይል ትስስር ስርዓት
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በዋን ዋሽ ፕሮግራም የሚተገበረው የባለብዙ መንደር የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት አካል የሆነው በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ጣርማ በር ወረዳ የአጋም በር የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ የእቃ አቅርቦትን ጨምሮ ከ631 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ የመጠጥ ውሃ ግንባታ እና የማማከር ኮንትራት አስተዳደር ስራ
በውይይቱ ላይ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የክቡር ሚንስትር ጽ/ቤት ሀለፊ አቶ ማሙሻ ሀይሉ የፖሊሲ አዘጋጅ ኮሚቴን በመወከል የፖሊሲው ክለሳ ሂደሰት ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ ስራው ጊዜ ተወስዶ በጥንቃቄ እንደተሰራ የገለፁት አቶ ማሙሻ ጠቃሚ ይሆናሉ ብሎ ኮሚቴው ያመነበትን የሌሎች ሀገራትን የውሃ ፖሊሲዎችን ለ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ ከዋናው ኤሌክትሪክ መስመር ርቀው የሚገኙ ከ70 ሺ በላይ የገጠር ቤተሰቦችን የኢነርጂ ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያስችል የውል ስምምነት ፊርማ ስነ ስርዓት ላይ ባስተላለፉት መልዕክት ኢነርጂን ኤክስፖርት ለማድረግ ለመንግስት ብቻ የሚተው አለመሆኑን አንስተው፤ ህብረተሰቡን የኢነርጂ ተጠቃሚ ለማ
በስድስት ወራቱ በየዘርፎቹ የታቀዱ ፣ የተከናወኑ ፣ የነበሩ ጠንካራ ስራዎችና መሻሻል የሚገባቸው ጉዳዮች በዝርዝር የቀረቡ ሲሆን የሁሉም ዘርፎች ቁልፍ አፈጻጸምም 93.73 በመቶ መሆኑ በቀረበው ሪፖርት ተገልጿል።
የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ከጣሊያን መንግስት በተገኘ የ135 ሚሊየን ብር ድጋፍ ለ44 ከተሞች የውሃ አገልግሎት የሚውሉ ኮምፒዩተርና ፕሪንተሮች ፣ ሞተር ሳይክሎች እንዲሁም ለጥገና አገልግሎት የሚውሉ ማሽኖችን ለ44 ከተሞች የውሃ አገልግሎቶች የኮምፒዩተርና ፕሪንተሮች ፣ ሞተር ሳይክሎች
በሚኒስቴር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ፕሮጀክቱ ከአለም ባንክ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና በመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር የሚተገበርና ከተጀመረ ከሁለት ዓመት በላይ እንደሆነ ገልፀው፤ በ67 ወረዳዎች ላይ ተግባራዊ ለማድረግ በየደረጃው የተደራጀ ቲም በማዋ
የክቡር ሚኒስትር ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ማሙሻ ሀይሉ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በተሠጠው ተግባርና ሀላፊነት ዙሪያ በተለይ በድንበር ተሻጋሪ ወንዞች ላይ ለተማሪዎች ገለጻ በማድረግ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍል በተለይ ተማሪዎች ሀገራችን ያላትን የውሀ ሀብት በአግባቡና በመጠቀም ለማልማት እና ለመጠበቅ የሚያስችል እውቀት ሊኖራቸው
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ተቋሙ የብሔራዊ ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም ትግበራን በመምራትና በማስተባበር ላይ መሆኑን ገልፀው፤ በዋናነት እየተከናወኑ ካሉት ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነው የADELE ፕሮጀክት በሶላር ሚኒ ግሪድ፣ ሶላር ሆም ሲስተም እና የተቋማዊ ሶላር ሲስተም ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የሀገሪቱን ህብረተሰብ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የከርሰምድር ውሃ ፍለጋና ማውጣት ላይ፤ የፍሳሽ ማጣራት ቴክኖሎጂዎች ላይ እና በታዳሽ ሀይል ልማት ላይ በተለይ ፤ ከዋናው መስመር ርቀው በሚገኙ ገጠራማ አካባቢዎች ላይ የጸሃይ ሀይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ትግበራ ላይ የእስራኤል ተቋማት ሊሰማሩ የሚችሉባቸው ዘርፎች መሆናቸውን አንስተዋል፡
ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ የውሃ አካላትን ከእንቦጭ አረም ሊከላከልና ሊቆጣጠር የሚችል የውሃ አካላት ዳርቻ ማልማትና ጥበቃ ረቂቅ አዋጆችና ደንቦች ጸድቀው ወደ ተግባር ሲገቡ ውሃን በአግባቡ በመጠቀም ለልማት ብቻ የሚውልበት ፣ የውሃ ህይወት ህልውና የሚጠበቅበት እንዲሁም ከግጭት ወጥተን እኩል ተጠቃሚ የምንሆንበትን ስ
እንደ ክቡር ዶ/ር አብርሃ አዱኛ ገለጻ ውሃ ለማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ፍጆታ ከመዋሉ ጋር ተያይዞ ይህንን ሀብት በሚገባ ማስተዳደርና መጠቀም በሚቻልበት ደረጃ የተፋሰስ እቅዶች ተዘጋጅተው ለተግባራዊነቱ በርካታ ስራዎች እየተሰሩ ነው ብለዋል።
የመጠጥ ውሃ አቅርቦት መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ታምሩ ገደፋ ፕሮጀክቱ ከ ሶስት አመት በፊት የውሃ ፣ሳኒቴሽንና ሀይጅን አገልግሎቱ የተሳለጠ እንዲሆንና ዘላቂ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ ቴክኒካል ድጋፍ በማድረግ ተጨባጭ ለውጥ አምጥቷል ብለዋል።
የሳኒቴሽንና መሠረተ ልማት ስራ አስፈጻሚ አቶ ኑረዲን መሀመድ ስልጠናው ከህንድ አገር ጋር ባለን የሁለትዮሽ ስምምነት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የሁለተኛው የከተማ ውሀ አቅርቦትና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት አካል በሆነው በ23 ከተሞች የሽንት ቤት ዝቃጭ ማከሚያ ዘዴዎችን በማቀድ፣ በመንደፍ እና በመተግበር ረገድ ስራዎች እየተሰ