የደንበል ሀይቅን ከእንቦጭ አረም ለመታደግ የሁሉም ህብረተሰብ ሀላፊነት መሆኑ ተገለጸ።
"መጤ የእንቦጭ አረምን ከደንበል ሃይቅ ላይበጋራ እናስወግድ!! "በሚል መሪ ቃል የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የስምጥ ሸለቆ ሀይቆች ልማት ጽ/ቤት ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ባቱ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ጋር በጋራ በተዘጋጀው የህብረተሰብ ንቅናቄ ላይ የደንበል ሀይቅን መጠበቅ የሁሉም ህብረተሰብ ሀላፊነት መሆኑ ተገለጸ።
"መጤ የእንቦጭ አረምን ከደንበል ሃይቅ ላይበጋራ እናስወግድ!! "በሚል መሪ ቃል የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የስምጥ ሸለቆ ሀይቆች ልማት ጽ/ቤት ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ባቱ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ጋር በጋራ በተዘጋጀው የህብረተሰብ ንቅናቄ ላይ የደንበል ሀይቅን መጠበቅ የሁሉም ህብረተሰብ ሀላፊነት መሆኑ ተገለጸ።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ አፈጻጸማችን በየጊዜው በተለያዩ የሀገራችን ከተሞች እየተዘዋወርን ስንገመግም ትልቅ የሆነን የውሃ ሀብት የምንመራና የምናስተዳድር እንደመሆናችን አንዳችን ከሌላችን ተሞክሮን በመውሰድ በዘርፉ የተሻለ ሰራ ለመስራት ስለሚያስችለን ነው ብለዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የተመራ ቡድን በነቀምቴ አካባቢ እየተገነባ ያለውን ዘመናዊ የፍሳሽ ማጣሪያ ፕሮጀክት ፣ 274 ሺ የከተማውንና አካባቢውን ማህበረሰብ የመጠጥ ውሃ ተጠቃሚ እያደረገ ያለውን የጫንጮ ግድብ እና የውሃ ትሪትመንት ማእከል እየሰጠ ያለውን አገልግሎት ተመልክተዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስተሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞተማ መቃሳ በሐይደሮሎጂና ተፋሰስ መረጃ አስተዳደር መሪ ስራ አሰፈፃሚ እየተዘጋጁ ያሉ ሰነዶችን ገምግመዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ መደረኩ ላለፉት ስድስት ወራት በየዘርፉ የተከናወኑ በርካታ ጠንካራ ስራዎችን የምናስቀጥልበትና በቀጣይ ትኩረት አድርገን የምንተገብራቸውን በጋራ በመገምገም የበለጠ ውጤታማ እንድንሆን የምንችልበትን ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ነው ብለዋል።
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ስምምነቱ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከሚያከናውናቸው ዘርፈ ብዙ ተግባራት አንዱ የሆነው የሳኒቴሽን መሠረተ ልማት ግንባታ በከተሞች አካባቢ የተሳለጠ አገልግሎት በሚሰጡበት ደረጃ ለማድረስ ታሳቢ ያደረገ መሆኑን ገልጸዋል።
በቤዚን አቀፍ ዘላቂነት ማረጋገጫ ፕሮጀክት (BaSRINET) በአዋሽ ቤዚን ያንጉዲ ካችመንት፣ በዋቢሸበሌ ቤዚን ኦሮሚያ ክልል ባቢሌ ወረዳ ኢፋዴን ካችመንት እና በሶማሌ ክልል ዋቢ ሸበሌ ዞን አሎኢገርሲ ካችመንት ላይ ለሚተገበረው የተፋሰስ ዕቅድ ዝግጅት ዙሪያ ሲሰጥ የነበረው ስልጠና የማጠቃለያ መርሃግብር ላይ የአቅም
የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የውሃ ጥናትና ዲዛይን ስራዎችን ከሚያከናውን እና የፕሮጀክቶችን ቀጣይነትን ለማረጋገጥ ከሚደግፉ አማካሪ ድርጅቶች ጋር የውል ስምምነት አድርገዋል።
ኢትዮጵያ ለቀጠናው ብቻ ሳይሆን ለዓለም አቀፍ ገበያም ኃይልን ለመላክ አቅዳለች ያሉት ክቡር ሚንስትር ዴኤታ ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የግሉን ዘርፍ በሀገሪቱ የሀይል ልማት መስክ ማሳተፍ ለጥራት፣ ለኃይል ማመንጫ እና ለኤክስፖርት እንዲሁም በተወዳዳሪ ዋጋ ኃይልን ለማቅረብ ያለውን አበርክቶ በአ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ኢትዮጲያ በኢነርጂ ልማት ዘርፍ ምስራቅ አፍሪካን ተሻግሮ እስከ ደቡብ አፍሪካ ድረስ ከዚያም የሚያልፍ የተሳሰረ የኢነርጂ ተደራሽነትን ለማስፋት ራዕይ ሰንቃ እየሰራች መሆኑንም ገልጸዋል።
ክቡር ዲኤታ አምባሳደር ደ/ር አስፋው ዲንጋሞ COWASH ለረጅም ጊዜ ማህበረሰብ-መር ልማት መለኪያ ሆኖ ማልገሉን ገልጸው ይህም የገጠር አካባቢ አገልግሎቶችን ለማስፋፋት ቁልፍ ተግባር መሆኑንና የኢትዮጵያን የውሃ፣ የንፅህና እና የንፅህና (WASH) መሠረተ ልማት ለማስቀጠል የሚያስፈልገውን የተቋማዊ
የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ደበበ ደፈርሶ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ የሚሰሩና ሊሰሩ የታሰቡ ስራዎችን ለመተግበር በዕቅድ መመራት ስለሚያስፈልግ በተፋሰስ ልማት ዕቅድ አዘገጃጀት ዙሪያ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተዘጋጅቷል ብለዋል።
ክቡር ሚኒስቴሩ ከልኡካኑ ጋር በነበራቸው ቆይታ ኢትዮጵያ ለናይል ወንዝ 86% አበርክቶ እያደረገች ቢሆንም የተፋሰሱ ሀገራትን በመደመር መርህ ለጋራ ብልፅግና እና ጥቅም በጋራ መቆም ይጠበቅብናል እያለች ትገኛለች ብለዋል፡፡
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የብሔራዊ የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር የአቅም ግንባታ ማዕቀፍ ለማዘጋጀት የሚያስችልና መሠረት የሚሆን የፍላጎት መገምገሚያ እና ግብዓት መሠብሰቢያ /need assessment /የዘርፉን ሀላፊዎችንና ከፍተኛ ባለሙያዎችን ያሳተፈ ወርክሾፕ በፒራሚድ ሆቴል እየተካሄደ ነው።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ በተቋሙ ግቢ ውስጥ በተዘጋጀው የማዕድ ማጋራት መርሀግብር በቦሌ ክፍለከተማ፣ በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 04 ለሚገኙ አቅመ ደካሞች እና ለሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ሰራተኞች የተለያዩ የበዓል መዋያ ግብዓቶችን ድጋፍ አድርጓል፡፡
ስልጠናውን ያስጀመሩት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የብቃትና ሰው ሀብት አስተዳደር ተወካይ ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ሔለን አበራ ስልጠናው በዘመናዊ የአሰራር ስርዓት ቀልጣፋ የአገልግሎት አሰጣጥ እንዲኖር በተቋሙ እየተሰራ ያለው የሪፎርም አካል በመሆኑ፤ በቀጣይ ወረቀት አልባ የአሰራር ስርዓትን ተግባራዊ በማድረግ ፈጣንና ቀልጣ
የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ዶ/ር ሚካኤል መሀሪ በጉብኝቱ ወቅት እንደገለፁት በሚኒስቴር መስሪያቤቱ የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ የገፀምድርና የከርሰምድር የውሃ ሀብትን ለመጠበቅ፣ ለመንከባከብና ለማስተዳደር በርካታ ስራዎች እየተሰራ እንደሆነ ገልፀው፤ የከተሞች መስፋፋትን ተከትሎ የውሃ ሀብቱን በአግባቡ ፍትሃዊ
እንደዘርፍ ተቀናጅተን በመናበብ ወደ ዝግጅት ምእራፍ ስራዎች መግባታችን ትልቅ አቅም በመፍጠር በጣም ጥሩ የሚባሉ ስራዎችን ለማከናወን አስችሎናል; እንደ ተቋም የዲጅታል መተግበሪያዎችን በመጠቀም ስራዎች እየተተገበሩ መሆኑንና ተጠሪ ተቋማትም በዚሁ ልክ መተግበር እንዳለባቸው አቅጣጫ አስቀምጠዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ መቀሌ ላይ ያስጀመርነውን የፍሳሽ ማጣሪያ ፕሮጀክት አዳማ ላይ ለማስጀመር ከአለም ባንክ በተገኘ 1.9 ቢሊን ብር በሚሆን ወጭ ተገንብቶ በቀጣዮቹ 18 ወራት ይጠናቀቃል ብለዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የባዜርኔት ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ሞላ ረዳ የአቅም ግንባታ ስልጠናው ከዚህ ቀደምም ይሰጥ እንደነበረ ገልፀው ስልጠናው ቴክኒካል ክፍተቶችን ለመሙላት ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዱለው ተናግረዋል።
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የማህበረሰቡን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተደራሽነት ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት በአጠቃላይ በፕሮጀክቱ ከተያዙት 110 ፕሮግራሞች በ55ቱ ወረዳዎች ከሚገነቡት መካከል እስከአሁን ድረስ የ22 የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ግንባታ በመገባደድ ላይ የሚገኙ ሲሆን ከ82,000 የማህበረሰብ
የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ደበበ ደፈርሶ የባዘርኔት ፕሮጀክት በመጀመሪያው ምእራፍ እየተገበረ ያለው የአቅም ግንባታና ግንዛቤ የማስጨበጥ ስራ በመሆኑ በክልሉ ያሉ አካላትን በፕሮጀክቱ አተገባበር ላይ ያላቸውን አቅም ማጠናከርና ማዘጋጀት በእጅጉ አስፈላጊ ነው ብለዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከውሃና መሬት ሀብት ማዕከል /WLRC/ ጋር በጋራ በመቐለ የፀባ-ዓይና ንዑስ ተፋሰስ ላይ የሚተገበረው የብራት ፕሮጀክት በተሰራው የዳሰሳ ጥናት ዙሪያ በሚካሄደው የውይይት መድረክ ላይ ውሃ የጋራና ውድ ሀብት በመሆኑ መሰረተ ልማቱን በማዘመን ሴቶችንና ወጣቶችን ተጠቃሚ ማድረግ እንደሚገባ ተገለ
የንጹህ መጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ስራ አስፈጻሚ አቶ ታምሩ ገደፋ እንደገለጹት ፕሮጀክቱ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ በክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሃብታሙ ኢተፋ አነሳሽነት የተጀመረ ሲሆን ውሃ አጠር በሆኑ አካባቢዎች የሚኖሩ የማህበረሰብ ክፍሎችን በተለያየ መንገድ የሚገኘውን ውሃ በማሰባሰብ እጥረት በተከሰተ ወቅት ጥቅም ላይ የሚያውሉ
የዩኤንዲፒ ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ይመስላል ተፈራ ስልጠናው በዋናነት የአፍሪካ ሚኒግሪድ ፕሮግራም UNDP ፕሮጀክት የሚተገብራቸው ሚኒ ግሪዶች በህብረት ስራ ሞዴል መሆኑን ገልጸው እነዚህ በኦሮሚያ እና በሶማሌ ክልሎች የሚገኙ ህብረት ስራዎችን በማደራጀት በሚኒግሪድ ዙሪያ ያላቸውን መረዳት ለመጨመር ስራውን ለማስተዳደ
የሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ማሙሻ ሀይሉ የአዋሽ ተፋሰስ ለመስኖ፣ ለኢንዱስትሪ፣ ለግብርና ልማት የተሻለ እና ከሌሎች ተፋሰሶች ቀድሞ ወደ ልማት የገባ በመሆኑ ባለፉት ሁለት አስርት አመታት ውስጥ በመንግስት፣ በግል ባለሀብቶችና በማህበረሰቡ ተሳትፎ የመስኖ ልማት የበለጠ የተስፋፋበት ነበር ብለዋል።
የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ዶ/ር ሚካኤል መሀሪ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ላይ የውሃ ሀብት ተጠቃሚ የማድረግ፣ የማዳረስና የማስፋት ስራዎች እየተሰራ ነው ብለዋል።
በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪና የውሃና ኢነርጂ ዘርፍ የአገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም የአብይ ኮሚቴ ሰብሳቢ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ የተነሱ ሀሳቦች ላይ በሚገባ ማየትና ምላሽ መስጠት እንደሚገባ ገልጸው አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ ተናግረዋል
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የብሔራዊ ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም ትግበራን ለማሳለጥ ፕሮጀክቱን ለሚተገብሩ እና ለባለድርሻ አካላት የተለያዩ ቴክኒካል እና የአቅም ግንባታን ስራዎችን በማከናወን የኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራሙን ትግበራ ለማሳለጥ አቅምን ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከውሃና መሬት ሀብት ማዕከል ጋር በጋራ በሚተገበረው የብሬይት ፕሮጀክት የወዴቻ ንዑስ ተፋሰስ ላይ የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደርን ተግባራዊ ለማድረግ የዳሰሳ ጥናት እና የ10 አመት እቅድ ተዘጋጅቶ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት ተደርጎበታል።
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ መንግስት ትኩረት የተሰጠው ከተሞችን የማልማትና አረንጓዴና ፅዱ አካባቢን ከመፍጠር ተልዕኮ ጋር የተሳሰረ ቁርኝት ያለው በመሆኑ ከየቤቱ የሚወጣ ፍሳሽ ቆሻሻን በአግባቡ ለማስተዳደርና መልሶ ጥቅም ላይ ለማዋል የሚቻልበትን ሳይንሳዊ መንገድ በማመቻቸት የሚተገበር በመሆኑ ይህ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከውሃና መሬት ሀብት ማዕከል /Water and Land Resource Cente WLRC/ ጋር በመተባበር በብራይት /BRIGHT/ ፕሮጀክት አመቻችነትና አሳላጭነት በኢንፍራንዝ ንዑስ-ተፋሰስ የዳሰሳ ጥናትና የተፋሰስ ልማት ዕቅድ ላይ ለ3 ተከታታይ ቀናት ባህርዳር ከተማ ሲካሄድ የነበረ የባለድርሻ
በውሃና ኢነርጂ ዘርፍ የአገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም የዝግጅት ምዕራፍ ስራዎችን አስመልክቶ የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ክፍል በቢሾፍቱ ሰራ አመራር ኢንስቲትዩት ተገኝቶ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የስትራቴጅክ ጉዳዮች ስራ አስፈጻሚና የውሃና ኢነርጂ ዘርፍ ሪፎርም የዋናው መስሪያ ቤት ቴክኒካል ኮሚቴ ሰብሳቢ እና የዝ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በአማራ ክልል በመንግስት በጀት በሚደገፉ የCR-WaSH የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም የሚችሉ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችን በተመለከተ ከክልል ውሃቢሮ ፣ አማካሪ ድርጂቶችና ኮንትራክተሮች ጋር ውይይት ያደረጉት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከውሃና መሬት ሀብት ማዕከል ጋር በጋራ የሚተገበረውና የብራት ፕሮጀክት አካል በሆነው በአዋሽ ተፋሰስ የወዴቻ ንኡስ ተፋሰስን ለማልማት በተካሄደው የዳሰሳ ጥናትና የአስተዳደር እቅድ ላይ ውይይት እየተደረገ ነው።
ዶ/ር ሚካኤል መሀሪ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በአሁኑ ወቅት በውሃ አስተዳደር ዘርፍ፣ በኢነርጂ ዘርፍና በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሰፊ ስራ በመስራት ከፍተኛ ውጤት እያስመዘገበና ህብረተሰቡን ተጠቃሚ እያደረገ መሆኑን አንስተው የዕለቱ ዓውደ-ጥናት ቀጣይ በተፋሰሶች ላይ በተለይ በኢንፍራንዝ ንዑስ ተፋሰስ ላይና መሬት
ከጉብኝቱ አንድ ቀን ቀደም ብሎ በአዋሽ ተፋሰስ ነባራዊ ሁኔታ የግምገማ ሪፖርት ማረጋገጫ አውደ ጥናት ቀርቦ በባለድርሻ አካላት ውይይት የተደረገበት መሆኑን አስታውሰው ይህንን ውይይት ተከትሎም የተመረጡ ሳይቶች ጉብኝት እንዲካሄድ መደረጉን አስታውሰው የተመረጡ ሳይቶች ለተቀናጀ ውሃ ሃብት አስተዳደር ምቹ መሆናቸውን ለመ
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በባዘርኔት ፕሮጀክት የሚተገበረው የአዋሽ ተፋሰስ ነባራዊ ሁኔታ የግምገማ ሪፖርት ማረጋገጫ አውደ ጥናት የባለድርሻ አካላት የውይይት መድረክ በያንጉዲ ሆቴል እየተካሄደ ነው።
የውሀና ኢነርጅ ሚኒስቴር በቦረና ዞን መዳ ወላቡ ወረዳ ለቢዲሬ ከተማና አካባቢው ያስገነባው የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ለዘመናት የቆዬ ችግሮቻቸውን እንደሚፈታላቸው አካባቢው ነዋሪዎች ገልጸዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ለደቡብ ሱዳን የውሃ ሀብት እና መስኖ ሚኒስቴር ለመጡ ልዑካን የተዘጋጀው የልምድ ልውውጥ እና የአቅም ግንባታ ስልጠና ማጠቃለያ መርሀ ግብር ላይ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ባደረጉት ንግግር ወንድማማችነታችንን ለማጠናከር በውሃና ኢነርጂው ዘርፍ በጋራ እ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የዩኤንዲፒ/UNDP/አፍሪካ ሚኒግሪድ ፕሮግራም እስቲሪንግ/String/ኮሚቴ በፕሮጀክቱ እስካሁን በተሰሩ ስራዎች፣ በተዘረጉ አስቻይ ሁኔታዎች፣ በመጡ ለውጦችና በወደፊት አቅጣጫ ላይ ውይይአድርጓል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ኢትዮጵያ እምቅ የኢነርጂ ሀብት ያላት ሀገር እንደሆነና ከለውጡ ወዲህ እንደሀገር በዘርፉ ከፍተኛ ስራ ተሰርቶ ውጤት ምጣቱን ገልፀው ሁሉንም የህብረተሰብ ክፍል ሙሉ በሙሉ ተደራሽ ለማድረግ ከፍተኛ ርብርብና ቅንጅታዊ አሰራርን ይጠይቃል ብለዋል።
አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ውሃ ላይ ያሉ ትልቁ ስኬታችን ጉድጓድ ተቆፍሮ ውሃ ሲወጣ እና ፕሮጀክቱ ህይወት ዘርቶ ወደ ህብረተሰቡ ሲደርስ ነው በማለት የወረዳው ነዋሪዎች የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ በመሆናቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በኢትዮጵያ የዴንማርክ አምባሳደር Mr. Sune Krogstrup ጋር በከርሰምድር ውሃ ካርታ (ground water mapping) እና በአቅም ግንባታው ዘርፍ በትብብር ለመስራት በሚያስችል ጉዳዮች ላይ ተወያዩ።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በውሃ ሀብት አስተዳደር ከሚተገበሩ ፕሮጀክቶች አንዱ የሆነው የባዘርኔት ፕሮጀክት በሶማሌ ክልል የቀላፎ ወረዳ አሎ አጋርሲ ተፋሰስ በተጎበኘበት ወቅት ለፕሮጀክቶች ውጤታማነት የአመራር ቁርጠኝነት ወሳኝ መሆኑ ተገለፀ።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከደቡብ ሱዳን ሪፐብሊክ የውሀ ሀብት እና የመስኖ ልማት ሚኒስቴር የመጡ ልኡካንን የሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ተጠሪ ተቋም የሆነውን የውሃ ቴክኖሎጂ ኢንሰቲትዩት ፣የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎት የአቃቂ ፍሳሽ ማጣሪያ ማእከልንና የአዳማ ከተማ ውሃ አገልግሎትን ጎብኘተዋል።
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የማህበረሰቡን የመጠጥ ውሃ ተደራሽነት ለማስፋት በሚደረገው ጥረት እንደአጠቃላይ በፕሮጀክቱ ከተያዙት 110 ፕሮግራሞች ውስጥ በ55 ወረዳዎች በሚተገበሩ የንጹህ መጠጥ ውሃ ግንባታ ስራዎች የአቅም ግንባታና ከግንባታ በኋላ የፕሮጀክቶችን ቀጣይነት ለማረጋገጥ እንዲያስችል ከአ
ክቡር ዶ/ር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ በአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰምድር ውሃ ፕሮጀክት የሚገነቡ በአጠቃላይ በ55 ወረዳዎች 110 የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች እንዳሉ ገልፀው ጀኔሬተሮቹ የሚገዛላቸው 22ቱ ፕሮጀክቶች ግንባታቸው ተጠናቆ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኙና በመጠናቀቅ ላይ የሉ ናቸው ብለዋል።
የቪዥን አካዳሚ 1ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ዲጂታል ኤግዚቢሽኑን በጎበኙበት ወቅት ሀገራችን ያላትን የውሃ ሀብት እንድናውቅ የሚደረገው ጥረት በትምህርት ሊደገፍ ይገባል ሲሉ ተማሪዎች ገለጹ፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ከአለም ባንክ በተገኘ የብድር ድጋፍ በ23 ከተሞች የሚተገበር የሁለተኛው የከተሞች መጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት አካል የሆነው በሃዋሳ ከተማ የሚገነባው ዘመናዊ የፍሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ እና ማስወገጃ ፕሮጀክት የኢትዮጵያ መንግስት ከተሞችን ጽዱ፣ ማራኪ እና ውብ ለማድረግ እያከናወነ ያለ