የውሃ ሀብታችንን በዘላቂነት ለማስተዳደር፣ ለማረጋገጥ እና የዜጎችን የአገልግሎት ጥራት ለማሻሻል ደንበኛን ያማከለ አገልግሎት አሰጣጥን ማጠናከር አስፈላጊ ነው ተባለ።
በውይይት መድረክ ላይ የውሃ ሀብታችንን በዘላቂነት ለማስተዳደር፣ ለማረጋገጥ እና የዜጎችን የአገልግሎት ጥራት ለማሻሻል ደንበኛን ያማከለ አገልግሎት አሰጣጥን ማጠናከር አስፈላጊ ነው ያሉት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክብር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ተቋሙ ለከተማ መጠጥ