በተለያዩ አምዶች ተከፋፍሎ በተዘገጀው የውሃና ኢነርጂ ዘርፍ የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎረም ስልጠና ተሰጠ።
የስልጠናውን መርሃግብር የማስጀመሪያ ንግግር ያደረጉት የውሃና ኢነርጂ ዘርፍ አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም የአብይ ኮሚቴ ፀሐፊ አቶ ኦልቀባ ባሼ የሪፎርሙ ትልቁ አላማ ብቃትን ከሪፎረም ተግባራት ጋር በማገናኘት በተቋሙ የሚጠበቀውን ውጤት ለማምጣት ነው ብለዋል።
የስልጠናውን መርሃግብር የማስጀመሪያ ንግግር ያደረጉት የውሃና ኢነርጂ ዘርፍ አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም የአብይ ኮሚቴ ፀሐፊ አቶ ኦልቀባ ባሼ የሪፎርሙ ትልቁ አላማ ብቃትን ከሪፎረም ተግባራት ጋር በማገናኘት በተቋሙ የሚጠበቀውን ውጤት ለማምጣት ነው ብለዋል።
በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ከሬድዋን ሀይድሮሎጂ ሶሉሽንስ አማካሪ ድርጅት እና ከአይጄፍ የውሃ ስራዎችና ቢዝነስ አገልግሎት ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ጋር ተፈራርመዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ልኡክ ጋር በትብብር ለመስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል። በነበራቸው ቆይታ ልኡካኑ ላነሷቸው ጥያቄዎችም ማብራሪያ ሰጥተዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ኤሌክትሪፍኬሽን ዘርፍ የአደሌ ፕሮጀክት እና የአፍሪካ ልማት ባንክ አስተባባሪ አቶ አዲስ ዓለም መብራቱ የኤሌክትሪ ፍኬሽን የተያዘውን እቅድ ለማሳካት በርካታ ስራዎች መሰራታቸውን ገልጸው በአፍሪካ ልማት ባንክ የገንዘብ ድጋፍ 25 ሚኒ ግሪድ ፕሮጀክቶችን በመገንባት በጣም ገጠራማ አካባቢ ያሉ የ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በመድረኩ ተገኝተው በመወያያ አጀንደ ዙሪያና በአጠቃላይ እንደሀገር ኢትዮጵያ በዘርፉ ያሳካችውን ስኬቶች ፣በመጡ ለውጦችና በአፍሪካ ደረጃ እንዴት ተቀናጅተን በህብረትና በትብብር መስራት አለብን በሚሉ ዋና ዋና ጉዳዮች ላይ ንግግር አድርገዋል።
በዓለም ባንክና በኢትዮጵያ መንግስት ወጪ የተገነባውን ፕሮጀክት በይፋ ያስጀመሩት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በሃሮ ጉራቲ 210 ኪሎ ዋት እና በቡርቃ ኦዳ 132 ኪሎ ዋት የሚያመነጨው የፀኃይ ሀይል ፕሮጀክት የአካባቢውን ማህበረሰብ የዘመናት የመብራት
የውሀና ኢነርጅ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጋር በመተባበር በኦሮሚያ ክልል የምእራብ አርሲ ዞን ናንሰቦ ወረዳ የተገነባው የጸሀይ ሃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ለዘመናት የቆዬ ችግራቸውን እንደፈታላቸው የአካባቢው ነዋሪዎች ገልጸዋል።
በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ አርሲ ዞን የነንሰቦ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት /Solar Mini-grid Project/ ለአገልግሎት ክፍት መሆኑን ያበሰሩት ክቡር ሚኒስትር ዴኤታው በተቋሙ ከዋናው የኤሌክትሪክ መስመር ርቀው የሚኖሩ የገጠር ማህበረሰብ ክፍሎችን የኃይል ተጠቃሚ ለማድረግ ከአጋር አካላት ጋር በቅንጅት እየተ
የስራ አመራር ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ኦልቀባ ባሼ በለፉት ስድስት ወራት የመንግስት አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርምን ውጤታማ ለማድረግ በርካታ የቅድመ ዝግጅት ሰራዎች መሠራታቸውን ገልጸው በሀገራችን የሲቪል ሰርቪስ ታሪክ ውስጥ አዲስ ምእራፍ ለመጀመር በታለመው መጠነ ሰፊ የሪፎርም ጉዞ ላይ በመወያየት ግንዛቤ ለመያዝ
የኢነርጂ ሃብት ጥናት መሪ ስራ አስፈጻሚ የመርሃግብሩን ይዘት በተመለከተ እንዳስገነዘቡት ኢትዮጵያ ሃገራችን ታዳሽ ኢነርጂን አስመልክቶ እምቅ ሃብት እንዳላትና ይህንን እምቅ ሃብት ለልማቱ በሚያመች ሁኔታ ተግባራዊ ለማድረግ የአረንጓዴ ሃይድሮጂ ቴክኖሎጂን ጥቅም ላይ በማዋል ኢንቨስትመንትን ለማሳለጥ የሚያስችል አውደ ጥ
የሳኒቴሽን መሠረተ ልማት መሪ ሰራ አስፈጻሚ አቶ ኑረዲን ሙሃመድ በሁለተኛው የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ፕሮጀክት በርካታ ሰራዎች መከናወናቸውን ገልጸው በተለይም ለሳኒቴሽን መሠረተ ልማት በተሰጠው ትኩረት በርካታ መዋለ ንዋይ ፈሶባቸው የተገነቡ ፕሮጀክቶች ዘላቂ አገልግሎት እንዲሰጡ ማድረግ ወሳኝ ነው ብለዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ጋር በጋራ ያስገነባውን የመሬራ የፀሐይ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ለአገልግሎት ይፋ ባደረገበት መርሃግብር ላይ ያነጋገርናቸው የአካባቢው ነዋሪዎች በፕሮጀክቱ ተጠቃሚ መሆናቸው እንዳስደሰታቸው ገለፁ።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን የኤሌክትሪክ ተደራሽነትን በፍትኃዊነት ለሁሉም ማህብረሰብ እንዲዳረስ የመከታተልና የመተግበር ኃላፊነት ያለው መሆኑን ጠቅሰው፤ በዚህ ፕሮጀክትም ከሚገኙት ኮምፖነንቶች ማለትም በሶላር ሚኒ ግሪድ ፕሮጀክቶች በትምህርትና እና የጤና ተቋማት የቤተሰብ የሶላር
የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ ታላቁ የሕዳሴ ግድባችን በጀግኖች ኢትዮጵያውያን ቁርጠኛ አቋም ተገንብቶ የተጠናቀቀ ነውም ብለዋል፡፡
የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር ስራ አስፈፃሚ አቶ ደበበ ደፈርሶ በመክፈቻ ንግግራቸው እንደገለጹት በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በሚገኙ ዋና ዋና ዘርፎች መካከል የተፋሰስ አስተዳደር ዘርፍ በሃገራችን ያለው ውሃ ዘላቂ በሆነ መንገድ ጥቅም ላይ የሚውልበትን አግባብ የሚወስን ዘርፍ በመሆኑ ትልቅ ትኩረት የሚሻ ነው ያሉ ሲሆን
የሰው ሀብት ልማት አስተዳደር ስራ አስፈፃሚ አቶ መለሰ መንግስቱ የICSMIS ስልጠና ከዚህ በፊት ለባለሞያዎች በየደረጃው መሰጠቱን አስታውሰው፤ አመራሩ የግሉን መረጃ ለማየት፣ ከሰው ሃብት የሚፈለጉ አገልግሎቶችን ለማግኘትና በስራቸው ያሉትን የባለሞያዎችን ፍቃድ እንዴት ማፅደቅ ይቻላል የሚለውን የሚያስረዳ በመሆኑ ግል
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሃብታሙ ኢተፋ ሀገራችን ያላትን ሃብት በአግባቡ መጠቀምና መጠበቅ የሚያስችል በርካታ ሥራዎች መሠራታቸውን ገልጸው በውሃ ሃብት አስተዳደር ዘርፍ የውሃ ሀብት እንዳይበከል የውሃ አካላት ዳርቻ ጥበቃ አዋጅ አጸድቀናል፣ በአረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር እንደሀገር ከ48ቢሊየን በላይ ችግኝ ተክለናል፣
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ አካቶ ትግበራ ስራ አስፈጻሚ ወ/ሮ የውብ ዳር አሚኖ የኢነርጂ ስራዎች በተቀናጀ መንገድ መሬት ላይ ወርደው የህብረተሰቡ ተጠቃሚነት እንዲረጋገጥ በእውቀት፣ በገንዘብ እና በሀሳብ በመደጋገፍ ውጤታማ ስራ ለመስራት የሚቻልበት የስራ ቡድን ነው ብለዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የሁሉም ክልል የውሃና ኢነርጂ ቢሮ የ6ወራት የዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት መቅረቡ አንዱ ክልል ከሌላው ክልል መልካምና ምርጥ ተሞክሮዎችን በመቀመር ልምድ በመለዋወጥ ሁሉም ወደተሻለ አፈፃፀም ደረጃ እንዲደርስ ስለሚያግዝ ነው ብለዋል።
የስራ አመራር ዋና ሰራ አስፈጻሚ እና የውሃና ኢነርጂ ዘርፍ አገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም የአብይ ኮሚቴ አባልና ጸሀፊ አቶ ኦልቀባ ባሼ መንግስት ለዜጎች የሚሰጠው አገልግሎትና የሚመራበት ቢሮክራሲያዊ ሂደት የሀገር ህልውና በመሆኑ የአገልግሎት አሰጣጥ ስርዓትንና ሂደቶችን በማሻሻል የሚፈለገውን ውጤት ለማምጣት ሪፎርሙ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በየበጀት ዓመቱ ሁለት ጊዜ በተለያዩ ክልሎች የሚደረገው የዕቅድ አፈፃፀም ግምገማና ውይይት መድረከ ውጤቶቻችንን ከፍ ለማድረግ ከማገዝ ባሻገር ባህሎቻችንንና መልካም ተሞክሮዎችን በመለዋወጥ ህብረብሔራዊ አንድነትንና ቅንጅታዊ አሰራርን ይፈጥራል ብለዋል።
"መጤ የእንቦጭ አረምን ከደንበል ሃይቅ ላይበጋራ እናስወግድ!! "በሚል መሪ ቃል የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የስምጥ ሸለቆ ሀይቆች ልማት ጽ/ቤት ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ባቱ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ጋር በጋራ በተዘጋጀው የህብረተሰብ ንቅናቄ ላይ የደንበል ሀይቅን መጠበቅ የሁሉም ህብረተሰብ ሀላፊነት መሆኑ ተገለጸ።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ አፈጻጸማችን በየጊዜው በተለያዩ የሀገራችን ከተሞች እየተዘዋወርን ስንገመግም ትልቅ የሆነን የውሃ ሀብት የምንመራና የምናስተዳድር እንደመሆናችን አንዳችን ከሌላችን ተሞክሮን በመውሰድ በዘርፉ የተሻለ ሰራ ለመስራት ስለሚያስችለን ነው ብለዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የተመራ ቡድን በነቀምቴ አካባቢ እየተገነባ ያለውን ዘመናዊ የፍሳሽ ማጣሪያ ፕሮጀክት ፣ 274 ሺ የከተማውንና አካባቢውን ማህበረሰብ የመጠጥ ውሃ ተጠቃሚ እያደረገ ያለውን የጫንጮ ግድብ እና የውሃ ትሪትመንት ማእከል እየሰጠ ያለውን አገልግሎት ተመልክተዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስተሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞተማ መቃሳ በሐይደሮሎጂና ተፋሰስ መረጃ አስተዳደር መሪ ስራ አሰፈፃሚ እየተዘጋጁ ያሉ ሰነዶችን ገምግመዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ መደረኩ ላለፉት ስድስት ወራት በየዘርፉ የተከናወኑ በርካታ ጠንካራ ስራዎችን የምናስቀጥልበትና በቀጣይ ትኩረት አድርገን የምንተገብራቸውን በጋራ በመገምገም የበለጠ ውጤታማ እንድንሆን የምንችልበትን ምቹ ሁኔታ የሚፈጥር ነው ብለዋል።
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ስምምነቱ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ከሚያከናውናቸው ዘርፈ ብዙ ተግባራት አንዱ የሆነው የሳኒቴሽን መሠረተ ልማት ግንባታ በከተሞች አካባቢ የተሳለጠ አገልግሎት በሚሰጡበት ደረጃ ለማድረስ ታሳቢ ያደረገ መሆኑን ገልጸዋል።
በቤዚን አቀፍ ዘላቂነት ማረጋገጫ ፕሮጀክት (BaSRINET) በአዋሽ ቤዚን ያንጉዲ ካችመንት፣ በዋቢሸበሌ ቤዚን ኦሮሚያ ክልል ባቢሌ ወረዳ ኢፋዴን ካችመንት እና በሶማሌ ክልል ዋቢ ሸበሌ ዞን አሎኢገርሲ ካችመንት ላይ ለሚተገበረው የተፋሰስ ዕቅድ ዝግጅት ዙሪያ ሲሰጥ የነበረው ስልጠና የማጠቃለያ መርሃግብር ላይ የአቅም
የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የውሃ ጥናትና ዲዛይን ስራዎችን ከሚያከናውን እና የፕሮጀክቶችን ቀጣይነትን ለማረጋገጥ ከሚደግፉ አማካሪ ድርጅቶች ጋር የውል ስምምነት አድርገዋል።
ኢትዮጵያ ለቀጠናው ብቻ ሳይሆን ለዓለም አቀፍ ገበያም ኃይልን ለመላክ አቅዳለች ያሉት ክቡር ሚንስትር ዴኤታ ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የግሉን ዘርፍ በሀገሪቱ የሀይል ልማት መስክ ማሳተፍ ለጥራት፣ ለኃይል ማመንጫ እና ለኤክስፖርት እንዲሁም በተወዳዳሪ ዋጋ ኃይልን ለማቅረብ ያለውን አበርክቶ በአ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ኢትዮጲያ በኢነርጂ ልማት ዘርፍ ምስራቅ አፍሪካን ተሻግሮ እስከ ደቡብ አፍሪካ ድረስ ከዚያም የሚያልፍ የተሳሰረ የኢነርጂ ተደራሽነትን ለማስፋት ራዕይ ሰንቃ እየሰራች መሆኑንም ገልጸዋል።
ክቡር ዲኤታ አምባሳደር ደ/ር አስፋው ዲንጋሞ COWASH ለረጅም ጊዜ ማህበረሰብ-መር ልማት መለኪያ ሆኖ ማልገሉን ገልጸው ይህም የገጠር አካባቢ አገልግሎቶችን ለማስፋፋት ቁልፍ ተግባር መሆኑንና የኢትዮጵያን የውሃ፣ የንፅህና እና የንፅህና (WASH) መሠረተ ልማት ለማስቀጠል የሚያስፈልገውን የተቋማዊ
የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ደበበ ደፈርሶ በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ የሚሰሩና ሊሰሩ የታሰቡ ስራዎችን ለመተግበር በዕቅድ መመራት ስለሚያስፈልግ በተፋሰስ ልማት ዕቅድ አዘገጃጀት ዙሪያ የአቅም ግንባታ ስልጠና ተዘጋጅቷል ብለዋል።
ክቡር ሚኒስቴሩ ከልኡካኑ ጋር በነበራቸው ቆይታ ኢትዮጵያ ለናይል ወንዝ 86% አበርክቶ እያደረገች ቢሆንም የተፋሰሱ ሀገራትን በመደመር መርህ ለጋራ ብልፅግና እና ጥቅም በጋራ መቆም ይጠበቅብናል እያለች ትገኛለች ብለዋል፡፡
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የብሔራዊ የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር የአቅም ግንባታ ማዕቀፍ ለማዘጋጀት የሚያስችልና መሠረት የሚሆን የፍላጎት መገምገሚያ እና ግብዓት መሠብሰቢያ /need assessment /የዘርፉን ሀላፊዎችንና ከፍተኛ ባለሙያዎችን ያሳተፈ ወርክሾፕ በፒራሚድ ሆቴል እየተካሄደ ነው።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ በተቋሙ ግቢ ውስጥ በተዘጋጀው የማዕድ ማጋራት መርሀግብር በቦሌ ክፍለከተማ፣ በቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 04 ለሚገኙ አቅመ ደካሞች እና ለሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ዝቅተኛ ገቢ ላላቸው ሰራተኞች የተለያዩ የበዓል መዋያ ግብዓቶችን ድጋፍ አድርጓል፡፡
ስልጠናውን ያስጀመሩት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የብቃትና ሰው ሀብት አስተዳደር ተወካይ ስራ አስፈፃሚ ወ/ሮ ሔለን አበራ ስልጠናው በዘመናዊ የአሰራር ስርዓት ቀልጣፋ የአገልግሎት አሰጣጥ እንዲኖር በተቋሙ እየተሰራ ያለው የሪፎርም አካል በመሆኑ፤ በቀጣይ ወረቀት አልባ የአሰራር ስርዓትን ተግባራዊ በማድረግ ፈጣንና ቀልጣ
የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ዶ/ር ሚካኤል መሀሪ በጉብኝቱ ወቅት እንደገለፁት በሚኒስቴር መስሪያቤቱ የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ የገፀምድርና የከርሰምድር የውሃ ሀብትን ለመጠበቅ፣ ለመንከባከብና ለማስተዳደር በርካታ ስራዎች እየተሰራ እንደሆነ ገልፀው፤ የከተሞች መስፋፋትን ተከትሎ የውሃ ሀብቱን በአግባቡ ፍትሃዊ
እንደዘርፍ ተቀናጅተን በመናበብ ወደ ዝግጅት ምእራፍ ስራዎች መግባታችን ትልቅ አቅም በመፍጠር በጣም ጥሩ የሚባሉ ስራዎችን ለማከናወን አስችሎናል; እንደ ተቋም የዲጅታል መተግበሪያዎችን በመጠቀም ስራዎች እየተተገበሩ መሆኑንና ተጠሪ ተቋማትም በዚሁ ልክ መተግበር እንዳለባቸው አቅጣጫ አስቀምጠዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ መቀሌ ላይ ያስጀመርነውን የፍሳሽ ማጣሪያ ፕሮጀክት አዳማ ላይ ለማስጀመር ከአለም ባንክ በተገኘ 1.9 ቢሊን ብር በሚሆን ወጭ ተገንብቶ በቀጣዮቹ 18 ወራት ይጠናቀቃል ብለዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የባዜርኔት ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ሞላ ረዳ የአቅም ግንባታ ስልጠናው ከዚህ ቀደምም ይሰጥ እንደነበረ ገልፀው ስልጠናው ቴክኒካል ክፍተቶችን ለመሙላት ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዱለው ተናግረዋል።
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የማህበረሰቡን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተደራሽነት ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት በአጠቃላይ በፕሮጀክቱ ከተያዙት 110 ፕሮግራሞች በ55ቱ ወረዳዎች ከሚገነቡት መካከል እስከአሁን ድረስ የ22 የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ግንባታ በመገባደድ ላይ የሚገኙ ሲሆን ከ82,000 የማህበረሰብ
የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር መሪ ስራ አስፈጻሚ አቶ ደበበ ደፈርሶ የባዘርኔት ፕሮጀክት በመጀመሪያው ምእራፍ እየተገበረ ያለው የአቅም ግንባታና ግንዛቤ የማስጨበጥ ስራ በመሆኑ በክልሉ ያሉ አካላትን በፕሮጀክቱ አተገባበር ላይ ያላቸውን አቅም ማጠናከርና ማዘጋጀት በእጅጉ አስፈላጊ ነው ብለዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከውሃና መሬት ሀብት ማዕከል /WLRC/ ጋር በጋራ በመቐለ የፀባ-ዓይና ንዑስ ተፋሰስ ላይ የሚተገበረው የብራት ፕሮጀክት በተሰራው የዳሰሳ ጥናት ዙሪያ በሚካሄደው የውይይት መድረክ ላይ ውሃ የጋራና ውድ ሀብት በመሆኑ መሰረተ ልማቱን በማዘመን ሴቶችንና ወጣቶችን ተጠቃሚ ማድረግ እንደሚገባ ተገለ
የንጹህ መጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ስራ አስፈጻሚ አቶ ታምሩ ገደፋ እንደገለጹት ፕሮጀክቱ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስትሩ በክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሃብታሙ ኢተፋ አነሳሽነት የተጀመረ ሲሆን ውሃ አጠር በሆኑ አካባቢዎች የሚኖሩ የማህበረሰብ ክፍሎችን በተለያየ መንገድ የሚገኘውን ውሃ በማሰባሰብ እጥረት በተከሰተ ወቅት ጥቅም ላይ የሚያውሉ
የዩኤንዲፒ ፕሮጀክት አስተባባሪ አቶ ይመስላል ተፈራ ስልጠናው በዋናነት የአፍሪካ ሚኒግሪድ ፕሮግራም UNDP ፕሮጀክት የሚተገብራቸው ሚኒ ግሪዶች በህብረት ስራ ሞዴል መሆኑን ገልጸው እነዚህ በኦሮሚያ እና በሶማሌ ክልሎች የሚገኙ ህብረት ስራዎችን በማደራጀት በሚኒግሪድ ዙሪያ ያላቸውን መረዳት ለመጨመር ስራውን ለማስተዳደ
የሚኒስትር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ማሙሻ ሀይሉ የአዋሽ ተፋሰስ ለመስኖ፣ ለኢንዱስትሪ፣ ለግብርና ልማት የተሻለ እና ከሌሎች ተፋሰሶች ቀድሞ ወደ ልማት የገባ በመሆኑ ባለፉት ሁለት አስርት አመታት ውስጥ በመንግስት፣ በግል ባለሀብቶችና በማህበረሰቡ ተሳትፎ የመስኖ ልማት የበለጠ የተስፋፋበት ነበር ብለዋል።
የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ዶ/ር ሚካኤል መሀሪ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በውሃ ሀብት አስተዳደር ዘርፍ በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ላይ የውሃ ሀብት ተጠቃሚ የማድረግ፣ የማዳረስና የማስፋት ስራዎች እየተሰራ ነው ብለዋል።
በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪና የውሃና ኢነርጂ ዘርፍ የአገልግሎትና አስተዳደር ሪፎርም የአብይ ኮሚቴ ሰብሳቢ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ የተነሱ ሀሳቦች ላይ በሚገባ ማየትና ምላሽ መስጠት እንደሚገባ ገልጸው አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ ተናግረዋል
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የብሔራዊ ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም ትግበራን ለማሳለጥ ፕሮጀክቱን ለሚተገብሩ እና ለባለድርሻ አካላት የተለያዩ ቴክኒካል እና የአቅም ግንባታን ስራዎችን በማከናወን የኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራሙን ትግበራ ለማሳለጥ አቅምን ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን ገልጸዋል።