ለበሻሻ ከተማ የመጠጥ ውሃ ግንባታ ፣ የኤሌክትሮሜካኒካል አቅርቦትና ተከላ ፕሮጀክት የውል ስምምነት ተፈረመ።
የውል ስምምነቱን የፈረሙት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ክቡር ዶ/ር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ ሲሆኑ ውል የገባው ኮንትራክተር ሃቢብ ሁሴን የግንባታና የውሃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ነው።
የውል ስምምነቱን የፈረሙት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ክቡር ዶ/ር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ ሲሆኑ ውል የገባው ኮንትራክተር ሃቢብ ሁሴን የግንባታና የውሃ ስራዎች ኮንስትራክሽን ነው።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በኢትዮጵያ አስተማማኝ፣ ተመጣጣኝና ቀጣይነት ያለው የኤሌክትሪክ ኃይል ማግኘት የመሰረተ ልማት ግብ ብቻ ሳይሆን ለኢኮኖሚ እድገት፣ ለማህበራዊ ልማት እና ለአገራዊ ብልፅግና መሰረት በመሆኑ ከግማሽ በላይ የሚሆነው ህዝባችን አሁንም የመብራት አገልግሎት ተደራሽ ባለመሆኑ ባለፉት ዓመታት በብ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከአዩን የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት የቧንቧ አቅርቦት ስራና ከጉራድ ሃሞሌ የኤሌክትሮሜካኒካል ዕቃ አቅርቦትና ተከላ ጋር በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ አማካኝነት ውል ስምምነት ተፈርሟል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በሰላም ወተን በሰላም በመግባታችን በአመቱ ለመገናኘት ያበቃንን ፈጣሪ በማመስገን በየበአሉ ያለንን ከቤተሰቦቻችን ጋር ስናሳልፍ ትልቅ ደስታ ይሰማናል ብለው ያለውን ተካፍሎ አብሮ መብላት የኢትዮጵያውያን ከሌላው አለም የሚለየን ትርጉም ያለው የቆየ ባህላችን በመሆኑ እስካለን ድረስ የምና
በሚኒስትር ዴኤታ ማእረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ሲሆኑ፣ በእያንዳንዱ ተግባር “ምን ታቀደ፣ ምን ተከናወነ፣ ምን ውጤት ተገኘ” በሚል አግባብ ግልጽ እና ተጨባጭ ሪፖርት እንዲቀርብ አሳስበዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ከአማራ ክልል የውሃና ኢነርጂ ቢሮ ሃላፊ ኢንጂነር ዳኝነት ፈንታ (ዶ/ር)፣ ከክልሉ ውሃና ኢነርጂ ቢሮ የኤሌክትሪፊኬሽን ዳይሬክተር ከአቶ ታገለ አድማሱና ከሌሎች የዘርፉ ኃላፊዎችና ሌሎች ባለሙያዎች ጋር በኩሪፍቱ ሪዞርት ተገናኝተው ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በኢነርጂ ዘርፍ ክልሉን
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ጋሞ ዞን አርባምንጭ ዙሪያ በድሪም ፕሮጀክት እየተተገበረ ያለው የሶላር ፓምፕ መስኖ፣ መጠጥ ውሃ ና የሀይል ፕሮጀክት የግብርና ምርታማነትን ለማሳደግ አይነተኛ ሚና እንዳለው ገልጸዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በብሄራዊ ኤሌክትሪፊኬሽን ፕሮግራም የአዴሌ ፕሮጀክት በባህር ዳር ከተማ ዩኒሰን ሆቴል ያዘጋጀው የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በአማራ ክልል ለኢነርጂ ዘርፉ እድገት የተሰጠውን ልዩ ትኩረት ያረጋገጠ ነው ሲሉ ተሳታፊዎች ገለፁ።
የኤሌክትሪፊኬሽንና ኢነርጂ መረጃ መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ዳቢ በኢትዮጵያ የኤሌትሪክሲቲ ተደራሽነትና የብርሃን ስርጭትን ማስፋት (ADELE) በተባለ ፕሮጀክት ደግሞ ከዋናው የኤሌክትሪክ መስመር ውጪ በሆኑ ቴክኖሎጂዎች የገጠሩን ማህበረሰብ የኤሌክትሪክ ተጠቃሚ የማድረግ ስራዎችን እየመራና እያስተባበረ እንደሚገኝ
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ መሪነት የተካሄደ ሲሆን፣ ፕሮጀክቱ በቀጣይ አምስት ዓመታት በገጠርና በከተማ፣ በትምህርትና በጤና ተቋማት፣ እንዲሁም በድንበር አካባቢ የሚገኙ ስደተኞች ላይ ንጹህ የመጠጥ ውሃ፣ ሳኒቴሽንና ሀይጅን ተደራሽነትን ለማሳደግ እንዲያገለግል የታቀደ መሆኑ ተገልጿል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሃብታሙ ኢተፋ መንግሥት የግሉን ሴክተር በመሳብ ዘርፉን ለማሳደግ በሚደረገው ጥረት ተሳታፊ እንዲሆኑ ምቹ መደላድል መፍጠር ይኖርበታል ሲሉም አሳስበዋል።
ለውጡ ሲጀምር መንግስት የዜጎችን ደህንነትና መብት ማስከበርን ቀዳሚ የዲፕሎማሲ አጀንዳ አድርጎ ያሳየው ቁርጠኝነት ከቃላት ባለፈ በተግባር የተፈተነ፤ በተለይም ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትራችን ወደ ተለያዩ አገራት ባደረጓቸው ጉብኝቶች ሁሉ በእስር ላይ የሚገኙ ወገኖችን በገዛ አውሮፕላናቸው ጭምር ይዘው በመመለስ ያሳዩት አርአ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በደቡብ ኦሞ ዞን ሰላማጎ ወረዳ የወይደይ ሶላር ሚኒግሪድ ፕሮጀክት 200 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተደረገበት በመሆኑ ፕሮጀክቱ 200 ኪሎ ዋት ሀይል የማመንጨት አቅም ያለውና ከ2 ሺህ በላይ አባወራዎችን የሀይል ተጠቃሚ እንደሚያደርግም ገልጸዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ዛሬ ያሰመረቅነው ፕሮጀክት ከ400 ሚሊዮን ብር ወጪ የተደረገበት እና ከ6ሺህ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን የኤሌክትሪክ ሀይል ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ደበበ ደፈርሶ ስልጠናውን በይፋ ሲያስጀምሩ ለውሃ ፈቃድ አሰጣጥ የe-Service ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ወሳኝ ሲሆን፤ ባህላዊና በወረቀት ላይ የተመሰረተ የውሃ ፍቃድ አሰጣጥን ወደ ዘመናዊ፣ ቀልጣፋ እና ግልፀኝነት ያለው ዲጂታል የአሰራር ስ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በጋሞ ዞን ጋርዳማርታ ወረዳ የጎግሌ የጸሀይ ሀይል ማመንጫ ፕሮጀክት ከ500 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጭ የተገነባና 6500 በላይ ቤተሰቦችን የሀይል ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑን ገልጸዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የፕሮጀክቱን ስራ መጀመር አስመልክቶ ባደረጉት ንግግር በካፋ ዞን አዲዮ ወረዳ መጫ ቀበሌ ከ150 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጭ የተገነባና ከ1500 በላይ ቤተሰቦችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው ብለዋል።
የውሃ ሀብት መረጃን ለማስተዳደርና ለማጋራት የሚያስችል ረቂቅ መመሪያ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ሲካሄድ የነበረው የውይይት ማጠቃለያ መርሃ ግብር ላይ የውሃ ሀብትን በሚፈለገው ልክ ጥቅም ላይ ለማዋል በዕቅድ መመራት እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የውሃ ሀብት አስተዳደር በተቋሙ ላሉ ለመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን እና ለኢነርጂው ዘርፍ ወሳኝ በመሆኑ እንደ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብና ኮይሻ ለመሳሰሉት ትላልቅ ግድቦች የውሃ ሀብት መረጃ ወሳኝ ነው ብለዋል።
በኢትዮጵያ እያደገ በመጣው የኢነርጂ ልማት ዓለም አቀፍ የግል አልሚዎች ከመንግስት ጎን በመቆም የልማቱ ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪ ያስተላለፉት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢንጂነር ሱልጣን ወሊ ናቸው፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የሪፎርሙ ዋና አላማ የተበታተኑ ስራዎችን መሰብሰብ በመሆኑ አሁንም እየተሰሩ ባሉ የዶክመንት ዝግጅት ስራዎች መበታተንና መስፋት እንዳይኖርና ተግባሮችን ስናስቀምጥ ከሌሎች ጋር ተመሳሳይ እንዳይሆኑ በሚገባ ማጤን ያስፈልጋል ብለዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሳኒቴሽን መሠረተ ልማት መሪ ስራአስፈጻሚ የከተሞችን የሳኒቴሽን ደረጃ ለማሻሻል የሚያግዝ "operation & maintenance of treatmental plant" በሚል ርዕስ ለተመረጡ የክልል የውሃ ቢሮዎች እና ለከተማ የመጠጥ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎች ሀላፊዎችና ባለሙያዎች የአቅም ግ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት፣ ከአፍሪካ ሀገራት የውሃ ሚኒስትሮች፣ ከናይል ተፋሰስ ኢኒሼቲቭ (NBI) ሀገራት የተውጣጡ እና ከፍተኛ የአካዳሚክ ተመራማሪዎች በተገኙበት ኢትዮጵያ እና ጎረቤቶቿ የጋራ ውሃን ወደ የጋራ ብልፅግና እንዴት መለወጥ እንደሚችሉ ተወያይተዋል።
የተጎበኙት ፕሮጀክቶች በ4.5 ሄክታር መሬት ላይ እየተገነባ ያለውን የሻሸመኔ ከተማ ዘመናዊ የፈሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ Faecal sludge treatment plant/ ፕሮጀክት ጨምሮ የህዝብና የጋራ መፀዳጃ ቤቶች፣ከጋራ መኖሪያ ቤቶች መፀዳጃ ቤቶች ዙሪያ የተገነባ ሰው ሰራሽ እርጥበታማ ቦታዎች /wetland/ ናቸው።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከአለም ባንክ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ ውጤታማ የጎርፍ በመከላከል ስራዎችን ሲሰራ የቆየ ሲሆን ስራውን በዘመናዊ መንገድ እንዴት ክትትልና ግምገማ ማድረግ እንደሚቻል በአለም ባንክ ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ።
የሱሉልታ ውሃና የውሃ ዲፕሎማሲ ኮንፈረንስ ላይ የተለያዩ ጥናቶች በዘርፉ ምሁራንና አጥኚዎች ተጠንተው ተሳታፊዎች ተከፋፍለው በተመደቡባቸው ክፍሎች የቀረቡ ሲሆን በአንደኛው ምድብ የድንበር ተሻጋሪ ውሃን ጉዳይ በሚመለከት የተካሄዱ ጥናቶች ዓላማ፣ግኝት፣ ማጠቃለያና የመፍትሄ ሀሳቦች ዙሪያ ውይይት ተደርጎባቸዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የከተማ ፈሳሽ ቆሻሻ አወጋገድን በዘመናዊ መንገድ ለማስተዳደር የሚያስችል"Integrated waste water and septage management" በሚል ርዕስ ለተመረጡ የክልል ውሃ ቢሮና ለከተማ የውሃና ፈሳሽ አገልግሎት ሀላፊዎችና ባለሙያዎች ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየተሰጠ ነው።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ባለፉት አራት ዓመታት በሀይድሮ ዲፕሎማሲ ስራችን ኢትዮጵያ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነቱን (CFA) ስድስት አገራት እንዲፈርሙ በማድረግ የቆየውን የቅኝ ግዛት አስተሳሰብ የቀየረ ታሪካዊ ድል ተቀዳጅታለች ብለዋል።
የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደርን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችሉ ወሳኝ ጉዳዮችን ለማየት የሚያስችል ኮንፈረንስ ነው ያሉት አቶ ደበበ ዘላቂ የውሃ ሀብት አስተዳደር ዕውን እንዲሆን በአረንጓዴ አሻራ ተፋሰስን (Catchment) የመጠበቅ ስራ አንዱና ዋነኛው ነው ብለዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ጋር በጋራ ባዘጋጀው ሱሉልታ ውሃ እና ሃይድሮ ዲፕሎማሲ ኮንፈረንስ "የውሃ ዲፕሎማሲ እና ቀጠናዊ ትብብር ለዘላቂ ውሃና ኢነርጂ ልማትና አስተዳደር" በሚል መሪ ቃል በቢሾፍቱ ከተማ እየተከበረ ነው።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፉ በዓለም አቀፍ የሃይድሮ ዲፕሎማሲ ኮንፈረንስ እና በአባይ ተፋሰስ አገራት የቴክኒክ አማካሪ ኮሚቴ (TAC) ላይ ባደረጉት ይፋዊ የመክፈቻ ንግግር የናይል ተፋሰስ የጋራ ግንኙነት በፖለቲካዊ ሳይሆን በሳይንሳዊ እና በቴክኒካዊ መንገድ ሊመራ እንደሚገባ አሳስበዋል።
በፕሮግራሙ ላይ ንግግር ያደረጉት ውሃና ኢነርጂ ሚኒስትርክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ንጹህ ውሃ የማግኘት ጉዳይ ከሰብአዊ መብት ባለፈ ከጾታ እኩልነት ጋር ቀጥተኛ ቁርኝት እንዳለው ገልጸዋል።
ክቡር ዶ/ር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በውሃ ሀብት አስተዳደር፣በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍና በኢነርጂው ዘርፍ ባለፉት 5 ዓመታት ሰፊ ስራ ተሰርቶ ፣በሶስቱም ዘርፍ በርካታ ፕሮጀክቶች ተገንብተው ለአገልግሎት በማብቃት ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል ብለዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ አምባሳደሩ በጋራ ለመስራት ለውይይት በመምጣቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው፣ ኢትዮጵያ ከኬንያ ጋር ያላት ግንኙነት ታሪካዊ ብቻ ሳይሆን በደም የተሳሰረ ቤተሰባዊ ግንኙነት ያለው መሆኑን በአጵንኦት ገልጸዋል።
ጠንካራ ተቋማዊ አቅም ለመገንባት የሴቶችን እኩልነትና መብት መደገፍ ያስፈልጋል ሲሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሱልጣን ወሊ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ115ኛ ጊዜ “Give to gain” በሃገር አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ50ኛ ጊዜ “የሴቶች ድምጽ ለእኩልነት እና ለበለጸገች ኢትዮጵያ" በሚ
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የህብረተሰቡን የመጠጥ ውሃ ችግር ለመቅረፍ በተገባው የውል ስምምነት መሰረት በሚፈለገው የጥራት ደረጃና በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ፕሮጀክቱን በማጠናቀቅ የህብረተሰቡ የመጠጥ ውሃ ችግር እንዲፈታ አሳስበዋል።
የመንግስት አስተዳደርና አደረጃጀት ማሳለጥ አምድ ላይ መዋቅር ለማዘጋጀት የሚያስችል የስራ ፍሰት፣ የሚኒስቴር መ/ቤቱና የ3ቱ ተጠሪ ተቋማት የመዋቅር አደረጃጀት፣ የበፊቱን ውጤት መነሻ በማድረግ የቴክኒካል፣ የብቃትና የባህሪ ብቃት የተካተተበት የስራ መዘርዝር (Job description) እና ከጀማሪ እስከ ከፍተኛ ባለ
የዛምቤዚ የውሃ ተፋሰስ ኮሚሽን (zamcom) ከፍተኛ ልኡካን ኢትዮጵያ ከውሃ ጥበቃና ከተፋሰስ አስተዳደር ጋር በተገናኘ በምታካሂዳቸው ተግባራት ዙሪያ ልምድ ለመቅሰም ባካሄዱት ጉብኝት በእጅጉ መደመማቸውን ተናግረዋል፡፡
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ለልኡካኑ አስቀድመው የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉ ሲሆን ኢትዮጵያ በዓባይ ወንዝ ላይ ያላት የውሃ ድርሻ 86 በመቶ እንደሆነና ይህንን በጋራ ለመጠቀም እንዲቻል ታችኞቹን የተፋሰስ ሀገራት ከግምት በማስገባት እያስተዳደረች መሆኑን አስገንዝበዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ መንግሥት ለተጎጂ ወገኖቻችን አስፈላጊውን ድጋፍ ማድረጉን ይቀጥላል ሲሉም በቦታው ሀዘናቸውን በገለፁበት ወቅት ገልፀዋል ።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሃብታሙ ኢተፋ፣በሚኒስቴር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ፣ ከተቋሙ የተለያዩ የስራ ክፍሎች ስራ አስፈፃሚዎች፣ የተቋሙ ሙስሊም ማህበረሰብ እህቶችና ወንድሞች እንዲሁም ሌሎች ባለሙያዎች ናቸው።
የብራይት ፕሮጀክት ማናጀር ዶ/ር ማማሩ አያሌው በመርሃ ግብሩ ማስጀመሪያ ላይ እንደገለጹት ፕሮጀክቱ የተቀናጀ የውሃ ሃብት አስተዳደርን ለማስፈን በሚደረጉ ክንዋኔዎች በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በርካታ ስራ እየሰራ መሆኑን አውስተዋል፡፡በመሆኑም በእነዚህ ተፋሰሶች ዙሪያ የተቀናጀ የውሃ ሃብት አስተዳደር ተግባራትን
የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት ዋና ሃላፊ ሚስተር ቪክተር ቫዝቄዝ ለተሳታፊዎች በበይነ መረብ በዋናነት ትኩረት አድርገው ካስተላለፉት ሃሳብ ለመገንዘብ እንደተቻለው በፕሮጀክቱ የተገነቡ የመጠጥ ውሃ ግንባታዎችን በዘላቂነት አገልግሎት እንዲሰጡ ለማድረግ ህብረተሰቡ፣የግል ድርጅቶች፣መንግስትና ሌ
ክቡር ዶክተር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ የአንድ ቋት ብሄራዊ ዋሽ ፕሮግራም የሁለተኛው ፌዝ ያለፈው የስድስት ወር ትልቅ ለውጥ ያመጣንበትና ሁሉም ፕሮጀክቶች ላይ ጠንካራ ድጋፍና ክትትል በማድረግ ስራዎች ሁሉ ከ50 ፐርሰንት በላይ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በመድረኩ ባስተላለፉት መልዕክት ኢትዮጵያ ከውሀ ጋር የተገናኙ ሠፊ አብዮታዊ ስራዎች በማከናወኗ በርካታ ለውጦች ተመዝገቧል፤ ሀገራችን ኢትዮጵያ የበርካታ የተፈጥሮ ሃብት ባለቤት ናት ከእነዚህ መካከል የከርሰ ምድር ውሃ ሃብት ትልቁ ጸጋ መሆኑን ጠቁመዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ኢትዮጵያ የበርካታ የታዳሽ ሀይል ምንጭ ባለቤት መሆኗን ገልፀው የተመረተው ታዳሽ ሀይል በአግባቡ ተጠራቅሞና ተቆጥቦ ጥቅም ላይ መዋል አለበት ብለዋል።
በታዳሽ ኢነርጂ ተለዋዋጭ የትግበራ ዕቅድ ላይ ትኩረት አድርጎ በራማዳ ሆቴል ለአራት ቀናት የዘለቀው የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና በኢነርጂ ዘርፍ ለሚከናወኑ ተግባራት ሙያዊ እገዛ ለማድረግ ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተሳታፊዎች ገለጹ።
የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር የተከበሩ ዶ/ር ኢ/ር ሃብታሙ ኢተፋ በጉባኤው የከሰዓት በኋላ መድረክ ላይ የኢትዮጵያን የኃይል ልማት ፍኖተ ካርታ (Ethiopian National Energy Compact) አቅርበዋል፡፡
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ሲሆኑ ድርቅን መቋቋም የሚችል ባለብዙ መንደር የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት (climate resilient project) የዋን ዋሽ(one Wash) አንድ ቋት ፕሮግራም አንዱ ዘርፍ ሲሆን 34 በመቶ ሽፋን ተሰጥቶት ወደስራ የተገባበት ፕሮጀክት መሆኑን አመልክተው ከሁለት ወራት በ