ከ400 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የተገነባው የፀሓይ ሃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ዛሬ ያሰመረቅነው ፕሮጀክት ከ400 ሚሊዮን ብር ወጪ የተደረገበት እና ከ6ሺህ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን የኤሌክትሪክ ሀይል ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ዛሬ ያሰመረቅነው ፕሮጀክት ከ400 ሚሊዮን ብር ወጪ የተደረገበት እና ከ6ሺህ በላይ የህብረተሰብ ክፍሎችን የኤሌክትሪክ ሀይል ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑን ገልፀዋል፡፡
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ደበበ ደፈርሶ ስልጠናውን በይፋ ሲያስጀምሩ ለውሃ ፈቃድ አሰጣጥ የe-Service ቴክኖሎጂ አጠቃቀም ወሳኝ ሲሆን፤ ባህላዊና በወረቀት ላይ የተመሰረተ የውሃ ፍቃድ አሰጣጥን ወደ ዘመናዊ፣ ቀልጣፋ እና ግልፀኝነት ያለው ዲጂታል የአሰራር ስ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በጋሞ ዞን ጋርዳማርታ ወረዳ የጎግሌ የጸሀይ ሀይል ማመንጫ ፕሮጀክት ከ500 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጭ የተገነባና 6500 በላይ ቤተሰቦችን የሀይል ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑን ገልጸዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የፕሮጀክቱን ስራ መጀመር አስመልክቶ ባደረጉት ንግግር በካፋ ዞን አዲዮ ወረዳ መጫ ቀበሌ ከ150 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጭ የተገነባና ከ1500 በላይ ቤተሰቦችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው ብለዋል።
የውሃ ሀብት መረጃን ለማስተዳደርና ለማጋራት የሚያስችል ረቂቅ መመሪያ ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ሲካሄድ የነበረው የውይይት ማጠቃለያ መርሃ ግብር ላይ የውሃ ሀብትን በሚፈለገው ልክ ጥቅም ላይ ለማዋል በዕቅድ መመራት እንደሚያስፈልግ ተጠቆመ።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የውሃ ሀብት አስተዳደር በተቋሙ ላሉ ለመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን እና ለኢነርጂው ዘርፍ ወሳኝ በመሆኑ እንደ ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብና ኮይሻ ለመሳሰሉት ትላልቅ ግድቦች የውሃ ሀብት መረጃ ወሳኝ ነው ብለዋል።
በኢትዮጵያ እያደገ በመጣው የኢነርጂ ልማት ዓለም አቀፍ የግል አልሚዎች ከመንግስት ጎን በመቆም የልማቱ ተሳታፊና ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪ ያስተላለፉት የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ዶ/ር ኢንጂነር ሱልጣን ወሊ ናቸው፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የሪፎርሙ ዋና አላማ የተበታተኑ ስራዎችን መሰብሰብ በመሆኑ አሁንም እየተሰሩ ባሉ የዶክመንት ዝግጅት ስራዎች መበታተንና መስፋት እንዳይኖርና ተግባሮችን ስናስቀምጥ ከሌሎች ጋር ተመሳሳይ እንዳይሆኑ በሚገባ ማጤን ያስፈልጋል ብለዋል።
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሳኒቴሽን መሠረተ ልማት መሪ ስራአስፈጻሚ የከተሞችን የሳኒቴሽን ደረጃ ለማሻሻል የሚያግዝ "operation & maintenance of treatmental plant" በሚል ርዕስ ለተመረጡ የክልል የውሃ ቢሮዎች እና ለከተማ የመጠጥ ውሃና ፍሳሽ አገልግሎች ሀላፊዎችና ባለሙያዎች የአቅም ግ
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት፣ ከአፍሪካ ሀገራት የውሃ ሚኒስትሮች፣ ከናይል ተፋሰስ ኢኒሼቲቭ (NBI) ሀገራት የተውጣጡ እና ከፍተኛ የአካዳሚክ ተመራማሪዎች በተገኙበት ኢትዮጵያ እና ጎረቤቶቿ የጋራ ውሃን ወደ የጋራ ብልፅግና እንዴት መለወጥ እንደሚችሉ ተወያይተዋል።
የተጎበኙት ፕሮጀክቶች በ4.5 ሄክታር መሬት ላይ እየተገነባ ያለውን የሻሸመኔ ከተማ ዘመናዊ የፈሳሽ ቆሻሻ ማጣሪያ Faecal sludge treatment plant/ ፕሮጀክት ጨምሮ የህዝብና የጋራ መፀዳጃ ቤቶች፣ከጋራ መኖሪያ ቤቶች መፀዳጃ ቤቶች ዙሪያ የተገነባ ሰው ሰራሽ እርጥበታማ ቦታዎች /wetland/ ናቸው።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከአለም ባንክ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ ውጤታማ የጎርፍ በመከላከል ስራዎችን ሲሰራ የቆየ ሲሆን ስራውን በዘመናዊ መንገድ እንዴት ክትትልና ግምገማ ማድረግ እንደሚቻል በአለም ባንክ ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጠ።
የሱሉልታ ውሃና የውሃ ዲፕሎማሲ ኮንፈረንስ ላይ የተለያዩ ጥናቶች በዘርፉ ምሁራንና አጥኚዎች ተጠንተው ተሳታፊዎች ተከፋፍለው በተመደቡባቸው ክፍሎች የቀረቡ ሲሆን በአንደኛው ምድብ የድንበር ተሻጋሪ ውሃን ጉዳይ በሚመለከት የተካሄዱ ጥናቶች ዓላማ፣ግኝት፣ ማጠቃለያና የመፍትሄ ሀሳቦች ዙሪያ ውይይት ተደርጎባቸዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የከተማ ፈሳሽ ቆሻሻ አወጋገድን በዘመናዊ መንገድ ለማስተዳደር የሚያስችል"Integrated waste water and septage management" በሚል ርዕስ ለተመረጡ የክልል ውሃ ቢሮና ለከተማ የውሃና ፈሳሽ አገልግሎት ሀላፊዎችና ባለሙያዎች ግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና እየተሰጠ ነው።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ባለፉት አራት ዓመታት በሀይድሮ ዲፕሎማሲ ስራችን ኢትዮጵያ የትብብር ማዕቀፍ ስምምነቱን (CFA) ስድስት አገራት እንዲፈርሙ በማድረግ የቆየውን የቅኝ ግዛት አስተሳሰብ የቀየረ ታሪካዊ ድል ተቀዳጅታለች ብለዋል።
የተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደርን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችሉ ወሳኝ ጉዳዮችን ለማየት የሚያስችል ኮንፈረንስ ነው ያሉት አቶ ደበበ ዘላቂ የውሃ ሀብት አስተዳደር ዕውን እንዲሆን በአረንጓዴ አሻራ ተፋሰስን (Catchment) የመጠበቅ ስራ አንዱና ዋነኛው ነው ብለዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ጋር በጋራ ባዘጋጀው ሱሉልታ ውሃ እና ሃይድሮ ዲፕሎማሲ ኮንፈረንስ "የውሃ ዲፕሎማሲ እና ቀጠናዊ ትብብር ለዘላቂ ውሃና ኢነርጂ ልማትና አስተዳደር" በሚል መሪ ቃል በቢሾፍቱ ከተማ እየተከበረ ነው።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፉ በዓለም አቀፍ የሃይድሮ ዲፕሎማሲ ኮንፈረንስ እና በአባይ ተፋሰስ አገራት የቴክኒክ አማካሪ ኮሚቴ (TAC) ላይ ባደረጉት ይፋዊ የመክፈቻ ንግግር የናይል ተፋሰስ የጋራ ግንኙነት በፖለቲካዊ ሳይሆን በሳይንሳዊ እና በቴክኒካዊ መንገድ ሊመራ እንደሚገባ አሳስበዋል።
በፕሮግራሙ ላይ ንግግር ያደረጉት ውሃና ኢነርጂ ሚኒስትርክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ንጹህ ውሃ የማግኘት ጉዳይ ከሰብአዊ መብት ባለፈ ከጾታ እኩልነት ጋር ቀጥተኛ ቁርኝት እንዳለው ገልጸዋል።
ክቡር ዶ/ር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በውሃ ሀብት አስተዳደር፣በመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍና በኢነርጂው ዘርፍ ባለፉት 5 ዓመታት ሰፊ ስራ ተሰርቶ ፣በሶስቱም ዘርፍ በርካታ ፕሮጀክቶች ተገንብተው ለአገልግሎት በማብቃት ህብረተሰቡን ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል ብለዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ አምባሳደሩ በጋራ ለመስራት ለውይይት በመምጣቸው የተሰማቸውን ደስታ ገልጸው፣ ኢትዮጵያ ከኬንያ ጋር ያላት ግንኙነት ታሪካዊ ብቻ ሳይሆን በደም የተሳሰረ ቤተሰባዊ ግንኙነት ያለው መሆኑን በአጵንኦት ገልጸዋል።
ጠንካራ ተቋማዊ አቅም ለመገንባት የሴቶችን እኩልነትና መብት መደገፍ ያስፈልጋል ሲሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ሱልጣን ወሊ በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ115ኛ ጊዜ “Give to gain” በሃገር አቀፍ ደረጃ ደግሞ ለ50ኛ ጊዜ “የሴቶች ድምጽ ለእኩልነት እና ለበለጸገች ኢትዮጵያ" በሚ
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የህብረተሰቡን የመጠጥ ውሃ ችግር ለመቅረፍ በተገባው የውል ስምምነት መሰረት በሚፈለገው የጥራት ደረጃና በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ፕሮጀክቱን በማጠናቀቅ የህብረተሰቡ የመጠጥ ውሃ ችግር እንዲፈታ አሳስበዋል።
የመንግስት አስተዳደርና አደረጃጀት ማሳለጥ አምድ ላይ መዋቅር ለማዘጋጀት የሚያስችል የስራ ፍሰት፣ የሚኒስቴር መ/ቤቱና የ3ቱ ተጠሪ ተቋማት የመዋቅር አደረጃጀት፣ የበፊቱን ውጤት መነሻ በማድረግ የቴክኒካል፣ የብቃትና የባህሪ ብቃት የተካተተበት የስራ መዘርዝር (Job description) እና ከጀማሪ እስከ ከፍተኛ ባለ
የዛምቤዚ የውሃ ተፋሰስ ኮሚሽን (zamcom) ከፍተኛ ልኡካን ኢትዮጵያ ከውሃ ጥበቃና ከተፋሰስ አስተዳደር ጋር በተገናኘ በምታካሂዳቸው ተግባራት ዙሪያ ልምድ ለመቅሰም ባካሄዱት ጉብኝት በእጅጉ መደመማቸውን ተናግረዋል፡፡
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ለልኡካኑ አስቀድመው የእንኳን ደህና መጣችሁ ንግግር ያደረጉ ሲሆን ኢትዮጵያ በዓባይ ወንዝ ላይ ያላት የውሃ ድርሻ 86 በመቶ እንደሆነና ይህንን በጋራ ለመጠቀም እንዲቻል ታችኞቹን የተፋሰስ ሀገራት ከግምት በማስገባት እያስተዳደረች መሆኑን አስገንዝበዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ መንግሥት ለተጎጂ ወገኖቻችን አስፈላጊውን ድጋፍ ማድረጉን ይቀጥላል ሲሉም በቦታው ሀዘናቸውን በገለፁበት ወቅት ገልፀዋል ።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሃብታሙ ኢተፋ፣በሚኒስቴር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ፣ ከተቋሙ የተለያዩ የስራ ክፍሎች ስራ አስፈፃሚዎች፣ የተቋሙ ሙስሊም ማህበረሰብ እህቶችና ወንድሞች እንዲሁም ሌሎች ባለሙያዎች ናቸው።
የብራይት ፕሮጀክት ማናጀር ዶ/ር ማማሩ አያሌው በመርሃ ግብሩ ማስጀመሪያ ላይ እንደገለጹት ፕሮጀክቱ የተቀናጀ የውሃ ሃብት አስተዳደርን ለማስፈን በሚደረጉ ክንዋኔዎች በሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በርካታ ስራ እየሰራ መሆኑን አውስተዋል፡፡በመሆኑም በእነዚህ ተፋሰሶች ዙሪያ የተቀናጀ የውሃ ሃብት አስተዳደር ተግባራትን
የአፍሪካ ቀንድ ዘላቂ የከርሰ ምድር ውሃ ፕሮጀክት ዋና ሃላፊ ሚስተር ቪክተር ቫዝቄዝ ለተሳታፊዎች በበይነ መረብ በዋናነት ትኩረት አድርገው ካስተላለፉት ሃሳብ ለመገንዘብ እንደተቻለው በፕሮጀክቱ የተገነቡ የመጠጥ ውሃ ግንባታዎችን በዘላቂነት አገልግሎት እንዲሰጡ ለማድረግ ህብረተሰቡ፣የግል ድርጅቶች፣መንግስትና ሌ
ክቡር ዶክተር አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ የአንድ ቋት ብሄራዊ ዋሽ ፕሮግራም የሁለተኛው ፌዝ ያለፈው የስድስት ወር ትልቅ ለውጥ ያመጣንበትና ሁሉም ፕሮጀክቶች ላይ ጠንካራ ድጋፍና ክትትል በማድረግ ስራዎች ሁሉ ከ50 ፐርሰንት በላይ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ በመድረኩ ባስተላለፉት መልዕክት ኢትዮጵያ ከውሀ ጋር የተገናኙ ሠፊ አብዮታዊ ስራዎች በማከናወኗ በርካታ ለውጦች ተመዝገቧል፤ ሀገራችን ኢትዮጵያ የበርካታ የተፈጥሮ ሃብት ባለቤት ናት ከእነዚህ መካከል የከርሰ ምድር ውሃ ሃብት ትልቁ ጸጋ መሆኑን ጠቁመዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ኢትዮጵያ የበርካታ የታዳሽ ሀይል ምንጭ ባለቤት መሆኗን ገልፀው የተመረተው ታዳሽ ሀይል በአግባቡ ተጠራቅሞና ተቆጥቦ ጥቅም ላይ መዋል አለበት ብለዋል።
በታዳሽ ኢነርጂ ተለዋዋጭ የትግበራ ዕቅድ ላይ ትኩረት አድርጎ በራማዳ ሆቴል ለአራት ቀናት የዘለቀው የአቅም ማጎልበቻ ስልጠና በኢነርጂ ዘርፍ ለሚከናወኑ ተግባራት ሙያዊ እገዛ ለማድረግ ትልቅ አስተዋጽኦ እንደሚኖረው ተሳታፊዎች ገለጹ።
የውኃና ኢነርጂ ሚኒስትር የተከበሩ ዶ/ር ኢ/ር ሃብታሙ ኢተፋ በጉባኤው የከሰዓት በኋላ መድረክ ላይ የኢትዮጵያን የኃይል ልማት ፍኖተ ካርታ (Ethiopian National Energy Compact) አቅርበዋል፡፡
ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ ሲሆኑ ድርቅን መቋቋም የሚችል ባለብዙ መንደር የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት (climate resilient project) የዋን ዋሽ(one Wash) አንድ ቋት ፕሮግራም አንዱ ዘርፍ ሲሆን 34 በመቶ ሽፋን ተሰጥቶት ወደስራ የተገባበት ፕሮጀክት መሆኑን አመልክተው ከሁለት ወራት በ
H.E. Dr. Eng. Habtamu Itefa Geleta, highlighted the Government’s ongoing commitments and efforts to expand electricity access across the country through investments in generation, transmission, and di
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር 212,280,466.91 ብር በሚሆን ወጪ ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ በዋን ዋሽ ፕሮግራም እየተተገበሩ ያሉ ፕሮጀክቶች መረጃን ዲጅታላይዝ ለማድረግ የሚያስችሉ እቃዎችን ከሚያቀርቡ ድርጅቶች ጋር የውል ስምምነት ተፈራርሟል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ የአፍሪካ ልማት ባንክ ሉኡካኑን ባነጋገሩበት ወቅት ሚኒስቴር መ/ቤቱ አጋር ድርጅቶች ጋር እየተሰሩ ባሉ ፕሮግራሞች እና ፕሮጀክቶች ላይ ዝርዝር ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ሚኒስቴር መስሪያ ቤታችን ትልልቅ ፕሮጀክቶችን የሚያስተዳድር በመሆኑ ከሰው ሀብት፣ ከፋይናንስና ከሎጀስቲክ አንፃር ስነምግባርን ተከትለን አገልግሎት መስጠት እንድንችል ስነምግባራዊ ውሳኔ እና የጥቅም ግጭት ምንነትን በአግባቡ ተረድተን እንዴት መከላከልና ማስተዳደር ይቻላል የሚለውን ግንዛ
የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የህብረተሰቡን የመጠጥ ውሃ ችግር ለመቅረፍ በተገባው የውል ስምምነት መሰረት በሚፈለገው የጥራት ደረጃና በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ፕሮጀክቱን በማጠናቀቅ የህብረተሰቡ የመጠጥ ውሃ ችግር እንዲፈታ አሳስበዋል።
የመጠጥ ውሃና ሳኒቴሽን ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር አምባሳደር ዶ/ር አስፋው ዲንጋሞ የብሔራዊ ዋን ዋሽ ፕሮግራም የሁለተኛው ምእራፍ ማጠናቀቂያ ላይ እንደመሆናችን የተጀመሩትን ፕሮጀክቶች በውጤታማነት በመፈጸም የህብረተሰቡን ተጠቃሚነት ማረጋገጥ ትልቁ ትኩረት ሰጥተን የምንተገብረው ነው ብለዋል።
ክቡር ዶ/ር ኢንጅነር ሱልጣን ወሊ በከፍተኛ ሁኔታ እያደገ ከመጣው የሃገሪቱ የህዝብ ብዛትና የኢኮኖሚ ፍላጎት ጋር በተገናኘ በቂ የሆነ የኤሌክትሪክ አቅርቦት ተደራሽ ለማድረግ በሚከናወኑ ተግባራት ጥራት ያለው ዕቅድ ሁነኛ ሚና ስለሚጫወት በዘርፉ ለሚሰሩ ተግባራት በጥንቃቄ አቅዶ መመራት ያስፈልጋልም ብለዋል።
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በሚኒስትር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የውይይት መድረክ የማጠቃለያ መርሃ ግብር ላይ የጎርፍ ክስተትን በመከላከል ከተጋላጭነት ይልቅ ለዘላቂ ልማት ማዋል እንደሚገባ ገለፁ።
በኢትዮጵያ ሉአላዊነት ጉዳይ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አርበኛ ነው ያሉት ክቡር ሚኒስትሩ የውሃ ሃብታችንና የኢነርጂ ልማታችን የሃገሪቱን የምግብ ዋስትና ለማረጋገጥ ሁነኛ ሚና ስለሚጫወት በዘርፉ ተግተን ልንሰራ ይገባናል ብለዋል።
የኢነርጂ ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ዶ/ር ኢ/ር ሱልጣን ወሊ ውይይቱ በኢትዮጵያ የመጀመሪያውና ከፍተኛ ጠቀሜታ ባለው የጣሪያ የፀሐይ ኃይል ልማት እና አጠቃቀም ብሔራዊ ሰነድ ላይ ለመወያየት እና ለማጥራት ታሳቢ ያደረገ መሆኑን ገልጸዋል፡፡
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ ከዚህ ቀደም የአዋሽ ቤዚን የጎርፍ ተጋላጭነት ቅነሳ ቅድመ ጥናት ሪፖርት ላይ ውይይት መደረጉን አስታውሰው፤ ጥናቱ የህብረተሰቡን የጎርፍ ተጋላጭነት ለመቀነስ በማን፣ ምንና መቼ ይተገበራል የሚለውንም የሚመልስና በሙያዊ ስነምግባር ሊተገበር የሚገባ መሆን እንዳለበት ጠቁመዋል።
ፕሮጀክቱ ሲጠናቀቅ ከ80 ሺህ በላይ ህዝብ ተጠቃሚ ያደርጋል ያሉት የአለታ ጩኮ ከተማ ከንቲባ አቶ ቶርባ ቶሼ በኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውሃ፣ መስኖ፣ ቆላማ አካባቢዎችና አካባቢ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የክልሉን የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች የመስክ ምልከታ ላይ ተገኝተው የእንኳን ደህና መጣችሁ መልዕክት አስተ
የውሃ፣ መስኖ፣ ቆላማ አካባቢዎችና አካባቢ ልማት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከለጋሽ ድርጅቶች ጋር በጋራ በሲዳማ ክልል ዙሪያ የተሰሩ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችን ያሉበትን ደረጃ የመስክ ምልከታ ግብረመልስ በሰጡበት ወቅት ከክልሉ ጋር በጋራ የተሰሩት የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ፣ ጥራትና በጀ
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የዛሬው የስልጠና መድረክ ዋና ዓላማ የስራ ሀላፊዎችና ሰራተኞች ለዜጎች አገልግሎት በሚሰጡበት ወቅት ከሀላፊነታቸው ጋር በቀጥታ ወይም በተዘዋዋሪ መንገድ የጥቅም ግጭት ውስጥ ሊከታቸው የሚችሉ ሁኔታዎች ሲያጋጥሟቸው ግጭቱን መከላከል ወይንም በአግባቡ ማስተዳደር እንዲችሉና ሙስናን መከላከ