የውሃአካላት ዳርቻ ርቀት አወሳሰን ልማትና እንክብካቤረቂቅ አዋጁ የአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ለሚ
ክቡር ዶክተር አብርሃ አዱኛ ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ልኡክ ጋር በረቂቅ አዋጁ ዙሪያ ተወያይተው ረቂቅ አዋጁ ከተሰጠን ስልጣንና ሀላፊነት በመነሳት ከአካባቢ ጥበቃ አዋጁ ጋር በሚጣጣም እና በቅንጅት ለመስራት በሚያስችል መልኩ የተቀረጸ ነው ብለዋል።
Ethiopia is divided into twelve basins based on hydrological boundaries and endowed with great rivers, lakes and other water bodies. Despite availability of rivers and other water bodies as a source of water in the country, the country never fully utilized the resource. A nation’s effort on the development, management and proper utilization of water and other natural resources enables it to be well – developed, prosperous and livable country for its citizens. Thus, we need to work on enabling our country develop, manage and utilize effectively and efficiently water and other natural resources through addressing the gaps and challenges that bottle necked the sector.
The Ministry of Water and Energy which has been established with the mission to improve the overall welfare of our society through developing and managing the water and energy resources equitably, sustainably, and in an integrated manner. Water supply and sanitation, integrated water resource management and renewable energy development are major duties in which the Ministry is in charge of discharging.
Water resource is vital for water supply, energy generation, irrigation development, industry, tourism and beyond. Proper management, development and utilization of the water resources have regional prominence. It can play a pivotal role in facilitating regional development and economic integration with neighboring countries.
Hence, The Ministry is emphasizing on promoting capacity building, technological advancement and innovation that can uplift our capacity to develop, manage and utilize water resources. Besides, ensuring the participation of private companies in the sector has been given due emphasis.
Finally, we would like to express our commitment to work with stakeholders through setting up platforms viable for integration and we call up on all others to work with us to transform our country.
Thank You!
ክቡር ዶክተር አብርሃ አዱኛ ከአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን ልኡክ ጋር በረቂቅ አዋጁ ዙሪያ ተወያይተው ረቂቅ አዋጁ ከተሰጠን ስልጣንና ሀላፊነት በመነሳት ከአካባቢ ጥበቃ አዋጁ ጋር በሚጣጣም እና በቅንጅት ለመስራት በሚያስችል መልኩ የተቀረጸ ነው ብለዋል።
የኢነርጂ ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዲኤታ ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ ቦታዎች ላይ የትራንስፎርሜሽን ጥገና እና 230kv የጉራራ ሳይት አዲስ ሰብ እስቴሽን ግንባታ፤ አቃቂ፣ ጎፋ እስከ ሜክሲኮ የትራንስፎርሜሽን ጥገናና የማጠናከር ስራን ለመስራት፣ ፖ
በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር በዋን ዋሽ ፕሮግራም የሚተገበረው የባለብዙ መንደር የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት አካል የሆነው በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ጣርማ በር ወረዳ የአጋም በር የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ የእቃ አቅርቦትን ጨምሮ ከ631 ሚሊየን ብር በላይ ወጭ የመጠጥ ውሃ ግንባታ
በውይይቱ ላይ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የክቡር ሚንስትር ጽ/ቤት ሀለፊ አቶ ማሙሻ ሀይሉ የፖሊሲ አዘጋጅ ኮሚቴን በመወከል የፖሊሲው ክለሳ ሂደሰት ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል፡፡ ስራው ጊዜ ተወስዶ በጥንቃቄ እንደተሰራ የገለፁት አቶ ማሙሻ ጠቃሚ ይሆናሉ ብሎ ኮሚቴው ያመነበት
ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሡልጣን ወሊ ከዋናው ኤሌክትሪክ መስመር ርቀው የሚገኙ ከ70 ሺ በላይ የገጠር ቤተሰቦችን የኢነርጂ ተጠቃሚ ለማድረግ የሚያስችል የውል ስምምነት ፊርማ ስነ ስርዓት ላይ ባስተላለፉት መልዕክት ኢነርጂን ኤክስፖርት ለማድረግ ለመንግስት ብቻ የሚተው አለመሆኑን አንስ
በስድስት ወራቱ በየዘርፎቹ የታቀዱ ፣ የተከናወኑ ፣ የነበሩ ጠንካራ ስራዎችና መሻሻል የሚገባቸው ጉዳዮች በዝርዝር የቀረቡ ሲሆን የሁሉም ዘርፎች ቁልፍ አፈጻጸምም 93.73 በመቶ መሆኑ በቀረበው ሪፖርት
የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ከጣሊያን መንግስት በተገኘ የ135 ሚሊየን ብር ድጋፍ ለ44 ከተሞች የውሃ አገልግሎት የሚውሉ ኮምፒዩተርና ፕሪንተሮች ፣ ሞተር ሳይክሎች እንዲሁም ለጥገና አገልግሎት የሚውሉ ማሽኖችን ለ44 ከተሞች የውሃ አገልግሎቶች የኮም
በሚኒስቴር ዴኤታ ማዕረግ የክቡር ሚኒስትሩ አማካሪ ክቡር አቶ ሞቱማ መቃሳ ፕሮጀክቱ ከአለም ባንክ በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና በመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር የሚተገበርና ከተጀመረ ከሁለት ዓመት በላይ እንደሆነ ገልፀው፤ በ67 ወረዳዎች ላይ ተግባራዊ