534 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የሚገነባው የሆሳዕና ከተማ የሳኒቴሽን ፕሮጀክት ግንባታ ተጀመረ።

534 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የሚገነባው የሆሳዕና ከተማ የሳኒቴሽን ፕሮጀክት ግንባታ ተጀመረ። ሚያዚያ 29/2017 ዓ/ም (ው.ኢ.ሚ.) 534 ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ የሚገነባው የሆሳዕና ከተማ የሳኒቴሽን ፕሮጀክት ግንባታ ተጀመረ። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ፕሬዝዳንት ክቡር ዶ/ር እንዳሻው ጣሰው እና የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ሚኒስትር ክቡር ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ የሆሳዕና ከተማ የሳኒቴሽን ፕሮጀክት ግንባታ አስጀምረዋል። የሳኒቴሽን ፕሮጀክቱ በውሃና ኢነርጂ ሚንስቴር አማካኝት ከጣሊያ መንግስት በተገኘ የገንዘብ ድጋፍ እና በክልሉ መንግስት በጀት የሚገነባ ነው፡፡

Share this Post